
የመግለጫው ሙሉ ቃል ኢትዮጵያ በዘመናዊው ታሪኳ የሕወሓትን ያህል የውስጥ ጠላት ገጥሟት አያውቅም። ይህ ሀገር አጥፊና አሸባሪ ቡድን ‹ኢትዮጵያን እንደፈለግኩ አድርጌ እስካልገዛኋት ድረስ መፍረስ አለባት› ብሎ የተነሣው በሕዝባዊ ለውጥ የበላይነቱን ካጣበት ቀን ጀምሮ... Read more »

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የአውሮፓ ኅብረት ከተፈጠሩ ጊዜ ጀምሮ የአሜሪካን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ፖሊሲዎችን ያለምንም ማመንታት በዓለም ሀገራት ላይ ለመጫን የሚን ደረደሩት ለምን ይሆን? የሚለውን ምስጢር ለማወቅ በቅድሚያ የአውሮፓ ኅብረትን እና... Read more »

የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ከስግብግቡ የትህነግ ጁንታ ጋር ተገደን ዳግም የገባንበት ጦርነት በአውደ ግንባር ብቻ የተወሰነ አይደለም። በእፉኝቱ ትህነግ ስፓንሰር ከሚደረገው ተልዕኮና ስምሪት ከሚሰጠው ዲጂታል ወያኔ ህልቁ መሳፍረት ከሌለው የሀሰት መረጃና ሆን ተብሎ... Read more »

መነሻና መነሳሻ የሥነ ልቦና ጥናት አባት በመባል የሚታወቀውና በይበልጥ ሳይኮ አናሊሲስ በሚባል ቲወሪው ዓለም አቀፋዊ አንቱታን ያተረፈው ታላቁ ጀርመናዊ የሥነ ልቦና ሊቅ ሲግመንድ ፍሩድ “ልጁ የአባቱ አባት ነው” የሚል አባባል አለው። ይህ... Read more »

ጸሐዬ ዮሐንስ ለካስ ያለነገር አይደለም “ማን እንደ እናት ማን እንደሀገር “ ሲል ያዜመው። የሰው ሀገር ሃሳብ ከላይ ተብለጭልጮ ቢታይ ፣ የረባ ቢመስል ጠብ የሚል ነገር እንደሌለው በተለያዩ አገራት የሚኖሩ ወንድሞቻችን ሕይወት ተጨባጭ... Read more »

“ድንኳን ሰባሪነት” – የፈሊጡ ዳራ፤ ድንኳን አንጣሎ ማሕበራዊ ጉዳዮቻችንን መከወን ሥር ሰዶ ከእኛው ጋር በቤተኛነት የኖረ ባህላችን ነው። ለሠርግ፣ ለኀዘን፣ ለልደትና ለልዩ ልዩ መስተንግዷችን ድንኳን ከትናንት እስከ ዛሬ ተመስጋኝ አገልግሎቱን በመስጠት ዛሬም... Read more »

ኢትዮጵያ ክብሯን ሳታስደፍር የኖረችው አባቶቻችን በከፈሉት ከፍ ያለ ዋጋ ነው። ውቅያኖስ አቋርጠው ፤ ድንበር ዘልቀው ሉዓላዊነቷን ሊደፍሩ ያሰቡትን ጠላቶቿን መክታ ድል የተቀዳጀችው በልጆቿ የተባበረ ክንድ ነው። በዚህም ሲዘከር የሚኖር ገድል፤ ለዜጎቿ ብቻ... Read more »

በተለይ በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በየትኛውም ስፍራና በማንኛውም ሰብዓዊ ፍጥረት ላይ ጥፋትን በማስከተል ላይ ለሚገኘው ሽብርተኝነት የሚሰጠው ትርጓሜ እንደየሀገሩ የሚለያይ ቢሆንም፤ “ሽብርተኝነት አንድን ዓላማ ለማስፈጸም የሽብሩን ድርጊት የሚያዩትና በሚሰሙት ወገኖች ላይ ተፅዕኖ... Read more »

ሕዝብ ለመሰኘት የሚበቃው የግለሰቦች ቁጥር ምን ያህል ነው? ቡድኖችን ወይንም የጥቂት ግለሰቦችን ስብስብስ ሕዝብ ማለት ይቻላል? የመንግሥት መንግሥትነት መገለጫዎችስ ምን፣ እንዴትና እነማን ናቸው? በእርግጥስ “የሕዝብ ድምጽ የእግዜር ድምጽ ነው?” መንግሥትና ሕዝብስ አንደበትና... Read more »

ክፉ ሰዎች ለክፋት አላማቸው የሌሎችን የአዕምሮ ከንቱነት ይጠቀማሉ። ምክንያቱም ባለ ከንቱ አዕምሮ የተባለውን ሳያመዛዝን የሚያምን፤ የመጣለትን ሳይመዝን የሚቀበል፤ አድርግ ያሉትን ለምን ብሎ ሳይጠይቅ ለማድረግ የሚንደረደር ሰብዕናን የተላበሱ ናቸው እና ነው። ክፉ ሰዎችን... Read more »