“ምድረ ኖድ የቃየን ማረፊያ”

በሦስቱ ታላላቅ የዓለም ሃይማኖቶች (ይሁዲ፣ ክርስትናና እስልምና) መጻሕፍት ውስጥ የትራጄዲ ታሪካቸው ከሚተረክላቸው መካከል ቃየንና አቤል የየእምነቶቹ ዝነኛ ተጠቃሾች ናቸው። ከአዳምና ሔዋን (አደምና ሐዋ) አብራክና ማሕፀን የተገኙት እነዚህ ሁለቱ ወንድማማቾችና ቀደምት የሰው ልጅ... Read more »

ኢህአዴግ በውህደት ዋዜማ

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲ ግንባርን (ኢህአዴግ) የመሠረቱት አራት ፓርቲዎች ማለትም ህወሓት፣ አዴፓ፣ ኦዴፓ እና ደኢህዴን የመዋሀድ ወሬ የሰነበተ ቢሆንም መሬት መያዝ የጀመረው ካለፈው አንድ ዓመት ወዲህ ነው። ምንም እንኳን አጀንዳው በየጊዜው እየተነሳ... Read more »

ማባበሉ ይለፈን … !?

በዚያ ሰሞን በአንድ መድረክ ያመኑበትን ከመናገር ወደኋላ የማይሉት የአደባባይ ሙህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ “ …የለውጡ ግንባር ቀደም ተግዳሮት ፖለቲካዊ ማባባል political appeasement ነው ።… “ ሲሉ ተደምጠው ነበር። ሰሞነኛው ውሎና አዳራችንም ሆነ... Read more »

መሪዎችና የአደባባይ ንግግሮቻቸው

ጥናቶች እንደሚጠቁሙት በአደባባይ ንግግርና ዲስኩሮች ብዛት የአፍሪካንና የላቲን አሜሪካንን ሀገራት መሪዎች የሚስተካከል አልተገኘም። ይህ ሪከርድ ለበርካታ ዓመታት ክብሩን እንደያዘ ዘልቋል።የተጠቀሱት የሁለቱ ክፍላተ ዓለማት መሪዎች ለንግግር ወይንም ለዲስኩር አዘውትረው ከአደባባዮቻቸው የማይጠፉት በሁለት ዋና... Read more »

የዋልታ ረገጥ መገናኛ ብዙሃን ጉዞ

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ግጭት ቀስቃሽ የሆኑ እና ከሚዛናዊነት የወጡ ዘገባዎችን የሚያሰራጩ መገናኛ ብዙሃን እንዲታረሙ ማስጠንቀቂያ እየሰጠ መሆኑን ስለመናገሩ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባ ያሳያል፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ እንደሚሉት በአገር ደረጃ ከልካይ... Read more »

«በአጋሰስ ተረት» የሚደሰት ማ ይሆን?

 ማለፊያ ብዕራቸው ሞገስ ይሁንላቸውና ደራሲ ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት ‹‹አርአያ›› በተሰኘው ዝነኛ መጽሐፋቸው የእድሜና አመለካከትን ምንነት በሚገባ እናስተውል ዘንድ ጠቅሰውታል። ዓቢይ ገጸ ባሕርይ ያደረጉት ‹‹አርአያ›› ከሀገረ ፈረንሳይ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ የሥራ ምደባ... Read more »

ፌሽታና ቱማታ

 ርዕሴ በተሸከማቸው ሁለት ቃላት ፍቺ ልንደርደር። በሀገሬ ቋንቋ የተዘጋጁት መዛግብተ ቃላት እርስ በእርሳቸው ለሚቃረኑት ለእነዚህ ሁለት መሠረታዊ ቃላት የሠጧቸው የጽንሰ ሃሳብ ትርጉሞች የሚከተሉትን ይመስላሉ፡፡ ዳሩ ድንጋጌያቸውን በማስረጃ እናስደግፍ ለማለት ያህል ካልሆነ በስተቀር... Read more »

ቀውስ እና የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ

ለውጡን ተከትሎ ከተወሰዱ ወሳኝ እርምጃዎች አንዱና ምናልባትም ግንባር ቀደሙ እንደኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ዓይነት የዴሞክራሲ ተቋማት በነጻና ገለልተኛ ሰዎች እንዲመራ የተደረገበት አግባብ የሚጠቀስ ነው፡፡ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ፒ ኤች ዲ) የሚመሩት... Read more »

ፖለቲካዊ ትክክለኝነት አሁኑኑ … ! ?

በለውጥ ሒደት ላይ እንዳለን፤ ከወራት በኋላ ብሔራዊ ምርጫ እንደምናካሂድ፤፤ የማንነት ፍላጎቶች እና ጥያቄዎች አሁንም በየቦታው እንደሚነሱ፣ የሕግ የበላይነት ክፍተት እንደሚስተዋል ብዙዎቻችን የምንስማማበት ነው፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞም ሀገርና ሕዝብ ፖለቲካዊ ትክክለኝነት Political Correctness... Read more »

የዩኒቨርሲቲዎቻችን የሦስት ሥርዓቶች

 የዛሬው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በ4 ኪሎ የሳይንስ ፋክልቲ ግቢ ውስጥ ታህሳስ 1 ቀን 1943 ዓ.ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በይፋ ተመርቆ በሰባ ያህል ተማሪዎች ሥራ የጀመረበትን ዓመት እንደ መነሻ ወስደን የዘመናዊ የዩኒቨርሲቲ... Read more »