የክፉዎች ፍፃሜ

ከመምህር አሰምሬ ሣህሉ ሒትለር በ1933 ዓ.ምህረት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ ወደ ሥልጣን መምጣቱን ታሪከ-ጀርመን ዘግቦታል። በወቅቱ ዓለም በከፍተኛ የኢኮኖሚ ድቀት (The great Economic depression) የተመታችበት እና በተለይ አውሮፓውያን ገንዘባቸው የመግዛት አቅሙ ተሸመድምዶ 100 ግራም... Read more »

ያለአግባብ መበልጸግ እና ሕጋዊ ውጤቱ

ከገብረክርስቶስ ያለአግባብ መበልጸግ ምንድን ነው? እንደምን ሰነበታችሁ! እንኳን በጤና ተገናኘን! ያለአግባብ መበልጸግ (Unjust Enrichment) በሌላ ሰው ድካም ወይም ንብረት በማይገባ ሁኔታ መጠቀም ነው:: በትክክለኛው የሕሊና ሚዛን ካየነው ማንም ሰው በሌላው ኪሳራ እንዲበለጽግ... Read more »

የፖለቲከኞቻችን ምድብ ሠፈሮች

በጌታቸው በለጠ/ዳግላስ ጴጥሮስ ማዋዣ፤ ዘመናዊዎቹ የዓለማችን መድኃኒት አምራቾች ጥበቡን ከእኛ ይውሰዱ ወይንም እኛ ከእነርሱ እንኮርጅ እርግጠኛ አይደለሁም። እንደሚመስለኝ ግን እነርሱ ከእኛ “የመነተፉ” ይመስለኛል። ካልሆነም ስማቸውን በከንቱ አንስቻለሁና “አፉ!” ብላችሁ “ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ... Read more »

“ማይካድራ ዘአኬልዳማ … !?”

በቁምላቸው አበበ ይማም ( ሞሼ ዳያን ) fenote1971@gmail.com ከሀዲውና የባንዳ ዲቃላው የትህነግ ገዥ ቡድን በ1968 ዓ.ም ባሰናዳው የርዕዮት ዓለም መርሀ ግብር / ማንፌስቶ / የአማራን ሕዝብንና ባህሉን በጠላትነት እንዲህ ይፈርጀዋል። “ጨቋኟ የአማራ... Read more »

“የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል”ዓላሚው፣ ዒላማውና ዓላማው!?

(ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com  “እኔም እዚያው ነበርኩ” ኅዳር 29 ቀን 1999 ዓ.ም። “ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳን የአብሮነታችን መገለጫ ነው” በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በአዲስ አበባ... Read more »

የሀሳብ ቀብዶች ለሚኒስቴሮቹ… ! ?

የዘመናዊ ትምህርት ፍላጎት እያደገ መምጣት የጀመረው በ19ኛው መቶ አመት ነው። ትምህርት የምዕመናን ማፍሪያ አይነተኛ መሳሪያ ነው ብለው የገመቱ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤቶች በመክፈትም ሆነ ጎበዝ ጎበዞችን ተማሪዎች ወደ ውጭ ሀገር ለትምህርት በመላክ በዚህ... Read more »

በመስከረም ፀሐይ መሃል

ትናንት እና ነገ የመስከረም ወር ለእኛ ለኢትዮጵያዊያን የወራት በኩር ነው። የብኩርና ክብርና መብት ደግሞ ምን ያህል የላቀ እንደሆነ ማሕበረሰባችን በሚገባ ይገነዘበዋል። በኩር ልጅ (ሴትም ሆነች ወንድ) ለወላጅ ጌጥና ኩራት መሆን ብቻ ሳይሆን... Read more »

ፍርሃትና ትባት

ስለፍርሃት ምርጥ ነገር ብሏል፤ ጋሽ ስብሐት። “ፍርሃቴን ወድደዋለሁ፤ በአጉል ድፍረት ከማፈራው ጠላት ይልቅ ወዳጀ ብዙ ሆኛለሁና።” ብሏል። (ዕረፍቱ መልካም ይሁንለትና) በትምህርትና በስራ ባህሪውም፣ ከፈሪዎቹም ከአስፈራሪዎቹም ጋር ዝንባሌያቸውን አይቷል፤ በክፋታቸው ወርዷል ፤ በማንነቱ... Read more »

ቃልም እውነት ሆነ

 ለዘመናት አልሰማም፤ ጆሮዬን አልሰጥም ብሎ ለም አፈራችንን ይዞ ሲጋልብ የነበረው አባይ፤ በዛሬው ትውልድ እንዲሰማ ተነግሮት የዛሬ ዘጠኝ አመት አቤት ማለቱ ተሰምቶ ነበር።አዎ ዛሬ በኢትዮጵያውያን ታላቅ ተጋድሎ ቀድሞ ሲነገረው እንቢኝ ብሎ የእነሱን ሰምቶ... Read more »

ተባብረን ቅጥሮቻችንን እንጠግን

 “እንነሳና የፈራረሰውን ቅጥራችንን እንጠግን። እጃችንንም ለመልካም ነገር እናበርታ።” (ነህምያ) የታሪክ አረዳድ እውነታ፤ በርካታ ጸሐፍትም ሆኑ ተናጋሪዎች መቶም ሆነ ሺህ ዓመታትን ወደ ኋላ አፈግፍገው ያልኖሩበትን ዘመን በማስታወስ ከታሪክ መጻሕፍትና ባለታሪኮች የወደዱትን ወይንም ይጠቅማል... Read more »