ጌቴሴማኒ ዘ-ማርያም ኮቪድ19 በሀገራችን ከተከሰተ ወራት አልፈው ዓመቱ እየተያዘ ነው። ቀደም ሲል በህክምና ተቋማት ቅጥር ጊቢብቻ ወረድ ሲልም በአንዳንድ በትንፋሽ አማካኝነት የሚተላለፉ በሽታዎች ሕክምና መስጫ ክፍሎች ጭምር አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የአፍና አፍንጫ... Read more »
(ክፍል አንድ) ድሀ የሆነው በእርግማን አይደለም። ኋላቀር የሆነው በአፍሪካ አህጉር ስለምንገኝ አይደለም። ድርቅ መላልሶ የሚጎስመን በከባቢ አየር ሙቀት ብቻ አይደለም። ርሀብተኛ የሆነው ከሰሐራ በታች ስለተገኘን አይደለም። የታረዝነው በአፍሪካ ቀንድ ስለምንገኝ አይደለም። ፈጠራ... Read more »
አዶኒስ (ከሲኤምሲ) ከሰሞኑ እንደሰማነው ወሬ ሱዳን ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ዙር የውሀ ሙሌት እንዳትሞላ ስትል አስጠንቅቃለች። ኡ… ኡ…ቴ ድንቄም አልኩ በልቤ ። ከቶ እሷ ማንናትና ነው ይሄን ለማለት የደፈረችው! ደግሞ በሀሳቤ መለስ አልኩ። እውነት... Read more »
(ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com “የኢትዮጵያውያን መገለጫ ከሆኑት መልካም ባህሎቻችን መካከል አንዱ የመከባበር እሴታችን ነው።” የሚለው የኩራት ትምክህታችን ጓዝ ጉዝጓዙን ሰብስቦ ከነጭራሹ ሊሰናበተን ዳር ዳር ማለት ብቻም ሳይሆን ፊቱን አዙሮብን ከተኳርፍን... Read more »
ብስለት ሰባ በመቶ የሀገራችን ህብረተሰብ ከፍል ወጣት ነው የሚል ነገር ሲነገር ይደመጣል። ወጣት መሆን ጉልበት ድፍረት እልህና አቅም እንድሆነ እንደመለከት ያደረገኝ እውነትም ወጣት የነብር ጣት እንድል ያደረገኝ የዘንድሮው ጥምቀት በዓል ላይ ይህ... Read more »
ወንድወሰን ሽመልስ * እንደ መግቢያ ሰው የአስተሳሰቡ ውጤት ነው፤ አስተሳሰቡ የቀጣይ እርምጃና መዳረሻውን ይወስንለታል። ይህ ግማሽ ውሃ ሞልቶ የተቀመጠን አንድ ብርጭቆ በምንገልጽበትን እይታ ይመሰላል። ዋናው ጉዳይ የብርጭቆው ውሃ ሙላቱ ወይም ጉድለቱ መነገሩ... Read more »
አሊሴሮ ስጥ። ስትሰጥ ይሰጥሃል። በተለይም ለሀገርህ፤ ለወገንህ የምትሰጠው መልሶ ይከፍልሃል። ልክ እንደሀገር መከላከያ ሰራዊት ሕይወትህን ጭምር ለሀገርህ ስጥ። መከላከያ ሰራዊት ሕይወቱን ሲሰጥ በምትኩ አንዳች ጥቅምን ፈልጎ አይደለም። ይልቁንም ሕይወቱን ሳይሰስት የሚሰጠው ለሀገር... Read more »
(ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com ነገረ ኅብር ቅኔ፤ ኅብር ቅኔ በአንድ ሥነ ግጥም ውስጥ ወርቅና ሠሙን አስተባብሮ የያዘ ቃል ወይንም ሐረግ ነው። የቅኔ ጠበብት “ሠምና ወርቅ” ይሉት ይትባህልን የወረሱት ከወርቅ አንጥረኞች... Read more »
ፍቅሬ አለምነህ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሀገርና ሕዝብን ከማንኛውም አይነት የውጭና የውስጥ ጸረ ሰላም አሸባሪና ከሀዲ ኃይሎች ጥቃት የሕይወት መስዋዕትነት እየከፈለ የሚጠብቅ አለኝታ የሆነ ብሔራዊ ኃይል ነው። የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከአራቱም የሀገሪቱ ማዕዘናት... Read more »
በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com (ክፍል ሦስት ) በዚሁ ጋዜጣ ሁለት ተከታታይ መጣጥፎች ስለ ከሀዲውና እፉኝቱ ትህነግ/ህወሓት አመሰራረት ታሪካዊ ዳራ እንዲሁም ለውድቀት ያበቁትን ነጥቦች አንስቻለሁ። በዛሬው የመጨረሻ ሶስተኛ ክፍል ደግሞ ትህነግን ለውድቀትና... Read more »