ምርጫ እውቅናና ሀብት ለማፍራት የሚደረግ አይደለም

ዲሞክራሲ መሬት ወረደ፤ የህዝቦች የመምረጥና መመረጥ መብቶች ተከበሩ፤ የብሄር ብሄረሰቦች መብቶች እውቅና አገኙ ከተባለበት ድህረ 1983ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው አገር አቀፍ ምርጫ 6ኛችን ነው። በቁጥር 6ኛችን ይሁን እንጂ በአንዱም የህዝብም ሆነ የራሳቸውን የፖርቲዎቹን... Read more »

እኛ ምርጫችንን ነን…

በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) ህይወት ምርጫ እንደሆነች ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ? አሁን ያላችሁበት ሁኔታ ሀብታችሁ፣ ዝናችሁ ድህነትና ማጣታችሁ፣ ሰላምና መከራችሁ ሁሉ በምርጫችሁ ያገኛችሁት እንደሆነስ ስንቶቻችሁ ገብቷችኋል? አንዳንዶቻችን በጸጸት አንዳንዶቻችን በኩራት እንኖራለን።ሁሉ ያለን እንዳለን... Read more »

ምክንያታዊ ያልሆነ ትችት…

 በእምነት “አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ” ይላል የአገሬ ሰው።አዎ! ሰው አውቆ ከተኛም ብቻ ሳይሆን ልቦናው እውነቱን እየተገነዘበ በራሱ ላለመቀበል ጥረት ካደረገ ማንም ምንም ቢለው መስማት አይፈልግም።ግን አንዳንድ ጊዜ አይንን ገለጥ አድርጎ በማየት... Read more »

«አፈር ነንና ወደ አፈር እንመለሳለን!»

(ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com በቅርቡ በአብሮ አደግ እህቴ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝቼ ነበር። ይህቺን በእጅጉ የምወዳትና የማከብራትን ጓደኛዬን የሞት መልአክ የላከባት ይህ ኮቪድ 19 ይሉት ክፉ ወረርሽኝ ነው። የሳቂታዋና... Read more »

ዲግሪ ይዞ ሥራ አጥነት እና ስደት፣ እስከ መቼ?

 በዶ/ር መኰንን ዲሣሣ፣ ተባባሪ ፕሮፌሰር ከትምህርትና ባሕርይ ጥናት ኮሌጅ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  በሀገር ደረጃ፣ ትምህርት ለልማትና ለዕድገት አስፈላጊ መሆኑ እሙን ነው። ትምህርት፣ ግለሰብም ራሱን የሚያቋቁምበትና የሕይወት ዘመኑን የሚመራበት አንድ የሙያ ዘርፍ ነው።... Read more »

ከ”ኮቪድ ፕሮቶኮል” በተቃራኒው የቆመው መዘናጋታችን

ግርማ መንግሥቴ  ከኮቪድ ጋር በተያያዘ ሳይቋረጥ እየተነገረና እየተደረገ ያለው ሁለት ነገር ነው። “እባካችሁ ጥንቃቄ እናድርግ” እና “ክትባቱ በየደጁ እየተቃረበ ነው” የሚል። እኛም ሁለተኛውን ትተን የመጀመሪያው ላይ አተኩረን እንነጋገራለን። ምንም እንኳን ጉዳዩ “የሰለቸ”... Read more »

ቤተሰብ ሀገርና ትውልድ …

ዘለዓለም የሳጥን ወርቅ (የእፀ ሳቤቅ አባት)   እስኪ ልጠይቃችሁ አገር ማለት ምን ማለት ነው? ህዝብ መንግሥት ምንድነው? ባህል፣ ወግ፣ ስርዐት ይሄስ ከየት መጣ? አገር የቤተሰብ ነጸብራቅ ናት። ቤተሰብ የሀገር መሠረት ነው። ኢትዮጵያን... Read more »

ሰከን! አሁንም ሰከን… !

አዶኒስ (ከሲኤምሲ)  ‹‹ሰከን ማለት ያስፈልጋል›› የሚለውን ንግግር ከሰማሁበት ሰዓት ጀምሮ ‹ሰከን› በአእምሮዬ ደግሞ ደጋግሞ ተመላለሰ ፤ እውነት እኮ ነው። ምን እየሰራን ነው ብሎ ሰከን ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል። ማንን በማን ላይ እያነሳሳን ነው?... Read more »

እያስፈራራን የደፈርነው እየገደለን ያልሸሸነው ኮሮና

 ብስለት መጋቢት ወር 2012 ዓ.ም የመጀመሪያው የድንጋጤ ዜና የተነገረበት፤ ጥፍሩን ያሾለው፤ አይኑን ያፈጠጠው ጥርሱን ያገጠጠው ኮሮና መጣሁባችሁ ያለበት ወቅት ነበር። ያኔ አስፈሪ ጭራቅ እንዳዬ ህፃን ሁላችንም በየጓዳችን ተወሸቀን፤ ያልለመደብንን የፅዳት አርበኞች ነን... Read more »

ሴትና አገር

 ዘለዓለም የሳጥን ወርቅ (የእፀ ሳቤቅ አባት) ዛሬ ስለ ሴትና አገር እናወራለን..በማህበረሰባችን ውስጥ ያለችውን ጥንታዊቷን አሁናዊቷን ሴት እያነሳን እናወጋለን። ሴት ልጅ ለአገር ትልቅ እውነት ናት። የአሁኑ የአለም ስልጣኔ የመጣው ከፊት በቀደሙ አሊያም ደግሞ... Read more »