
ዘመናዊ ስፖርት መዘውተር ከጀመረ ከአንድ ክፍለ ዘመን በላይ በተቆጠረባት ኢትዮጵያ፤ የተደራጀና ወጥ የሆነ አሠራር የዘርፉ መሠረታዊ ችግር በመሆን ቀጥሏል። የሕዝባዊና መንግሥታዊ አካላት ኃላፊነቶች መጣረስ ስፖርቱ እንዳያድግ ማነቆ ሆኖት ቆይቷል። በዓለም አቀፍ ውድድሮች... Read more »

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ “ጦርነት ይብቃ፤ ሰላምን እናጽና” በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው ሰላም የማፅናት የዕውቅና መርሐ ግብር ላይ ያደረጉት ንግግር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ... Read more »

ቁምላቸው አበበ በአማራ ባህል፣ ቱሪዝምና ማስታወቂያ ቢሮ፤ በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፤ በደቡብ መገናኛ ብዙኀን፤ በጋዜጠኝነትና በታሪክ ባለሙያነት ያገለገሉ ሲሆን፤ የደቡብ ኤፍ ኤምን ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆንም አቋቁመዋል።በፌዴራል ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅትና በአለ በጅምላ በኮሙዩኒኬሽን... Read more »

የሰው ልጆች ሕይወት በፈተና የታጀበ እንደመሆኑ መጠን በኑሮ ውጣ ውረድ ውስጥ ማለፍን ይጠይቃል። ኑሮ በአንድ በኩል ሲሞላ፤ በሌላ በኩል እየጎደለ ቀዳዳው እየበዛ ማግኘትና ማጣት እየተፈራረቁ የሚቀጥል ሂደት ነው። በዚህ ረጅም የሕይወት ሰንሰለት... Read more »

የታሪክ ተመራማሪና የፍልስፍ አዋቂውፕሮፌሰር ዩቫል ኖህ ሐረሪ አለማችን ካፈራቻቸውና ድንቅ ስራዎችን ካበረከቱ ምሁራን መካከል በበርካቶች ዘንድ በግንባር ቀደምትነት ስማቸው ይጠቀሳል። እስራኤላዊው ፕሮፌሰር በተለይም Sapiens /ሳፒየንስ/ እና 21 Lessons for the 21st Century... Read more »

ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ያለው የኢትዮጵያ መንግስት አዲስ ባህል ይዞ መጥቷል። ይህ ባህል የምስጋና ወይም የእውቅና ባህል ነው። በዚህም ግለሰቦች፣ ቡድኖች፣ ተቋማት፣ ወዘተ ላከናወኗቸው መልካም ተግባሮች ልዩ ስነ ስርአት በማዘጋጀት እውቅና ይሰጣል። በተለያዩ... Read more »

የመደላድል ወግ፤ ከአገራዊ ብሂሎቻችን መካከል “ሰማይ ተቀደደ ቢሉት፤ ሽማግሌ ይሰፋዋል አለ ይባላል” የሚለው አገላለጽ በርግጥም የሰማይን ወርድና ርዝመት ያህል የገዘፈ መልእክት አምቆ እንደያዘ መረዳት ይቻላል። ዋናው የመልእክቱ ጭብጥ በሽምግልናና በንግግር የማይፈታ ችግርና... Read more »

‹‹ሰላም›› ይሉት ቃል በሶስት ፊደላት ተወስኖ፣ በአጭር አባባል የተገለጠ ሀሳብ ነው። የቃሉ ምጣኔ ያነሰ፣ የተመጠነ ይምሰል እንጂ የትርጓሜው ሀያልነት ዓለምን ሁሉ ይገዛል። ታሪክን ይቀይራል። ለዚህም ነው ስለሰላም ከልብ የጣሩ፣ ቃሉን አድምቀው የጻፉ፣... Read more »

በሕገ መንግሥታችን አንቀጽ 52 ፣ ቁጥር 2 ( ሠ) ላይ የክልል ሥልጣንና ተግባር በሚለው ስር እንደተቀመጠው ክልሎች የየራሳቸውን የፖሊስ ኃይል በማደራጀት እና በመምራት ሰላምና ጸጥታቸውን የማስጠበቅ ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል። በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 ቁጥር... Read more »

የመንደርደሪያችን ወግ ከተወሰኑ ዓመታት በፊት ይህ ጸሐፊ በሊቢያዋ የሲርት (Sirt) ከተማ ለመገኘት ዕድል አጋጥሞት ነበር። የመገኘቱ ዋና ዓላማ በየራሳቸው ሀገር ደረጃ እና በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ በበጎ ተጽእኖ ፈጣሪነታቸው በተሰባሰቡ የአፍሪካ ምሁራን... Read more »