
«ያ የድል ብስራት ትንሳኤ መሆኑ ላይቀር ስንት ተሞከረ !? የምድር ነገሥታትና የሃይማኖት ጀሌዎች ተማከሩ፤ ሴራ አሴሩ፤ አሾፉ፤ ተዘባበቱ፤ ችንካር ቸነከሩ፤ ጦር ሰበቁ ፤ መቃብር አስጠበቁ ፤ የውሸት ወሬ አስወሩ ፤ ተሰረቀ አስባሉ... Read more »

ከሰሞኑ የክልል ልዩ ኃይልን አስመልክተው የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፣ የክልል ልዩ ኃይል እንደገና ሪፎርም ተደርጎ እንደሚደራጅ መግለጫ መስጠታቸው ይታወቃል። ይህ መልዕክት ከተላለፈ በኋላ ግን ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት... Read more »

በዚህ ሳምንት ውስጥ በክርስትና እምነት ተከታየች ዘንድ በጾምና በፀሎት ሲታወሱ የሰነበቱት ቀናት ሰሙነ ሕማማት በመባል ሲጠሩ የዛሬው ዕለትም ቀዳሚት/ቅዳም ሥዑር (በተለምዶ ቅዳሜ ሹር ወይንም የተሻረው ቅዳሜ) ተብሎ ተለይቷል። በነገው ዕለተ ፋሲካም “ጌታችን... Read more »

በበዓላት ሰሞን በመገናኛ ብዙኃን ከምንሰማቸው ወሬዎች መካከል ‹‹… ሕዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን ይገባል … ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር አቅም የሌላቸው ወገኖችን በመርዳት ሊሆን ይገባል …›› የሚሉት አገላለፆች ይገኙበታል።ከቀናት... Read more »

በኢትዮጵያ የሚገኙ ክልሎች ‹‹ልዩ›› በሚል ስያሜ የፖሊስ ኃይል ማደራጀት የተጀመረው በሚሊኒየሙ መግቢያ በሶማሌ ክልል ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) ጋር ከነበረው የሽምቅ ውጊያ ጋር በተያያዘ መሆኑን የታሪክ ድርሳናት ይጠቁማሉ። ባለፉት አመታትም... Read more »

በሀገሪቱ የኑሮ ወድነቱ ከወር እስከ ወር ከዓመት እስከ ዓመት በየጊዜው ማሻቀቡና ተባብሶ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በየጊዜው የሚያወጣቸው መረጃዎችና በማኅበረሰቡ ላይ የሚታየው የኑሮ ጫና ያመላክታል። በየጊዜው እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ወድነት አሁን ላይ... Read more »

ወቅታዊ አገራዊ አጀንዳ ከሆኑት ሰሞነኛ ወሬዎች መካከል የክልል ልዩ ኃይ(ሎች)ል ጉዳይ አንዱ ነው። የክልል ልዩ ኃይል አባላትን ወደ ሌሎች የጸጥታ መዋቅር የማስገባት ሥራ በመላ አገሪቱ እየተተገበረ እንዳለ የመንግሥት መግለጫ ከሰሞኑ አሳውቋል። ይሁን... Read more »

የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አበባው ታደሰ ከሰሞኑ ከመገናኛ ብዙኃን ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡ በዚህም ቆይታቸው በአገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት እና የጸጥታ ተቋማት ላይ እየተደረገ ስላለው ሪፎርም ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የዚህ... Read more »

“ነገርን ከሥሩ…፤ የዚህ ጽሑፍ ዋና ርዕስ ቀድሞ ካልተብራራ በስተቀር ቢያንስ ሁለት መሠረታዊ ጉዳዮች እየተመዘዙ ሊያከራክሩ እንደሚችሉ እንገምታለን። “ጥንታዊ” ተብሎ “ዘመናዊ ዴሞክራሲ” መባሉ ተቃርኗዊ (Paradox) ይሉት ዓይነት ጥያቄ አያጭርም ወይ? በአሟጋችነቱ የተገመተ የመጀመሪያ... Read more »

ላለፉት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የሚገኙ ክልሎች የራሳቸውን ልዩ ኃይል ሲያደራጁና ሲያስታጥቁ ቆይተዋል። ይህንንም ተከትሎ ተግባሩ በዜጎች ዘንድ የተለያዩ ትርጓሜዎች ሲሰጠው ቆይቷል፡፡ አንዳንዶች ልዩ ኃይሉ የአንድን ክልል ሕዝብ ደህንነት ለማስጠበቅ ከፖሊስ ባሻገር ከፍተኛ... Read more »