
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እሥራኤል የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኾሜኒን ለመግደል የነበራትን እቅድ ውድቅ ማድረጋቸውን ሦስት ባለሥልጣናት ገለጹ። እንደ አንድ ባለሥልጣን መረጃ ከሆነ ትራምፕ ለእሥራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፤ ኾሜኒን መግደል... Read more »

ትናንት ሊካሄድ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው ስድስተኛው ዙር የአሜሪካና የኢራን ውይይት ሳይካሄድ ቀርቷል። እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ተቋማትና ወታደራዊ ጣቢዎች ላይ የፈፀመችውን ጥቃት እና ኢራን የሰጠችውን የአፀፋ ምላሽ ተከትሎ ሁለቱ ሀገራት ወደ ውጊያ በመግባታቸው... Read more »

ቢሾፍቱ፡- ከምርመራ እስከ ክስ ሂደት በአግባቡ ለመከታተል የሚያስችል ግልጽ፣ በየደረጃው ተጠያቂነት ያለበትን ሥርዓት ለመገንባት የሚያግዝ አዲስ ሲስተም ለማበልጸግ በሂደት ላይ እንደሚገኝ ፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የፍትህ ሚኒስትሯ ሃና አርአያሥላሴ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤... Read more »

አዲስ አበባ፦ በ2017 በጀት ዓመት 378 ሺህ 500 ዩኒት ደም መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ደምና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ። 525 ሰዎች የዓይን ብሌን ለመለገስ ቃል መግባታቸውም ተመላክቷል። የኢትዮጵያ ደምና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና... Read more »

የዓባይ ወንዝ እና ቀይባሕር ምስራቅ አፍሪካ አካባቢዎች በሚገኙ ሀገራት መካከል ለሚነሱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጥያቄዎች መነሻ የሚሆኑ የቀጣናው ስስ ክፍሎች ናቸው፡፡ የቀጣናው ሀገራት እነዚህን ሁለት የውሃ አካላት ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ወይም... Read more »

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ያስገነባቸውን 22 ፕሮጀክቶች መረቁ ጎንደር፦ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ፣ ከማህበረሰብ ጋር ያለው ቁርኝት በማጠናከርና በሥነምግባር የታነፁ ብቁ ዜጎችን በማፍራት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ መሆን ይጠበቅበታል ሲሉ የኢፌዴሪ... Read more »

ኢራን ባስወነጨፈቻቸው ሚሳኤሎች ቢያንስ ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተዘግቧል። የእስራኤል የአደጋ ጊዜ አገልግሎት እንዳስታወቀው 21 ሰዎች ቆስለዋል ብሏል። ኢራን በእስራኤል ለተፈፀመባት የአየር ጥቃት የአጸፋ ምላሽ ነው ያለችውን የሚሳኤል ጥቃት በእስራኤል ከተሞች ላይ ፈፅማለች፡፡... Read more »

ወይዘሮ ትዕግስት ለማ ይባላሉ። የካስማ ኪነ ጥበብ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መሥራችና አባል ናቸው። በመስቀል አደባባይ በተዘጋጀው 16ኛው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ላይ... Read more »

-ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን እያስተናገደች ነው አዲስ አበባ፦ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ የስደተኞች አያያዝ እውቅናን ከመስጠት ባለፈ ድጋፉን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። የስደት ተመላሾች አገልግሎት ከተባበሩት መንግሥታት... Read more »

ፊደል ቀርጻ ለዘመናት ሀገር በቀል የዕውቀት ችቦ ስታበራ የኖረችው ኢትዮጵያ በንባብ ጉዳይ ፤ አሁናዊ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መሆኑን የገለጸው የኢትዮጵያ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት አገልግሎት (ወመዘክር) ከንባብ ባህል እያፈነገጠ ያለውን ትውልድና... Read more »