ህዝባዊ ተቋውሞ የተባባሰባት ሱዳን

በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱምና በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው የተቃውሞ ሰልፍ ከግዜ ወደ ግዜ እየተባባሰ መጥቷል፡፡ ከአንድ ወር በፊት የዳቦ፣ የነዳጅና የሸቀጣሸቀጥ ወጋ መጨመርን ምክንያት አድርጎ የተቀሰቀሰው ይህ የተቃውሞ ሰልፍ በጥቂት ግዜ ውስጥ... Read more »

ሴቶች የብድርና ስልጠና ፕሮጀክት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፡- በሴቶች ስራ ፈጠራ ልማት ፕሮጀክት የብድርና የስልጠና አገልግሎት ሴቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ የከተሞች ስራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ጥሪ አቀረበ፡፡ የኤጀንሲው ዳይሬክተር አቶ ዘነበ ኩሞ እና የሴቶች ስራ ፈጠራ ልማት... Read more »

የግንባታ ግብአት ውዝግብ የመንገድ ፕሮጀክቶችን እያጓተተ ነው

አዲስ አበባ፡- የአሽዋና የጠጠር ማምረቻ ቦታዎች ለወጣቶች ተላልፈው በመሰጠታቸው በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ እንቅፋት መሆናቸውን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ሀብታሙ ተገኝ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱን የስድስት ወር አፈፃጸም ለቋሚ ኮሚቴው... Read more »

ሚኒስቴሩ ከእቅዶቹ አብዛኞቹን በወቅቱ ማከናወኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፡- የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የ100 ቀናት እቅዶቹን በያዘው የጊዜ ሰሌዳ በውጤታማነት እያከናወነ መሆኑን ገለጸ፡፡ የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢትዮጵያ በዴቻ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ከእቅዶቹ አብዛኞቹ በስኬት... Read more »

በሶማሌ  ክልል የደንጊ በሽታ ወረርሽኝ ምልክቶች መታየታቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፡- በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አንዳንድ ወረዳዎች የደንጊ በሽታ ወረርሽኝ ምልክቶች መታየታቸውንና ሕዝቡ ራሱንና ቤተሰቦቹን ከበሽታው ለመጠበቅ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ ። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር... Read more »

በቦሃ ላይ ቆረቆር ህጋዊ መሳይ ህገወጥነት

የእግረኛ መንገዱ  በጡብ  ንጣፍ  አምሯል። መንገደኛው በጭቃ ከመቡካት ተላቅቆ ምቹ በሆነው  መንገድ ላይ ይጓዛል።ይሄ  የእግረኛ ምቾት ብዙም አልዘለቀም፤ በግራና በቀኝ በሰልፍ በተደረደሩ የጎዳና ላይ ነጋዴዎች መገፋፋቱ ሌላ ችግር ሆኖ ቀጠለ።ያ ሳያንስ  ደግሞ... Read more »

የገጠር መንገድ ፕሮጀክት አፈጻጸም 80 በመቶ እንዳልተሳካ ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- በገጠር ተደራሽነት መንገድ ግንባታ (URRP) በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን 90 ሺ ኪሎ ሜትር ለመስራት ቢታቀድም እስካሁን መፈጸም የተቻለው ግን 9 ሺ 957 መሆኑ ተገለፀ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ሰሞኑን በህዝብ... Read more »

ኢትዮጵያ የስደተኞችን አዋጅ ባጸደቀች ጥቂት ቀናት 1 ቢሊዮን ዶላር ቃል ተገብቶላታል

አዲስ አበባ፡- ለስደተኞች የተለያዩ መብቶችን ያጎናጽፋል የተባለው ረቂቅ አዋጅ በጸደቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ  ከዓለም አቀፍ ተቋማት ለኢትዮጵያ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍና ብድር ቃል መገባቱን የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ። የስደተኞችና... Read more »

በሱማሌ ክልል የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ በህግ ተጠያቂ እየሆኑ ነው

አዲስ አበባ፡- በሱማሌ ክልል በሰብዓዊ መብት ጥሰትና ንብረት በማውደም የተጠረጠሩ ግለሰቦች በህግ ተጠያቂ እየሆኑ እንደሆነ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህገ አስታወቀ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ትናንት ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ... Read more »

ወንጀል ሰርተው ከሀገር የወጡ የቀድሞ የሱማሌ ክልል ባለስልጣናትን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ዝግጅት ተጠናቋል- ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ 

በሱማሌ ክልል በተፈጠረው ግጭት እጃቸውን በማስገባት ወንጀል ሰርተው ከሀገር የወጡ የቀድሞ የሱማሌ ክልል ባለስልጣናትን ወደሀገር በመመለስ በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ከተሸሸጉባቸው ሀገራት ጋር ስምምነት ላይ መደረሱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። የፌደራል ጠቅላይ... Read more »