በዳኝነት ላይ ጣልቃ ገብነትን ለማስቆም እንዲሠራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- በዳኝነት ሂደት ውስጥ  ያለው ጣልቃ ገብነት ዳኞችን ነፃነት እያሳጣቸውና ለፍትህ መዛባት እየዳረገ በመሆኑ  ዳኞች፣ የፍትህ አካላትና ህብረተሰቡ ችግሩን ለማስቆም መሥራት እንዳለባቸው ተጠየቀ። በዳኝነት አሰራርና አስተዳደር ሥራ ላይ  የሚመክር የፌዴራል  ጠቅላይ... Read more »

የተማሪዎች  የሱስ ተጋላጭነት

የደራ ንግድ ከሚካሄድባቸው የአዲስ አበባ ሰፈሮች መካከል ቺቺንያ አንዷ ናት።  የዛችን መንደር መታወቂያ አብዛኛው ከጫት፣ ከመጠጥና ከሺሻ ጋር የተያያዘ  ነው። እነዚህ ንግዶች የሚካሄዱት ከፊሎቹ ከመንግሥት ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ወጥቶባቸው  ሲሆን፤ ከአብዛኞቹ  በስተጀርባ ... Read more »

አሥሩ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የአፍሪካ   ሀገራት

  በ2019 በአፍሪካ በኢንቨስትመንት ለመሳተፍ ለሚፈልጉ የተሻሉ  የተባሉ  አስር ሀገራት በቅደም ተከተል በማስቀመጥ አፍሪካ ዶት ኮም በድረ ገጹ አስነብቧል። እነዚህ ሀገራት ቀልጣፋ የኢንቨስትመንት አገልግሎት ከማቅረብ ዝቅተኛ ታክስ እስከማስከፈል የተለያዩ አማራጮችን ያቀረቡ ሲሆን፣... Read more »

ዶ/ር ሊያ ታደሰ የኤርትራውን ሆሮታ ሪፍራል እና ቲቺንግ ሆስፒታል ጎበኙ

የኢፌዲሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሊያ ታደሰ የኤርትራውን ሆሮታ ሪፍራል እና ቲቺንግ ሆስፒታል ጎበኙ፡፡ ለነፃ የህክምና አገልግሎት ወደ ኤርትራ የተጓዘውን የሀኪሞች ቡድን በመምራት ወደ አስመራ ተጉዘው የነበሩት የጤና ጥበቃ ሚኒስትር... Read more »

የደብረብርሀን – አንኮበር የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ዛሬ በይፋ ተጀመረ

1 ቢልየን ብር የተመደበለት የደብረብርሀን – አንኮበር የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እና  በሚንስትር ማእረግ የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱአለምን ጨምሮ... Read more »

ሶማሊያ የመንግሥታቱ ድርጅት መልዕክተኛን አባረረች

የሶማሊያ መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዋና ጸሐፊ ልዩ መልዕክተኛ ኒኮላስ ሃይሶም አገሪቱን ለቅቀው እንዲወጡ አድርጓል፡፡ የአገሪቱ መንግሥት ውሳኔውን ያሳለፈው መልዕክተኛው የሶማሊያን ሉዓላዊነት የሚዳፈር ጣልቃ ገብነት ፈፅመዋል ብሎ ባቀረበው ወቀሳ ነው፡፡ የሶማሊያ የማስታወቂያ... Read more »

የቻይና ማስጠንቀቂያና የምሥራቃዊ እስያ ሰላም

  የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ አገራቸው ታይዋንን ወደ ቻይና ለመቀላቀል የኃይል አማራጭ ልትጠቀም እንደምትችልና ታይዋን የቻይና አካል መሆኗ ፈፅሞ የማይካድ እውነታ ነው ብለው መናገራቸው የቀጣናውን ሰላም አደጋ ላይ ሊጥለው ይችላል የሚል ስጋት... Read more »

ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ታዳጊዎች የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፡– ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከህዳር ወር 2011ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ በቆየው ሀገር አቀፍ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት እድሜያቸው 14 ዓመት ለሆናቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ታዳጊዎች ተደራሽ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የክትባት... Read more »

የመንዝ የመንገድ ፕሮጀክት ሥራ የሕብረተሰቡን የትራንስፖርት ችግር እንደሚያቃልል ተጠቆመ

ጣርማበር/ ደብረብርሃን:- አንድ ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር የሚፈጀው የጣርማበር ወገሬ ኮንክሪት አስፓልት መንገድ ስራ የመንዝ አካባቢ ህዝብ የረጅም ጊዜ የልማት ጥያቄን መመለስ የሚያስችል ፕሮጀክት መሆኑን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ገለፁ። የመንገድ ፕሮጀክቱን ሥራ የማስጀመር... Read more »

«በዞኑ 60 በመቶው የአመራር አባላት በብቃትና በአመለካከት ችግር ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል» አቶ ቃሬ ጫውቻ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፡- በደቡብ ክልል የሲዳማ ዞን አስተዳደር በህዝብ ላይ የመልካም አስተደዳር ችግር ሲፈጥሩ የነበሩ፣ የአመለካከትና የብቃት ክፍተት ያለባቸውን 60 በመቶ የሚሆኑ አመራሮችን በአዲስ ኃይል መተካቱን አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ዋና... Read more »