ጥፋት በጥፋት አይታረምም

በኢትዮጵያ በተለያየ ጊዜ የተለያዩ እምነት ተከታዮች እርስ በእርስ እንዲጋጩ የተለያዩ ሴራዎች ተካሂደዋል። የዕምነት ተቋማት ተቃጥለዋል። የተለያዩ አማኞች እርስ በእርስ እንዲጠራጠሩ ሴራ ተሸርቧል። ሆኖም ለዘመናት የኖረው የሃይማኖት መቻቻልና የሕዝቦች መተሳሰብ ሁሉንም አክሽፎታል። የሃይማኖት... Read more »

የጣሊያንና ፈረንሳይ ፍልሚያ

ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ጣሊያንና ፈረንሳይ በወረት ሳይሆን በእውነተኛ ፍቅር የታሰረ አንድነት መስርተው ያለፉትን ስምንት አስርት ዓመታት ዘልቀዋል። የአውሮፓ ህብረት መስራች፤ የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ወይም ኔቶ እንዲሁም የቡድን ሰባት አባል አገር... Read more »

ከልማትም በላይ ትርጉም የተሰጠው የመሰረት ድንጋይ

ለከተሞች ፎረም ጅግጅጋ የሚገኘው የጋዜጠኞች ቡድን የተሰማራበት ተግባር ሊያከናውን ነበር ትናንት ማልዶ የተነሳው፡፡ ሆኖም ድንገት አንድ መረጃ ደረሰ፤ ይሄም፣ ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅግጅጋ በመምጣት በጅግጅጋ ከተማ ትምህርት ቤት ለማስገንባት የመሰረት ድንጋይ... Read more »

የማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖችን ሰላም ለማስጠበቅ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ጎንደር (ኢዜአ)፡- በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች በጸረ-ሰላም ኃይሎች የደረሰውን የዜጎች ሞትና መፈናቀል በማያዳግም ሁኔታ ለማስቆም እየሰሩ መሆናቸውን የመከላከያ ሰራዊት 33ኛ ክፍለ ጦርና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ። የክፍለ ጦሩ ዋና አዛዥና የክልሉ ፖሊስ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከምዕራብ ወለጋ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

 አዲስ አበባ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ በምዕራብ ወለጋ ከነዋሪዎች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ጋር በምዕራብ ወለጋ የቄለም ወለጋ ዞን... Read more »

ያልተዘመረለት ወጣቱ የታክሲ አሽከርካሪ ዓርበኛ

 በአገራችን በልዩ ልዩ ምክንያት ታሪካቸው በተገቢው መዘግብ ካልተመዘገበላቸው የኢትዮጵያ ጀግኖች መካከል የአርበኛው ታክሲ አሽከርካሪ ስምኦን አደፍርስ ታሪክ አንዱ ነው።ወጣቱ ዓርበኛ በፋሲሽት ወረራ ወቅት የነበረውን የግፍ አገዛዝ በመቃወም ከትግል አጋሮቹ ጋር የካቲት 12... Read more »

የሥራ ፈላጊዎችም የመንግሥትም ጉዳይ

 ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ሥራ ፈላጊ እንደሚፈጠር ከዚህም ውስጥ ሥራ የሚያገኘው ግማሽ ያህሉ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቅርቡ መግለጻቸው ይታወቃል፡ ፡የዘርፉ ባለሙያዎችም የሥራ አጥነት ችግር ሊፈታ የሚችለው በሥራ ፈላጊዎቹና... Read more »

‹‹ወጣቶች በመደመር ለሀገር አንድነት መቆም አለባቸው›› የኢትዮጵያ ጀግኖች ዓርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አምባሳደር አለማየሁ ሸንቁጥ

 አዲስ አበባ ፡- ወጣቱ በመቃቃርና በመናቆር የሚያመጣው ለውጥ እንደሌለ ተገንዝቦ በመቻቻል፣ በፍቅር፣ በመተባበርና በመደመር መንፈስ ለሀገር አንድነት፤ሰላምና ልማት መቆም እንዳለበት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አምባሳደር ዓለማየሁ ሸንቁጥ አስታወቁ።ፋሽስት ጣልያን... Read more »

ህብረቱ በተከሰቱ ሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ትኩረት አልሰጠም

ባሳለፍነው ሳምንት የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት በአዲስ አበባ 32ኛውን መደበኛ ጉባኤ አካሂደው ነበር፡፡ ጉባኤው እየተካሄደ ባለበት ወቅት ሱዳን ሁለተኛ ወሩን ያስቆጠረ ብጥብጥ እያስተናደች ነበር፡፡ የአገሪቱ የደህንነት አባላት ከ45 ሰዎች በላይ የገደሉ ሲሆን... Read more »

ኢትዮጵያ የጤፍ ባለቤትነት መብቷን ለማስመለስ ክስ ልትመሰረት ነው

   • አገራችን የጤፍ ባለቤትነት መብት ክርክርን አሸነፈች የሚለው ዜናም የተሳሳተ መሆኑ ታውቋል አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ጊዜያዊ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ... Read more »