‹‹ፌዴሬሽኑ ከህዝቡ ጋር ያደረገው ውይይት ተስፋ ሰጪ ነው ››

አዲስ አበባ፡- ዘንድሮ ለ13ኛ ጊዜ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል ከመከበሩ አስቀድሞ የህዝብ ለህዝብ ትስስሩን ወደነበረበት ለመመለስ በተለያዩ አካባቢዎች ተንቀሳቅሶ ያደረገው ውይይት ተስፋ ሰጪ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም... Read more »

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የሆኑ አመራሮች ላይ እርምጃ ይወሰዳል—ቤጉህዴፓ

  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/ቤጉህዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ በክልሉ ለተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የሆኑ አመራሮች ተለይተው እርምጃ እንዲወሰድባቸው መወሰኑን አስታወቀ። ባለፈው ቅዳሜ የተጀመረው የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ እንደቀጠለ ነው፡፡ የፓርቲው ጽህፈት... Read more »

በዓሉ የከተማዋን ህዝቦች የአንድነትና ተከባብሮ የመኖር እሴት ይበልጥ ያሳያል

አዲስአበባ፦ የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል ትንሿ ኢትዮጵያ በምትንፀባረቅበት አዲስ አበባ ከተማ መከበሩ የህዝቦችን በአንድነትና በመከባበር የመኖር እሴት አጉልቶ ለማሳየት ፋይዳው የጎላ እንደሚሆን ተጠቆመ። የዘንድሮው ከብረበዓል መርሃ ግብር አካል የሆነው አገር አቀፍ... Read more »

ማንም ከኋላ እንዳይቀር

በዓለም አቀፍ ደረጃ አንድ ቢሊዮን የሚገመቱ አካል ጉዳተኞች መኖራቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት እንደ ኢትዮጵያ በማደግ ላይ ባሉ አገራት የሚገኙና በከፋ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ መሆናቸው ይገለጻል፡፡ ለእነዚህ አካል ጉዳተኞች... Read more »

ለክትባቱ ስኬታማነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፡- የማህፀን በር ካንሰር ክትባትን በሁሉም ክልሎች በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች አሁንም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢፌዴሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የመጀመሪያው የብሄራዊ የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት መርሃ ግብር... Read more »

የኦስቲሪያው ቻንስለር ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ

የኦስትሪያው ቻንስለር እና የወቅቱ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ሊቀመንበር ሳባስቲያን ኩርዝ ህዳር 27/ 2011 ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ፡፡ በክቡር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት አገራችንን የሚጎበኙት ቻንስለሩ በሁለትዮሽ እና በቀጠናው... Read more »

አፍሪካውያንን የፈተነው ስደትና ዘመናዊ ቅኝ ግዛት

በአፍሪካ የጀርመን ኮሚሽነር ጉንተር ኑክ፣ በአፍሪካ ዘመናዊ ቅኝ ግዛትን ለማስቀረትና አፍሪካ አገራት ወደ አውሮፓ የሚያደርጉትን ስደት ለማስቆም የአፍሪካን መሬቶች ለማልማት በአገራቸው ውስጥ መኖር እንዲችሉ እገዛ መደረግ እንዳለበት ሰሞኑን ባቀረቡት ጥናት ላይ ተናግረዋል::... Read more »

<‹የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ጉብኝት በዞኑ ተስፋና መነቃቃትን ፈጥሯል›› - አቶ ተፈራ ወንድማገኘሁ የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ ያደረጉት ጉብኝት በወረዳው ህዝብ ካሳደረው ደስታ ባለፈ በመላው የዞኑ ህዝብ ዘንድ ተስፋና መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑን የዞኑ አስተዳዳሪ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ... Read more »

በአምስት ዓመት የ3 ነጥብ 737 ቢሊዮን ብር ኮንትሮባንድ ተይዟል

ሐዋሳ:- ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ በሁሉም የኢትዮጵያ መግቢያ በሮች 3ነጥብ 737 ቢሊዮን ብር የሚያወጡ እቃዎች በኮንትሮባንድ መንገድ ሊገቡና ሊወጡ ሲሉ መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሕገወጥ የጦር መሳሪያዎችን በስፋት እየገቡ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ የገቢዎች... Read more »

ምርቱ ሲገኝ፤ ሌላ አጣብቂኝ

ከዳር ሆኖ ከአንደኛው ጥግ ሌላኛው ጥግ ማየት አይቻልም፡፡ ከዳር ሆኖ ለሚመለከት ሰው፣ መሬት ከሰማይ የተጋጠመ ይመስላል፡፡ ከአንዱ ጫፍ ሌላኛው ጫፍ ለመድረስ ቢያንስ በተሽከርካሪ የአራት ሰዓት ጉዞ ማድረግ ግድ ይላል፡፡ ከደቡባዊ የባሌ ሮቤ... Read more »