የአሜሪካ እርምጃና የአፍሪካ ቀንድ ሰላም

  አሜሪካ ከ28 ዓመታት በኋላ በሶማሊያ የነበረውን ኤምባሲዋን በድጋሚ ከፍታለች፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የሶማሊያ ሰላምና ፀጥታ በየጊዜው እያሳየው ያለው መሻሻል ለውሳኔው ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል፡፡ አምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ ኤምባሲውን... Read more »

ፓሊስ በያሬድ ዘሪሁን፣ በተስፋዬ ኡርጌና ሜ/ጄነራል ክንፈ ላይ የጠየቀውን 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ፈቀደ

ፍርድ ቤቱ በያሬድ ዘሪሁን፣ በተስፋዬ ኡርጌና ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ ፓሊስ የጠየቀውን 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። ተጠርጣሪዎቹ በዛሬው እለት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ የወንጀል ችሎት ነው የቀረቡት።... Read more »

ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርቡ ጅቡቲን ሊጎበኙ ነው

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርቡ ጅቡቲን ሊጎበኙ መሆኑን የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትናንትናው ዕለት ገልጿል፡፡ በአፍሪካ ቀንድ አገራት መካከል ቁርሾ ተወግዶ ወዳጅነት እንዲጠናከር ኢትዮጵያ ሃሳብ ማቅረቧና ሃሳቡም ሰፊ ተቀባይነት ማግኘቱ ይታወሳል፡፡ ይህን... Read more »

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክክር እያደረጉ ነው

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ “በአንድነት ወደ ዲሞክራሲያዊ ስርዐት ሽግግር ” በሚል ርዕስ በኦሮሞ ባህል ማእከል ምክክር እያደረጉ ሲሆን አላማውም ለኦሮሞ ህዝብ በጋራ ለመስራት መግባባት ለመፍጠር ነው ተብሏል፡፡ የኦሮሞ ትግል ስኬት ወዴት?... Read more »

10 ሺህ ሰዎች የታደሙበት የቡና ጠጡ ስነ ስርዓት በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው

በአዲስ አበባ የሚከበረውን 13ኛው የብሄር ብሄረሰቦች በዓልን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ የቡና ጠጡ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሀብት የሆነውን ቡናን ለማስተዋወቅ ዓላማ ባደረው የቡና ጠጡ ስነ ስርዓቱ ላይም 10 ሺህ ሰዎች... Read more »

የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም ተወሰነ

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም ከውሳኔ ላይ መድረሱ ተገለፀ። የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ)፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች በዛሬው እለት በጋራ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው... Read more »

ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የሴቶች ማረፊያ እና ልማት ማእከልን ጎበኙ

የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተለያየ አይነት ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች እና ህጻናት እንክብካቤ የሚያደርገውን የሴቶች ማረፊያ እና ልማት ማእከል ጎብኝተዋል፡፡ ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ማእከሉ የሚያከናውናቸውን ስራዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ የማእከሉ ሰራተኞችን እና ድጋፍ እየተደረገላቸው... Read more »

ከገበያ በጠፉ የግንባታ ምርቶች ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚ/ር አስታወቀ

የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከገበያ በጠፉ የብርታብረት፣ ፌሮ እና ሌሎች መሰል ምርቶች ላይ ምርምራ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በተለይ ዋነኛ የግንባታ ግብዓት የሆነው ብረት በገበያ ላይ በመጥፋቱ የግንባታ ኢንዱስትሪው አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱን በዘርፉ... Read more »

በኢትዮጵያ የሚታየው የለውጥ ጉዞ ሁላችንንም የሚያኮራ ነው” የቀድሞው የዛምቢያ ፕሬዝደንት

በኢትዮጵያ በሁሉም መስኮች እየታየ ያለው የለውጥ ድባብ ለኢትዮጵያና ለአካባቢው ብቻ ሳሆን ሁሉንም አፍሪካዊ የሚያኮራ መሆኑን የቀድሞው የዛምቢያ ፕሬዝደንት ሩፒ ባንዳ ገለጹ ፡፡ ከኢፌድሪ ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር ተገናኝተው የተነጋገሩት ሚስተር ባንዳ እንዳሉት... Read more »

ተከስቶ የነበረው የቤንዚን እጥረት እየተቃለለ ነው፡- የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢዎች

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢዎች ድርጅት እንደገለፀው የቤንዚን እጥረቱ እየተቃለለ የመጣው የሚመለከታቸው አካላት የተቀናጀ ጥረት በማድረግ ለእጥረቱ መንስኤ የነበረውን ህገወጥ ንግድ ለመቆጣጠር ጥረት በማድረጋቸው ነው። እጥረቱ የተከሰተው በህገወጥ መልኩ ከነዳጅ ማደያ ውጪ ቤንዚንን በበርሜልና... Read more »