ሶማሊያ የመንግሥታቱ ድርጅት መልዕክተኛን አባረረች

የሶማሊያ መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዋና ጸሐፊ ልዩ መልዕክተኛ ኒኮላስ ሃይሶም አገሪቱን ለቅቀው እንዲወጡ አድርጓል፡፡ የአገሪቱ መንግሥት ውሳኔውን ያሳለፈው መልዕክተኛው የሶማሊያን ሉዓላዊነት የሚዳፈር ጣልቃ ገብነት ፈፅመዋል ብሎ ባቀረበው ወቀሳ ነው፡፡ የሶማሊያ የማስታወቂያ... Read more »

የቻይና ማስጠንቀቂያና የምሥራቃዊ እስያ ሰላም

  የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ አገራቸው ታይዋንን ወደ ቻይና ለመቀላቀል የኃይል አማራጭ ልትጠቀም እንደምትችልና ታይዋን የቻይና አካል መሆኗ ፈፅሞ የማይካድ እውነታ ነው ብለው መናገራቸው የቀጣናውን ሰላም አደጋ ላይ ሊጥለው ይችላል የሚል ስጋት... Read more »

ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ታዳጊዎች የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፡– ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከህዳር ወር 2011ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ በቆየው ሀገር አቀፍ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት እድሜያቸው 14 ዓመት ለሆናቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ታዳጊዎች ተደራሽ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የክትባት... Read more »

የመንዝ የመንገድ ፕሮጀክት ሥራ የሕብረተሰቡን የትራንስፖርት ችግር እንደሚያቃልል ተጠቆመ

ጣርማበር/ ደብረብርሃን:- አንድ ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር የሚፈጀው የጣርማበር ወገሬ ኮንክሪት አስፓልት መንገድ ስራ የመንዝ አካባቢ ህዝብ የረጅም ጊዜ የልማት ጥያቄን መመለስ የሚያስችል ፕሮጀክት መሆኑን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ገለፁ። የመንገድ ፕሮጀክቱን ሥራ የማስጀመር... Read more »

«በዞኑ 60 በመቶው የአመራር አባላት በብቃትና በአመለካከት ችግር ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል» አቶ ቃሬ ጫውቻ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፡- በደቡብ ክልል የሲዳማ ዞን አስተዳደር በህዝብ ላይ የመልካም አስተደዳር ችግር ሲፈጥሩ የነበሩ፣ የአመለካከትና የብቃት ክፍተት ያለባቸውን 60 በመቶ የሚሆኑ አመራሮችን በአዲስ ኃይል መተካቱን አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ዋና... Read more »

የገና በዓልን ያለ ሥጋት ለማክበር

939 ነጻ የስልክ ጥሪ ሲታወስ ወደ አዕምሮአችን የሚመጣው የእሳት አደጋ መኪና የጩኸት ድምጽ ነው፡፡ መልዕክት መቀበያ ስልክ አብዛኛውን ጊዜ ያለምንም አደጋ ክስተት ስድብና ቀልድ እንደሚስተናገድበት የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሥልጣን በተደጋጋሚ... Read more »

የማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የቆጠራ ጣቢያዎቹን ወደ 200ሺ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ 4ኛውን ብሄራዊ የህዝብና የቤት ቆጠራ ለማካሄድ የቆጠራ ጣቢያዎቹን ከ190 ሺ ወደ 200 ሺ ከፍ እንዲል ማድረጉን የማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና የመረጃ ስርጭት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሳፊ ገመዲ... Read more »

‹‹የኢትዮ-ቻይና ግንኙነት በአዲስ ከፍታ ላይ ይገኛል›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ

አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በአዲስ ከፍታ ላይ እንደሚገኝ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የቻይና ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አገራቱ ግንኙነታቸውን... Read more »

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን:-. የንግድ ቤቶች የኪራይ ውል ክለሳ የጊዜ ገደብ ሊተገብር ነው

. የኪራይ ቤቶች የዋጋ ማሻሻያ ላይ ጥሎት ከነበረው መጠን ቅናሽ አደረገ፤ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በየጊዜው የሚደረጉ የኪራይ ተመን ማሻሻያዎችን ተከትሎ የሚነሱ ውዝግቦችን ለማቃለል እንዲቻል የኪራይ ውል ክለሳ ጊዜ ገደብ ሊያስቀምጥ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ... Read more »

በሱዳን በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ማግስት የተደመጡት የአልበሽር የለውጥ እቅዶች

ሱዳን ባለፉት ሁለት ሳምንታት በህዝባዊ ተቃውሞ እየተናጠች ነው፡፡ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡመር ሀሰን አልበሽር በተያዘው የፈረንጆች አዲስ ዓመት ሀገራቸው ምጣኔ ሃብታዊ እድገት እንደምታስመዘግብና የዜጎች የቁጣ ምንጭ የሆነው የመሰረታዊ ሸቀጥ ዋጋ እንደሚረጋጋ ቃል ገብተዋል፡፡... Read more »