«በዞኑ 60 በመቶው የአመራር አባላት በብቃትና በአመለካከት ችግር ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል» አቶ ቃሬ ጫውቻ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፡- በደቡብ ክልል የሲዳማ ዞን አስተዳደር በህዝብ ላይ የመልካም አስተደዳር ችግር ሲፈጥሩ የነበሩ፣ የአመለካከትና የብቃት ክፍተት ያለባቸውን 60 በመቶ የሚሆኑ አመራሮችን በአዲስ ኃይል መተካቱን አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ዞን አስተዳደር ምክር ቤት ዋና... Read more »

የገና በዓልን ያለ ሥጋት ለማክበር

939 ነጻ የስልክ ጥሪ ሲታወስ ወደ አዕምሮአችን የሚመጣው የእሳት አደጋ መኪና የጩኸት ድምጽ ነው፡፡ መልዕክት መቀበያ ስልክ አብዛኛውን ጊዜ ያለምንም አደጋ ክስተት ስድብና ቀልድ እንደሚስተናገድበት የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሥልጣን በተደጋጋሚ... Read more »

የማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የቆጠራ ጣቢያዎቹን ወደ 200ሺ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ 4ኛውን ብሄራዊ የህዝብና የቤት ቆጠራ ለማካሄድ የቆጠራ ጣቢያዎቹን ከ190 ሺ ወደ 200 ሺ ከፍ እንዲል ማድረጉን የማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና የመረጃ ስርጭት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሳፊ ገመዲ... Read more »

‹‹የኢትዮ-ቻይና ግንኙነት በአዲስ ከፍታ ላይ ይገኛል›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ

አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በአዲስ ከፍታ ላይ እንደሚገኝ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የቻይና ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አገራቱ ግንኙነታቸውን... Read more »

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን:-. የንግድ ቤቶች የኪራይ ውል ክለሳ የጊዜ ገደብ ሊተገብር ነው

. የኪራይ ቤቶች የዋጋ ማሻሻያ ላይ ጥሎት ከነበረው መጠን ቅናሽ አደረገ፤ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በየጊዜው የሚደረጉ የኪራይ ተመን ማሻሻያዎችን ተከትሎ የሚነሱ ውዝግቦችን ለማቃለል እንዲቻል የኪራይ ውል ክለሳ ጊዜ ገደብ ሊያስቀምጥ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ... Read more »

በሱዳን በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ማግስት የተደመጡት የአልበሽር የለውጥ እቅዶች

ሱዳን ባለፉት ሁለት ሳምንታት በህዝባዊ ተቃውሞ እየተናጠች ነው፡፡ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡመር ሀሰን አልበሽር በተያዘው የፈረንጆች አዲስ ዓመት ሀገራቸው ምጣኔ ሃብታዊ እድገት እንደምታስመዘግብና የዜጎች የቁጣ ምንጭ የሆነው የመሰረታዊ ሸቀጥ ዋጋ እንደሚረጋጋ ቃል ገብተዋል፡፡... Read more »

አል ሲሲን በስልጣን ለማሰንበት

የፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ደጋፊዎች ከሁለት ጊዜ የመሪነት ዘመን በላይ ዕድል የማይሰጠው የሀገሪቱ ህገ መንግስት አንቀጽ 140 እንዲሻሻል መጠየቃቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ የፕሬዚዳንቱ የሥልጣን ዘመን የሚያበቃው በ2022 ቢሆንም ደጋፊዎቻቸው ግን... Read more »

የዳስ ትምህርት ቤቶቹ በታሪክ ብቻ ሊታወሱ ይሆን?

የመማሪያ ክፍሎቹ ጥሩ መቀመጫ የላቸውም፡፡ መምህራንም ቋሚ ቢሮ የላቸውም፡፡ ንብረቶቻቸውንም በእነዚህ ክፍሎች ነው የሚያስቀምጡት፡፡ በክረምት ወቅት ትተውት የሄዱትን ንብረት መስከረም ሲጠባ ላያገኙት ይችላሉ፡፡ በክፍሎች ውስጥ የሚማሩ ተማሪዎች በንፋስ ይታወካሉ፤ ጸሐይ ላይ ነጭ... Read more »

ኢትዮጵያ በጸጥታው ምክር ቤት የነበራት ቆይታ ዲፕሎማሲያዊ ከበሬታ እንዳስገኘላት ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል በመሆን ባገለገለችበት ወቅት የወሰደቻቸውና ያንጸባረቀቻቸው አቋሞች ዲፕሎማሲያዊ ከበሬታ እንዳስገኙላት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ የሆኑት አምባሳደር ታዬ እጽቀስላሴ ገለፁ፡፡ አምባሳደር ታዬ እጽቀስላሴ ትናንት... Read more »

በሀገሪቱ ከተከሰቱ ግጭቶች ጀርባ የከፍተኛ አመራሮች እና የጸጥታ መዋቅሩ እጅ ነበረበት

አዲስ አበባ፡- በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ከተከሰቱት ግጭቶች ጀርባ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮችና የጸጥታ መዋቅሩ እጅ እንደነበረበት የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በኦሮሚያ ክልል ቡራዩ እና በአዲስ አበባ እንዲሁም በሌሎች... Read more »