በሜጀር ጀነራል  ክንፈ ዳኘውና በሌሎች ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፦ ፌዴራል ጠቅላይ  ዐቃቤ ህግ ፖሊስ ምርመራውን ባጠናቀቀባቸው በእነ ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው እና ሌሎች ሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ትናንት በፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ  ወንጀል ችሎት  ክስ መሰረተ፡፡ በከባድ... Read more »

መንግሥት ነፃነቱን ሰጥቷል፤ ቀሪው ሥራ የተፎካካሪ ፓርቲዎች ነው

በሚቀጥለው አመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ መንግሥት የፖለቲካ ምህዳሩን በማስፋት፣ የምርጫና የተለያዩ የህግ  የማሻሻል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል፡፡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሰብሰብ ብለው ጠንካራ ተፎካካሪ እንዲሆኑ እንደሚያግዛቸው ቃል ተገብቶላቸዋል፡፡ መንግሥት እየፈጠረ ያለውን ምቹ... Read more »

ግንባታቸው እንደፈረሰባቸው ነጋዴዎች ገለጹ

አካባቢው በርከት ባሉ ሰዎች ተጨናንቋል፡፡ አብዛኞቹ ኀዘንና ትካዜ ይነበብባቸዋል። ጥቂት የማይባሉትም  ስሜታቸውን መቆጣጠር ተስኗቸው ይጮሀሉ። በርከት ከሚሉት ገሚሶቹ  በሰፊው መስክ ላይ የተሠራውን ግንባታ በማፍረስ  እንጨቱን ይከምራሉ። ከእነርሱ መካከልም የውስጣቸውን ኀዘን አውጥተው የሚያለቅሱና... Read more »

«ከኦነግ ጋር 16 ጊዜ ሽምግልና ቢካሄድም ውጤት አልተገኘም» – ኦዴፓ  «በቅርቡ የተሻለ ሁኔታ እንደሚመጣና ሰላም እንደሚሰፍን ተስፋ አለኝ» – ኦነግ

አዲስ አበባ፡-  የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ(ኦዴፓ) ከኦነግ ጋር 16 ግዜ ሽምግልና ቢካሄድም ውጤት አልተገኘም ሲል ፤ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) በቅርቡ የተሻለ ሁኔታ እንደሚመጣና ሰላምም እንደሚሰፍን ተስፋ አለኝ ብሏል፡፡የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ(ኦፌኮ) በበኩሉ በኦሮሚያ... Read more »

ውጥረትን የጋበዘው ይፋ ያልሆነ የምርጫ ውጤት በኮንጎ

እንደ አልጀዚራ ዘገባ እአአ ታኅሣሥ 30 ቀን 2018 በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተጭበርብሯል መባሉና ውጤቱም ይፋ ሳይደረግ መዘግየቱ ኮንጎን ውጥረት ውስጥ አስገብቷታል፡፡ በተለይም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የምርጫውን ውጤት መተንበዩን ተከትሎ በመንግሥትም... Read more »

በ6 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ሊጠናቀቁ የታቀዱት የመስኖ ፕሮጀክቶች 20 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ፈጅተዋል

አዲስ አበባ፡- በ6 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ሊጠናቀቁ የታቀዱት የዛሬማ ሜይዴይ እና የመገጭ የመስኖ ፕሮጀክቶች 20 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር መፍጀታቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የኦዲት ግኝት አመለከተ፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች... Read more »

ሥራ ማስቀጠር ወይስ ዜጋን ማማረር?

ሥራ ፈላጊን ሥራ ለማስቀጠር የሚከናወን ማንኛውም ተግባር፤  የቃል ወይም የጽሑፍ ማስታወቂያ፣ የምዝገባ፣ የምልመላና የምደባን ተግባራት የሚያጠቃልል ሁሉ ‹‹ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት›› ተብሎ እንደሚጠራ አዋጅ ቁጥር 632/2001 በግልጽ አስቀምጧል፡፡ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ  ድርጅቶች ፈላጊን... Read more »

የጎዛምንን እንደራሴ ከወንበር የማውረድ  እንቅስቃሴና የሕግ አንድምታው

በምሥራቅ ጎጃም ዞን የጎዛምን ወረዳ የኮሙዩኒኬን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሰሞኑን በፌስቡክ ገጹ ላይ ያሰፈረው ጹሑፍ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ ያጸደቀው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ለማቋቋም... Read more »

ህዝብ የሚያነሳውን የህገ መንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ  ዶክተር ደብረጽዮን  ገለጹ

ህዝብ የሚያነሳውን የህገመንግሥት ይከበርልን ጥያቄ እራሱ በማክበር ሊያሳይ እንደሚገባ  የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ ከትናንት በስቲያ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፤ የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው... Read more »

‹‹የሶማሌዎች መብት በሕገመንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አያስፈልግም››አቶ አብዱልራህማን መሀዲ  የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ)  ዋና ፀሐፊ

አዲስ አበባ፡- የሶማሌዎች መብት በሕገ መንግሥቱ መሰረት ከተከበረ መነጠል አስፈላጊ መሆኑን እንደማያምን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ  ግንባር  አስታወቀ፡፡ የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ዋና ጸሐፊና መስራች የሆኑት አቶ  አብዱልራህማን መሀዲ በተለይ ከአዲስ ዘመን... Read more »