ለዓድዋ ጀግኖች የመታሰቢያ ሃውልት ሊቆም ነው

አዲስ አበባ ፡- ከ123 ዓመት በፊት በዓድዋ ጦርነት መስዋእትነት ለከፈሉ ጀግኛ አርበኞች የመታሰቢያ ሃውልት እንደሚቆም ተገለጸ።123ኛው አመት የዓድዋ ድል በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው የሚኒልክ አደባባይ በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል። በበዓሉ ላይ ንግግር... Read more »

የታሪክ አሻራ ምልክቶችን እንደ ድርሳን

በ1969 ዓ.ም በዚያድ ባሬ ዘመነ መንግስት ታላቋ ሶማሊያን ለመፍጠር ኢትዮጵያ ላይ ዘመቻ ይከፈታል፡፡ በወቅቱም የላቲን አመሪካዊቷ አገር ኩባ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ድጋፍና ትብብር አድርጋለች፡፡ ከወታደር እስከ ጦር መሳሪያ የሚደርሰው ድጋፍ ከአገሪቱ ሕዝብ አልበገር... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ

• የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክን መረቁ • በጋሞ አባቶች ተመረቁ • የሃገራቱ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማሙ አዲስ አበባ፡ -የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና የደብረብርሃን ኢንዱስትሪ... Read more »

በቤተክርስቲያናት የተጠለሉ የለገጣፎ-ለገዳዲ ተፈናቃዮች ለመንግስት የድረሱልን ጥሪ አቀረቡ

• የአካባቢው ህብረተሰብ ድጋፍ እያደረገላቸው ነው ለገጣፎ:- በለገጣፎ -ለገዳዲ ከተማ በቤተክርስቲያናት ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች በምግብ፣ እና መጠለያ እጥረት ልጆቻቸው እየተጎዱ በመሆኑ የፌዴራል መንግስት በአፋጣኝ እንዲደርስላቸው ጥሪ አቀረቡ። ወይዘሮ በላይነሽ ኤልያስን በለገጣፎ-... Read more »

የክልሎች የድጎማ ልዩነት ከአስር ወደ አራት እጥፍ ቀንሷል

•በቀጣዩ በጀት አመት አዲስ ቀመር ይዘጋጃል አዲስ አበባ፡- የፌደሬሽን ምክር ቤት ለታዳጊ ክልሎች ይሰጣቸው ከነበረው ድጎማ በነፍስ ወከፍ የሚደርሳቸው መጠን በአንፃራዊነት በእድገት ደረጃቸውና በህዝብ ብዛታቸው ከፍ ካሉት ክልሎች ጋር ሲነፃፀር ከአስር እጥፍ... Read more »

የዓድዋው «ዓድዋ»

የዓድዋ ከተማ ድምቀት የጀመረው ከዋዜማው ምሽት ነበር። የከተማው ወጣቶች ዓድዋ በሚል ቲሸርት ደምቀዋል። በመስመር ግራና ቀኝ ሰንደቅ ዓላማ ይውለበለባል። ከሶሎዳ ተራራ ስር የሚገኘው መድረክ የዓድዋ ከተማን አመሻሽ አድምቆታል።  የተለያዩ ድምጻውያን በመድረኩ ላይ... Read more »

“ሠላምን ለማስጠበቅ በክልል ደረጃ መሰራት የሚገባቸው ስራዎች ባለመሰራታቸው ለመከላከያ ሸክም ሆነዋል” – ኢንጅነር ዓይሻ መሐመድ የአገር መከላከያ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በተሰማራባቸው ቦታዎች ሁሉ ግዳጁን በውጤት የሚያጠናቅቅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ክልሎች በዘርፉ መስራት የሚገባቸውን ስራ ባመስራታቸው የውስጥ ሠላምን የማረጋጋቱ ተግባር ለሠራዊቱ ሸክም እንደሆነ ተገለጸ። የመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጂነር ዓይሻ... Read more »

‹‹የዓድዋ ድል መዘከሪያ ሃውልት በአዲስ አበባ ይቆማል፡፡›› -ኢንጅነር ታከለ ኡማ

በአዲስ አበባ ሌላ የአድዋ ድል መዘከሪያ ሀውልት ሊቆም እንደሆነ የአስተዳድሩ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለፁ፡፡ ምክትል ከንቲባው ይህንን ያሉት ዛሬ ለ123ኛ ጊዜ በዳግማዊ ሚኒሊክ አደባባይ እየተከበረ ያለውን የአድዋ ድል በአል አከባበር... Read more »

ድሉ የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲ አጉልቷል

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ወቅት የተጎናፀፈችው ድል በዓለም ላይ የዲፕሎማሲ ግንኙነትን ያገዘፈና የጥቁር ህዝቦች ታሪክ ያጎላ ክስተት መሆኑን ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው በተለይም ለጋዜጣው ረፖርተር እንደገለፁት፤... Read more »

የአድዋ ድል ለአገራዊ አንድነት የማያልቅ ስንቅ ነው

አዲስ አበባ፡-ወጣቱ የአድዋ ድል ለአገ ራዊ አንድነት የማያልቅ ስንቅ መሆኑን በመገንዘብ  የአባቶቹን  ለአገራዊ አንድነት በጋራ የመቆም  እሴትን ጠብቆ መራመድ እንዳለበት ምሁራን ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ዋና ዳይሬክተርና የታሪክ... Read more »