
በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኙአቸው ዕድሎች በአገር ውስጥና በውጭ አገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ ኢትዮጰያውያን ያገኙትን ዕውቀት ለወገኖቻቸው ለማድረስና አዳዲስ አሠራርንና አስተሳሰብን በሕዝባችን መካከል ለማስረጽ፣ አብዝተው የደከሙና ሕይወታቸውን አሳልፈው እስከ... Read more »

ሀገራቸውን ከውጭ ወራሪና ጠላት በመከላከል አኩሪ ታሪክ የሠሩ፣ የሕዝባቸውን ደኅንነትና አንድነት እንዲጠበቅ ለማድረግ መስዋዕትነት የከፈሉና አንፀባራቂ ታሪክ የሠሩ ጥቂቶች አልበሩም። በደራሲነት፣ በሙዚቃ፣ በሥዕል፣ በስፖርት፣ በታሪክ፣ በሳይንስና በእምነት አስተምሮ፣ የኪነ ጥበብና የምርምር ሥራዎችም... Read more »

የምሁር ዕውቀት የሰዎችን ኑሮና አኗኗር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሻሻል የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበት ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ በእያንዳንዱ የዕውቀት ዘርፍ የሚደረግ ጥናትና ምርምር የሰዎችን ሕይወት በማሻሻል ላይ ማዕከል ያደረገ መሆን እንዳለበትም እንዲሁ፤ ስለዚህ፣ አንድ... Read more »

ሃገራችን የበርካታ የኪነጥበብ ሰዎች መፍለቂያ ናት:: ያም ሆኖ ግን በሰሩት ልክ ያልተዘከሩና ያደረጉትን አበርክቶ ያህል ያልተወደሱና ያልተወራላቸውም ቁጥራቸው ቀላል የሚባል አይደለም። ከእነዚህ መካከል ተዋናይ፣ ደራሲና የትያትር አዘጋጅ ኩራባቸው ደነቀ አንዱ ነው። አርቲስት... Read more »

ኢትዮጵያ የብዙ ደማቆች ሀገር መሆንዋ የታወቀ ቢሆንም ታሪካቸው በአግባቡ በወረቀት ላይ ተፅፎ የተመዘገበው የጥቂቶቹ ብቻ ነው:: በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኟቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ... Read more »

ኢትዮጵያ የጀግኖች ሀገር ነች፡፡ በጦር ሜዳ ብቻ በየተሰማሩበት መስክ ሁሉ ደምቀው ኢትዮጵያን ያደመቁ፤ የሕዝብን አንገት ቀና ያደረጉ በርካታ ብርቅዮችን ከማሕፀኗ አፍርታለች፡፡ እነዚህ ጀግኖች በተነሱ ቁጥርም የኢትዮጵያ ስምም አብሮ ይነሳል፡፡ ሀገራቸውን ከውጭ ወራሪና... Read more »

በስፖርት፤ በደራሲነት፣ በሙዚቃ፣ በሥዕል፣ በታሪክ፣ በሳይንስ ኪነ ጥበብና የምርምር ሥራዎችም ኢትዮጵያን በዓለም የበለጠ እንድትታወቅ ያደረጉ ትናንትናም ዛሬም ደምቀው የሚታዩ እንቁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት ብዙዎች ናቸው። ከእነዚህ የሀገር ባለውለታ ግለሰቦች መካከል ኢትዮጵያ በስፋት በምትታወቅበት... Read more »

በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኟቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን አሉ:: እነዚህ ኢትዮጵያውያን ያገኙትን ዕውቀት ለወገኖቻቸው ለማድረስና አዳዲስ አሠራርንና አስተሳሰብን በሕዝባችን መካከል ለማስረጽ አብዝተው የደከሙና... Read more »

የኢትዮጵያ ታሪክ በአብዛኛው የጀግንነት ታሪክ ነው፡፡ እጄን ለነጭ ወራሪ ለጠላት አሳልፌ አልሰጥም ብለው እራሳቸውን ከሰውት አጼ ቴዎድሮስ እስከ ዘመናዊ የዲፕሎማሲ መሳሪያ እስከታጠቁት ድረስ በርካታ ታሪኮች ተፈፅመዋል። እነዚህንም በርካታ ምሁራንና ጸሐፍት እንዲሁም ፖለቲከኞች... Read more »

በኢትዮጵያ በአመሠራረታቸው ቀደምት ከሆኑና ለኢትዮጵያውያን ጉልህ አገልግሎት ከሰጡ የሕዝብ ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ነው። የኢንስቲትዩት ምስረታ እና ታሪካዊ እድገትን ስንቃኝ እ.ኤ.አ. በ1922 አሜሪካዊው ሚስዮናዊ ዶክተር ቶማስ ላምቢ... Read more »