የሰላማዊ ፖለቲካ ትግል ተምሳሌት

በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኙአቸው ዕድሎች በአገር ውስጥና በውጭ አገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ ኢትዮጰያውያን ያገኙትን ዕውቀት ለወገኖቻቸው ለማድረስና አዳዲስ አሠራርንና አስተሳሰብን በሕዝባችን መካከል ለማስረጽ፣ አብዝተው የደከሙና ሕይወታቸውን አሳልፈው እስከ... Read more »

 ሀገር ወዳዱ ሰው ፤-ኢንጂነር ታደለ ብጡል

ሀገራቸውን ከውጭ ወራሪና ጠላት በመከላከል አኩሪ ታሪክ የሠሩ፣ የሕዝባቸውን ደኅንነትና አንድነት እንዲጠበቅ ለማድረግ መስዋዕትነት የከፈሉና አንፀባራቂ ታሪክ የሠሩ ጥቂቶች አልበሩም። በደራሲነት፣ በሙዚቃ፣ በሥዕል፣ በስፖርት፣ በታሪክ፣ በሳይንስና በእምነት አስተምሮ፣ የኪነ ጥበብና የምርምር ሥራዎችም... Read more »

 ታላቅ ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ

የምሁር ዕውቀት የሰዎችን ኑሮና አኗኗር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሻሻል የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበት ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ በእያንዳንዱ የዕውቀት ዘርፍ የሚደረግ ጥናትና ምርምር የሰዎችን ሕይወት በማሻሻል ላይ ማዕከል ያደረገ መሆን እንዳለበትም እንዲሁ፤ ስለዚህ፣ አንድ... Read more »

አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ፤- በድንገት ያጣነው የኪነጥበብ ባለሙያ

ሃገራችን የበርካታ የኪነጥበብ ሰዎች መፍለቂያ ናት:: ያም ሆኖ ግን በሰሩት ልክ ያልተዘከሩና ያደረጉትን አበርክቶ ያህል ያልተወደሱና ያልተወራላቸውም ቁጥራቸው ቀላል የሚባል አይደለም። ከእነዚህ መካከል ተዋናይ፣ ደራሲና የትያትር አዘጋጅ ኩራባቸው ደነቀ አንዱ ነው። አርቲስት... Read more »

ሀገር ወዳዱ ወታደር

ኢትዮጵያ የብዙ ደማቆች ሀገር መሆንዋ የታወቀ ቢሆንም ታሪካቸው በአግባቡ በወረቀት ላይ ተፅፎ የተመዘገበው የጥቂቶቹ ብቻ ነው:: በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኟቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ... Read more »

ኮስታራው አሠልጣኝ- ዶክተር ወልደመስቀል ኮስትሬ

ኢትዮጵያ የጀግኖች ሀገር ነች፡፡ በጦር ሜዳ ብቻ በየተሰማሩበት መስክ ሁሉ ደምቀው ኢትዮጵያን ያደመቁ፤ የሕዝብን አንገት ቀና ያደረጉ በርካታ ብርቅዮችን ከማሕፀኗ አፍርታለች፡፡ እነዚህ ጀግኖች በተነሱ ቁጥርም የኢትዮጵያ ስምም አብሮ ይነሳል፡፡ ሀገራቸውን ከውጭ ወራሪና... Read more »

የሜክሲኮ ኦሎምፒክ ድምቀት – ሻምበል ማሞ ወልዴ

በስፖርት፤ በደራሲነት፣ በሙዚቃ፣ በሥዕል፣ በታሪክ፣ በሳይንስ ኪነ ጥበብና የምርምር ሥራዎችም ኢትዮጵያን በዓለም የበለጠ እንድትታወቅ ያደረጉ ትናንትናም ዛሬም ደምቀው የሚታዩ እንቁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት ብዙዎች ናቸው። ከእነዚህ የሀገር ባለውለታ ግለሰቦች መካከል ኢትዮጵያ በስፋት በምትታወቅበት... Read more »

የኢትዮጵያን ባንዲራ በዓለም አደባባይ ከፍ ያስደረገ – ሻለቃ ባሻ ዋሚ

በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኟቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን አሉ:: እነዚህ ኢትዮጵያውያን ያገኙትን ዕውቀት ለወገኖቻቸው ለማድረስና አዳዲስ አሠራርንና አስተሳሰብን በሕዝባችን መካከል ለማስረጽ አብዝተው የደከሙና... Read more »

ሲሞንፒየትሮ ሳሊኒ ፤-የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ

የኢትዮጵያ ታሪክ በአብዛኛው የጀግንነት ታሪክ ነው፡፡ እጄን ለነጭ ወራሪ ለጠላት አሳልፌ አልሰጥም ብለው እራሳቸውን ከሰውት አጼ ቴዎድሮስ እስከ ዘመናዊ የዲፕሎማሲ መሳሪያ እስከታጠቁት ድረስ በርካታ ታሪኮች ተፈፅመዋል። እነዚህንም በርካታ ምሁራንና ጸሐፍት እንዲሁም ፖለቲከኞች... Read more »

 ለምዕተ ዓመት የዘለቀ አገልግሎት

በኢትዮጵያ በአመሠራረታቸው ቀደምት ከሆኑና ለኢትዮጵያውያን ጉልህ አገልግሎት ከሰጡ የሕዝብ ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ነው። የኢንስቲትዩት ምስረታ እና ታሪካዊ እድገትን ስንቃኝ እ.ኤ.አ. በ1922 አሜሪካዊው ሚስዮናዊ ዶክተር ቶማስ ላምቢ... Read more »