
በዛሬው ባለውለታዎቻችን ዓምዳችን ከስፖርቱ ዓለም ጎራ ብለን ኢትዮጵያዊው ብስክሌት ጋላቢና በዘርፉ ሀገሩን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያስተዋወቀውን ገረመው ደንቦባን ይዘን ቀርበናል። ይህ የአገር ባለውለታ እንግዳችን የተወለደው ጣሊያን ኢትዮጵያን ከመውረሩ አንድ ዓመት በፊት አዲስ... Read more »

‹‹ለምንኖርባት ዓለም ኪራይ መክፈል አለብን›› በሚለው ንግግራቸው ይታወቃሉ፤ በሀገር ውስጥም ሆነ በባህር ማዶ ለተጎዱ፤ ግራ ለገባቸው ፣ ጭልም ድንግዝግዝ ላለባቸው የብርታት፤ የጥንካሬ የተስፋ ምሳሌ ተደርጋ ትጠቀሳለች፤ የዛሬዋ የባለውለታ አምዳችን ባለታሪክ፡፡ በተለይም ደግሞ... Read more »

ኢትዮጵያ እውቀታቸውንና ሃብታቸውን ሁሉ በመስጠት ብዙ ዋጋ የከፈሉላት ባለውለታ ልጆች አሏት። በተለይም በችግር ጊዜ ገሸሽ ሳይሉ ችግሯን ችግራቸው አድርገውና የመፍትሔ አካል ሆነው መድህን የሆኑዋት ምርጥ የአብራኳ ክፋዮች ቁጥር የሚናቅ አይደለም። ከእነዚህም የአገር... Read more »

በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ የሴት ሙዚቀኞች ተሳትፎ፤ ከድምጻዊነት ተሻግሮ፣ በሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋችነት እና በሙዚቃ አቀናባሪነት እንዲያም ሲል፣ በሙዚቃ ቀማሪነት ደረጃ የደረሰች ማግኘት አደጋች ነው።አንዲት ሴት ግን ይህን ሁሉ ተሻግራ ታሪክ ጽፈዋል።እማሆይ ጽጌ ማርያም... Read more »

ኢትዮጵያ ባሳለፍነው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ታላቁን የሥነ-ጽሁፍ ሰው ተባባሪ ፕሮፌሰር ዘሪሁን አስፋውን አጥታለች።ይህ ድንገተኛ የሞት ዜና በእሳቸው እጅ ተምረውና ተኮትክተው ካደጉ፤ ትልቅ ደረጃ ከደረሱ ተማሪዎቻቸው ጀምሮ መላውን የኪነ-ጥበብ ማህበረሰብ ልብ የነካ ሆኖ... Read more »

በዛሬው የባለውለታችን አምድ ይዘን የቀረብናላችሁ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርት ፤ መንፈሳዊና ታሪካዊ መፅሐፍት እንዲሁም ለትርጉም ስራዎች መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱትን ብላታ መርስዔ ኀዘን ወ/ቂርቆስን ነው፡፡ ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ የተወለዱት መጋቢት 17... Read more »

በዓለም ላይ ዘር ፣ ቀለም፣ ዝና፣ ማንነት እና ቦታ ሳይገድባቸው ለሰዎች በጎ አድርገው ያለፉ ግለሰቦች ቁጥር በጣም ጥቂት ነው:: በተለይም ደግሞ ባሕር አቋርጠው፤ የራሳቸውን ሕይወት አደጋ ላይ ጥለው በምንም ለማይዛመዷቸው ችግረኛ ሰዎች... Read more »

በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ታሪክ ትልቅ አበርክቶ ትተው ካለፉ ሰዎች መካከል ታደሰ ሙሉነህ ዋነኛው ነው:: በሙያው ስርነቀል ለውጥ እንዳመጣ የሚመሰከርለት ይህ ታላቅ ጋዜጠኛ ትውልዱም ሆነ ዕድገቱ እዚሁ አዲስ አበባ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ ነው::... Read more »

የሙዚቃ ታሪክ ሲወሳ ከፍተኛውን ድርሻ ይዘው ታሪካቸው የሚነገርላቸው፤ ህዝብም የሚያውቃቸው ድምፃውያኑ ብቻ ናቸው። ከድምፃውያኑ ጀርባ ሆነው ሙዚቃውን ሙዚቃ ያደረጉ ባለሙያዎች ባስ ሲልም ከነጭራሽ ስማቸውን የሚያነሳ የለም። አልያም በሥራቸው ልክ ታሪካቸው አልተነገረላቸውም። በተመሳሳይ... Read more »
ሀገራቸውን በቅንነትና በታማኝነት በማገልገል፣ ክብሯንና ዳር ድንበሯን በማስጠበቅ የገቡትን ቃል ኪዳን አክብረው በተለያዩ የውጊያ ዐውዶች ከተዋደቁ ምርጥ ኢትዮጵያውያን ጀግኖች መካከል ኮሎኔል ባጫ ሁንዴ አንዱ ናቸው። በተለይም በወታደራዊ ግዳጅ ከሚጠይቀው በላይ በሶማሌ ወረራ... Read more »