“ይህንን ወቅት እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ከቤተሰብ ጋር ጥሩ ጊዜን ማሳለፍ ይቻላል” ዶክተር በየነች ፀጋዬ የስነ ልቦና ባለሙያ

ስነ ልቦና ማለት በሰው ውስጥ የሚኖር እንስሶች የሌላቸው ነፍስ ማለት ነው። ሰው እና እንስሳት አንድ የሚያደርጋቸው ሕይወታቸው ሲሆን እርሷም የምትጠፋ ናት። ስነ ልቦና ግን ከተፈጠርን ጀምሮ አብሮን የሚኖር ውስጣዊ እኛነታችን ነው። የስነ... Read more »

« ዋጋ ከፍሎና ራስን ሰጥቶ ሌላውን ማዳን መቻል መታደል ነው» የአገር አቀፍ ኮቪድ 19 ዋና ግብረ ኃይል ኮሚቴ አባልና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ – ወይዘሮ አዳነች አቤቤ

በሳይንሳዊ ስሙ ኮቪድ 19 በመባል የሚታወቀው የኮሮና ቫይረስ ድንገት ተከስቶ ዓለምን በከባድ ጭንቀትና ስጋት ወስጥ ከከተታት ወራት እየተቆጠሩ ነው።በዚህም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የዓለም ሕዝቦች በበሽታው ተጠቅተዋል ፤ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ለህልፈተ ህይወት ተዳርገዋል።... Read more »

«አሁንም ሆነ ቀደም ሲል በምርመራ ታውቆ በእጃችን ያለው ቁጥር ኅብረተሰቡን የሚወክል አይደለም» ዶክተር ወልደሰንበት ዋጋነው በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የድንገተኛና ጽኑ ህክምና ረዳት ፕሮፌሰርና በአደጋ ጊዜ የኮሮና ቫይረስ ህክምና ቡድኖች አስተባባሪ

እፀገነት አክሊሉ – ዶክተር ወልደሰንበት ዋጋነው በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የድንገተኛና ጽኑ ህክምና ረዳት ፕሮፌሰርና በአደጋ ጊዜ የኮሮና ቫይረስ ህክምና ቡድኖች አስተባባሪ የኮሮና ቫይረስ እንደየትኛውም የቫይረስ አይነት ነው። ከዛሬ ሁለት አስርተ ዓመታት በፊት... Read more »

‹‹12 ሠራተኞችን ከሥራና ከደመወዝ አግደን ለተቋሙ ዲሲፕሊን ኮሚቴ እንዲቀርቡ አድርገናል›› የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጂብ ጀማል

የኢሚግሬሽን ዜግነት ጉዳዮች አገልግሎት ከ 1930 ዎቹ ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ሥራ ላይ እንደዋለ መረጃዎች ያመለክታሉ ። አገልግሎቱ በሀገሪቱ የረጅም ዓመታት እድሜ ቢኖረውም እስከ አሁን ሊሻገራቸው ያልቻላቸው በርካታ ችግሮች እንዳሉበት ይነገራል። በአሁኑ ወቅት... Read more »

“ለሚያልፍ ጊዜ የሚያስተዛዝበን ነገር መፈጸም ተገቢ አይደለም”- አቶ ዳንኤል ሚኤሳ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ተወካይ

በተለያዩ ጊዜያት ወቅትን እየጠበቁና እንዲሁም ምንም ዓይነት አስገዳጅ ምክንያት በሌለበት ሁኔታ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጣ ሸቀጥ የሆኑ ምርቶችን የሚደብቁ ፣ ከዋጋቸው በላይ የሚሸጡ በርካታ ነጋዴዎችና የንግድ ድርጅቶች ሲያጋጥሙ ቆይተዋል። በተለይም በአገር ላይ ችግር... Read more »

‹‹ግኝቶቻቸውን በዓለም የሳይንስ መጽሄት ላይ የሚያሳትሙ ኢትዮጵያውያን ምሁራን አሉን››- የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ደኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ

በድሮ አጠራር ከፋ ክፍለ ሀገር ኩሎ ኮንታ አውራጃ ቢሻዬ ወረዳ፤ በአዲሱ አጠራር በደቡብ ኢትዮጵያ ዳውሮ ዞን ኢሰራ ወረዳ ነው የተወለዱት። የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የጀመሩት እዚያው ነው። በትምህርታቸውም ጠንካራ ስለነበሩ አንደኛ ደረጃ የእርሳቸው... Read more »

‘ከዚህ በኋላ እንደ አገር የወረቀት ፈተና እድሜ አይኖረውም” – አቶ አርአያ ገብረእግዚአብሔር የአገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

 የሀገራቱን የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስርዓተ ትምህርትን መሠረት ያደረጉ ሀገር አቀፍ ፈተናዎችን በማዘጋጀትና በማስተዳደር የውጤት ሪከርዶችን የመያዝና ብሎም የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በመስጠት በመንግስት ከፍተኛ ተቋማት ተማሪዎችን መመደብ እና የትምህርት ብቃት ምዘና ጥናትና ምርምር... Read more »

“በአገሪቱ ላብራቶሪውን ሙሉ በሙሉ አክሪዴት ያደረገ ሆስፒታል የለም”አቶ አርአያ ፍሰሃ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሽን ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር

የአገር ውስጥ ምርቶች ለህብረተሰቡ ሲቀርቡ ከጤንነት ከደህንነት አንጻር ጥራታቸው የተረጋገጠ እንዲሆን ማድረግ ምርትና አገልግሎቶቹ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪና ተፈላጊ እንዲሆኑ ማስቻል ለዚህም አሰራር መዘርጋትና አገልግሎት መስጠት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሽን ጽህፈት ቤት የተሰጡት... Read more »

“ዜጎች በኑሯቸው የተመቻቸው መሆን ከፈለጉ የመንግስት ሰራተኛ መሆን የለባቸውም”-የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር በዛብህ ገብረየስ

የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በማኔጅመንት ሰርተዋል፤ በጋዜጠኝነት የፖስት ግራጅዌት ሰርተፍኬት አላቸው፤ ከሊደርሺፕ ዩኒቨርሲቲ የብቃት ማኔጅመንት (ኮምፒተንሲ) ላይ ማስተር ፕሮፌሽናል በሚል ማዕረግ እውቅና ተሰጥቷቸዋል። ወደ አውስትራሊያ አቅንተውም በፐብሊክ ፖሊሲ ማኔጅመንት የሁለተኛ (የማስተርስ) ዲግሪያቸውን ሰርተዋል ።... Read more »

«ኢህአዴግ እንኳን ለሰው ህይወት ለዶሮም ሞት የሚጨነቅ ድርጅት ነበር» – አቶ አባዱላ ገመዳ የቀድሞው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር ውስጥ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት ማዕረግ ባሉት የተለያዩ ኃላፊነቶች፣ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድርነት፣ እንደገና ወደ ማዕከል በመምጣት በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአፈ ጉባኤነት አገልግለዋል። የክልል ርዕሰ መስተዳድር በነበሩት ወቅትም... Read more »