
በሀገራችን የሚገኙት አብዛኞቹ ዩኒቨርሲቲዎች በወንድ ፕሬዚዳንቶች የሚመሩ ናቸው። መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ዩኒቨርሲቲዎችን የመምራት ዕድል የገጠማቸው ሴቶች በጣት የሚቆጠሩ ናቸው። ከእነዚህ ብርቅዬ ሴት ምሑራን አንዷ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኡባ አደም (ዶ/ር) ናቸው። የዛሬዋ እንግዳችን... Read more »

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ትናንት አዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በክልሉ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ መግለጫ ሰጥተዋል። በወቅቱም ጋዜጠኞች የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል። ከእነዚህም ፡-የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ... Read more »

-አቶ ሲሳይ ገመቹ የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል አክስዮን ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ የዛሬው ወቅታዊ ጉዳይ እንግዳችን በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ዋና... Read more »

ዓለማችን በተለያየ የእድገት ሂደት ውስጥ ስትጓዝ ቆይታለች፡፡ ግብርና የመጀመሪያውን የሰው ልጅ ስልጣኔ ያመጣ ሲሆን፤ በተራው ደግሞ የተሻለ ካፒታልና የሰለጠነ የሰው ኃይል ለሚሻው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ቦታውን አስረክቧል፡፡ የኢንዱስትሪው ዘርፍ በርካታ ሀገራትን ለዕድገትና ለብልፅግና... Read more »

– አቶ ሰላም ይሁን አደፍርስ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽንና ‹‹ስታርት አፕ›› ልማት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢትዮጵያ ከዘመኑት እኩል ዘምና ከፍ ያለች ሀገር እንድትሆን የቴክኖሎጂ ፋይዳ ከምንለው በላይ ትልቅ ነው። ካደጉት ሀገራት እኩል ለመራመድም... Read more »
የመንግሥት እንጂ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች በመንግሥት ደረጃ ራሱን ችሎ ማህበራዊ ዋስትና የሚሰጥና ጥበቃ የሚያደርግ ተቋም በኢትዮጵያ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አልነበረም። ይሁንና ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ... Read more »

በ1966 ዓ.ም የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ ኢትዮጵያ የተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ አልነበረችም። ይህንን ሁኔታ አንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ታላቋን ሱማሊያ የመመስረት ቅዥት ውስጥ የገባው የሱማሊያ መንግሥት ሀሳቡን እውን የሚያርግ መስሎት ኢትዮጵያ ላይ ወረራ ፈጽሟል።... Read more »

እንደ መግቢያ፦ የእንግሊዝ ሶማሌላንድ የምትባለው ግዛት በ1952 ነጻነቷን ተቀዳጀች። ከአራት ቀናት በኋላ ደግሞ የ“ኢጣሊያ ሶማሊያ” የምትባለው ምድር ነጻ ሆነች። በወቅቱ “የተበታተኑትን የሶማሊያ ግዛቶች አንድ ላይ ሰብስቦ ታላቋ ሶማሊያን መፍጠር” የሚል እሳቤ ይንቀለቀል... Read more »

ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግኖች አባቶቻችን ሉዓላዊነቷ እና የግዛት አንድነቷ ተጠብቆ የቆየች ሀገር ስለመሆኗ በርካታ የድል ምስክሮች አሉን። አርበኞቻችን በተለያየ ጊዜ ሊወራቸው የመጣን የጠላት ጦር በመመከት ሉዓላዊነታቸውን ሲያስከብሩ መቆየታቸው እንዲሁ በዝክረ ታሪካችን በኩራት ሲወሳ... Read more »

‹‹ያለ ውል ከሄደች ቆሎዬ በውል የሄደች በቅሎዬ›› የሚለው አባባል የሀገሬን ሰው የነፃነት እና የፍትህ ትርጉም የሚያሳይ ነው። ለዚህም ነው ኢትዮጵያ በየዘመኑ የመጣባትን ወራሪ ስትከላከል የኖረችው። አንድም ባርነት ውርደት ነውና ባሪያ ላለመሆን…!። ሁለትም... Read more »