ኢትዮጵያን ጨምሮ የላይኞቹ የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ ሀገራት በኢ-ፍትሃዊ የውሃ ክፍፍል ሕግ ተጠፍንገው አንድ ምዕተ ዓመት ለተቃረበ ጊዜ ቆይተዋል። በተለይ ኢትዮጵያ ከምድሯ የሚነሳውን የዓባይ ወንዝ እንዳትነካ በታችኞቹ ሀገራት በተለይም በግብጽ ሲፎከርባትና ሲዛትባት ከርሟል።... Read more »
‹‹በዩኒቨርሲቲው የተደረገ የፕሮግራም መዛባት የለም›› – የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይወስደናል። በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች እና በጤና ሳይንስ ተማሪዎች መካከል የተፈጠረን ውዝግብ ያስመለክተናል። ‹‹በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ... Read more »
ሰሞኑን ሁለተኛው አህጉራዊ ዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ጉባኤው በተጀመረበት ወቅትም የፍትህ ሚኒስቴሩ ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዮስ ኢትዮጵያ የፍልሰተኞችን ጉዳይ በልማት ፖሊሲዎቿና እቅዶቿ ውስጥ አካታ እየሰራች መሆኑን ገልጸዋል። ሚኒስቴሩ በጉባኤው... Read more »
የስደት አስከፊነት መነገር ከጀመረ ረዥም ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ሆኖም ዛሬም ድረስ ባለማወቅም ይሁን የመጣውን ለመቀበል በመወሰን ሀገራቸውን ጥለው የተሻለ ኑሮ ፍለጋ የሚንቀሳቀሱ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ነው። ከየቤቱ ለስደት የሚነሱ ዜጎች በተለይም ወጣቶች መንገድ... Read more »
በወጣትነቱ በፍቅር የወደቀው ወጣት ዳዊት ሰለሞን ትዳር ለመመስረት ያለቅጥ ቸኩሏል። ገና በ17 ዓመቱ ከፍቅርተ ቶሎሳ ጋር በጥድፊያ ፍቅር ውስጥ ሲገባ፤ ስለወደፊት ሕይወቱ እምብዛም አልተጨነቀም። ሲያያት ውሎ አቅፏት ቢያድር አይጠግባትም። ፍቅርተ ምንም እንኳን... Read more »
በሆሳዕና ከተማ ዙሪያ የምትገኘው ለምቡዳ ዱምበንቾ ቀበሌ የትውልድ ስፍራቸው ናት። ትምህርት ቤት ገብተው መማር የጀመሩት እንደሌሎቹ አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን አጸደ ሕጻናት ወይም አንደኛ ክፍል በመግባት አይደለም። ከአንድ እስከ ሶስተኛ ክፍል ያለውን ትምህርት አባታቸው... Read more »
በአዲስ አበባ ከተማ ከሚታዩ ችግሮች ውስጥ የመኖሪያ ቤት እጥረት አንዱና ዋነኛው ነው። የከተማዋ ሕዝብ ቁጥር በውልደት መጨመር እና ከተለያዩ አካባቢዎች በሚደረግ ፍልሰት የአዲስ አበባ ነዋሪ ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ ይገኛል።... Read more »
በተፈጥሮ ፀጋ ከታደሉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከሚገኙ ዞኖች አንዱ የሆነው የምዕራብ ኦሞ ዞን የማጂ ወረዳ፤ መሬቱ የዘሩበትንና የተከሉበትን የሚያበቅል ለም መሆኑን ለመቃኘት ዕድሉን አግኝተናል። አካባቢው ላይ የውጭ ምንዛሪን የሚያስገኙ እንደ... Read more »
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ውጤታማ ለማድረግ ቁልፍ ዓላማ ይዞ የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም ነው። የኮንስትራክሽን ዘርፉ በዋጋ፤ በጥራት፤ በጊዜ እና በአካባቢ ደህንነት ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ትልቅ ተልዕኮ ወስዶ እየሰራ ነው። በዛሬው የተጠየቅ... Read more »
ወደሜድትራንያን ባህር እየተገማሸረ የሚነጉደው የዓለማችን ረጅሙ ወንዝ ዓባይ፣ በኢትዮጵያውያንና በመንግስቷ ታታሪነት ጋብ ብሎ ብርሃን መፈንጠቅ ከጀመረ ጥቂት ጊዜ ተቆጥሯል። ይህ ተስፋም ብርሃን ፈንጣቂው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ፤ በመንግስት አነሳሽነትና በሕዝብ ይሁንታ ሲገነባ ቆይቶ... Read more »