በቅናት ልጅን እስከ ማጥፋት

እናትነት መልካም ገጽታዎችን ደራርቦ የያዘ የሴት ልጅ ትልቅ መገለጫ ነው። እናትነት ከፍ ያለ ሥልጣን ነው። እናትነት ጥልቅና ሰናይ ባሕሪያት የሚፈልቁበት ምንጭ ነው። እናትነት የደግነት፣ የጥራት፣ የልህቀትና ተፈላጊነት ማሳያ ተምሳሌት ነው። እናትነት ሞት... Read more »

«ኢትዮጵያ ታሪካዊ የቀይ ባሕር ተዋሳኝነቷን መልሳ ማግኘት አለባት» – አደም ካሚል (ረ/ ፕሮፌሰር)

የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል በውጭ ሀገር ለአጭር ጊዜ የነበራቸውን ቆይታ አገባድደው ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ ሁለት ሳምንታቸው ነው:: የዓድዋ በዓልን ለማክበር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባቀረበላቸው ግብዣ ባደረጉት ጉዞ እግረ መንገዳቸውን ከሲኤንኤን ዓረብኛ... Read more »

ለሕዝብ የሚያስበው ማን ነው?

ለሁለት ዓመታት ያህል በመንግሥትና በሕወሓት መካከል ሲደረግ የነበረው ጦርነት ጥቅምት 23 ቀን 2015 በፕሪቶርያ በተካሄደው የሰላም ስምምነት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን መሠረት አድርጎ ሉዓላዊነትንና የግዛት አንድነትን እና ብሔራዊ ጥቅምን ባከበረ መልኩ ዕልባት አግኝቷል።... Read more »

«እኛ ውሃ ተጠምተን፤ ሌላውን እያጠጣን የምንወቀስበት ምክንያት የለም»  – አሕመድ ዘካሪያን (ረ/ፕሮፌሰር)

በተፈጥሮ ሀብት፣ በሕዝብ ብዛትም ሆነ በአኩሪ ታሪክ ከአፍሪካ በቀዳሚነት የምትጠቀሰው ኢትዮጵያ፤ የውሃ ሀብቷ፣ ከኢጋድ ሀገሮች መካከል አንድ ሶስተኛውን የሕዝብ ብዛት ቁጥር መያዟ እንዲሁም በቅኝ ያለመገዛት ታሪኳ ሰርክ የሚታወስ ነው። ታዲያ የእዚህ ሁሉ... Read more »

ወደ ቀይ ባሕር የመመለስ ጉዞ

በኢትዮጵያ ምድር የባሕር በር ጥያቄ መስተጋባት ከጀመረ ከራርሟል። ይህ ጊዜውን ሲጠብቅ የነበረ እና በበርካቶች ልቦና ውስጥ የኖረ ጥያቄ እነሆ ጊዜው ደርሶ ሀገራዊ አጀንዳ ሆኗል። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ከቀይ ባሕር እንዴት ተገለለች? ከታሪክ፣ ከዓለም... Read more »

“የሕዳሴ ግድብ ዳግማዊ ዓድዋ ነው” – አቶ ያለው ከበደ

– አቶ ያለው ከበደ የግሎባል ጥቁር ሕዝቦች ማዕከል የሕዝብ ግንኙነት፣ አጋርነት እና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ከ129 ዓመታት በፊት፤ በ1888 ዓ.ም ከዓድዋ ተራሮች ሰማይ ስር የሀገራቸውን ሉዓላዊነት፤ ከነሙሉ ማንነቱ ለማስጠበቅ ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ... Read more »

“ህዳሴ ለመላው አፍሪካ መቻልን ያሳየንበት ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት በተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት በ2017 ዓ.ም የስድስት ወር የመንግሥት ሥራ አፈጻጸም እና በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል ። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ... Read more »

‹‹ በጣም ብዙ በሽተኞች ደም ባለማግኘታቸው ሕይወታቸው ያልፋል›› – ዶክተር አሸናፊ ታዘበው

– ዶክተር አሸናፊ ታዘበው ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በቂ ደም ባለማግኘታቸው በሚሊየን የሚቆጠሩ እናቶች እና ሕፃናት በየዓመቱ ሕይወታቸው እንደሚያልፍ የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል:: ከተመዘገበው ሞት ውስጥ 72... Read more »

 የችግሮቻችን መፍቻ የሆነውን ሀገራዊ ምክክር ምን ያህል እየተጠቀምንበት ነው?

በኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ተጀመረ ተብሎ ከሚታሰብበት ከ1960ዎቹ ጀምሮ ያለውን የፖለቲካ ባህል ስናይ ከሀገር ይልቅ የራስን ጥቅም ፤ ከሕዝብ ፍላጎት ይልቅ የራስን ስሜት፤ ከሀገር ሕልውና የፓርቲ ሕልውና ማስቀደም ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ይህ ደግሞ... Read more »

“የሆኑ ሰዎች እንዲህ ስላደረግን እንዲህ ይደረግልን ስላሉ በምን መልኩ መንግሥት ይሆናሉ ” – አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት

ክፍል ሁለትና የመጨረሻው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከትናንት በስቲያ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በክልሉ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ መግለጫ ሰጥተዋል ። በወቅቱም ጋዘጠኞች የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል። በወቅቱም የፌዴራል... Read more »