የሕፃናቱን የትምህርት ጉዞ ጋሬጣ የመንቀል ሂደት

 ወርቅነሽ ደምሰው ባለፈው ረቡዕ መጋቢት 8 ቀን 2013 ዓ.ም እትማችን ‹‹በቆሻሻ የተፈተነ የሕፃናቱ የትምህርት ጉዞ›› በሚል ርዕስ በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ በቀድሞ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13፤ በአዲሱ ክፍለ ከተማ ለሚ ኩራ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያውያን በጠነከርን ቁጥር ግብጾች እየተረበሹ ይመጣሉ›› – ዶክተር በለጠ ብርሃኑ በህዳሴ ግድቡ የቴክኒክ ባለሙያ ቡድን አባል

ዶክተር በለጠ ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሲቪል ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህር ናቸው። ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ በተመሰረተው ብሄራዊ ገለልተኛ የሳይንቲፊክ ቡድን እስከቅርብ ጊዜ ድረስ የኢትዮጵያ ቡድን አስተባባሪ ነበሩ፣... Read more »

‹‹የሰው ልጅ የመጀመሪያ ስህተቱ የመጣበትን መርሳቱ ነው››- ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ አለሙ ‹‹የሰው ልጅ የመጀመሪያ ስህተቱ የመጣበትን መርሳቱ ነው›› ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ አለሙ

 ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ አለሙ ይባላሉ።በአካባቢ ልማትና የትምህርት ጥራት ላይ በሚኖሩበት አካባቢ ሽልማት ያገኙና አሁንም ይህንን ሥራቸውን ለሽልማት ሳይሆን ለውጤት፣ ለለውጥ ብለው የሚያከናውኑ ናቸው።በኢትዮጵያ ደረጃ መዳቢዎች ፣ በኢትዮጵያ ባይሎጂካል ሶሳይቲ ፀሐፊነት እንዲሁም በኢትዮጵያ... Read more »

ዛሬም ያላባራው የአሸባሪው ህወሓት የተንኮል ሴራ

ከወራት በፊት ለሀገር ዳር ድንበር ዘብ የቆመውን የመከላከያ ሰራዊት ነክቶ አይቀጡ ቅጣት የተቀጣው የህወሓት አሸባሪ ቡድን ዛሬም በመሸገበት ሆኖ እንደለመደው ሀገር ለማፍረስና ህዝብ ለማስጨነቅ በአልሞት ባይ ተጋዳይነት በመፍጨርጨር ላይ ይገኛል:: ባለቀና በተሟጠጠ... Read more »

‹‹ሀገራዊ መግባባት ከተፈጠረ ፖለቲካው ኢኮኖሚውን እንዲከተል የሚገደድበት ደረጃ ላይ ይደርሳል›› አቶ ብርሃነ መዋ የቀድሞ የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

 ዘለግ ያለ ቁመት ለስለስ ያለ አንደበት ያላቸው የሰባ ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ ናቸው። ለአስራ ስድስት ዓመታት ኑሯቸውን በአሜሪካ ካደረጉ በኋላ አሁን ወደ እናት ምድራቸው ተመልሰዋል። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሀረር፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደብረ... Read more »

የ1997 የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች ዕጣ ፈንታ

አዲስ አበቤዎችን ሰቅዘው ከያዙ የተለያዩ ችግሮች መካከል ዋነኛው የቤት ፍላጎት እና አቅርቦት አለመደራረስ ወይም በሁለቱ መካከል ያለው ሰፊ ክፍተት ተጠቃሽ ነው:: ይህን ችግር ለማቃለል መንግሥት በራሱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታን እያከናወነ ቢሆንም፤... Read more »

“የዝሆን ጠላቱ ጥርሱ ነው”

የጮቄ ተራራ ውስጥ ያሉት የዱር እንስሳት፣ የዕፅዋት እና የማዕድን አይነቶችን ለመግለፅ ያዳግታል:: ይህንን ተዘርዝሮ የማያልቅ ሀብት ለመውሰድ የማይቋምጥ የውጭ አካል የለም:: ከጥንት እስከ ዛሬ የጮቄ ተራራ ታሪክ የሚያመላክተው ይህንን ሃቅ ነው:: “ለዝሆን... Read more »

በሀገር ላይ የዘመቱ “ባንዳዎችና ባዕዳን”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ግንቦት 29 ቀን 2013 ዓ.ም የጣና በለስ ቁጥር አንድ የስኳር ፋብሪካን መርቀው በይፋ ሥራ ባስጀመሩበት ዕለት ባደረጉት ንግግር ውስጥ በርካታ አገራዊ ስኬቶችንና ተግዳሮቶችን መጠቃቀሳቸው ይታወሳል:: በተለይም ዛሬ የተጋረጡብንን... Read more »

«እየሰራን ሥራዎቻችን ደግሞ ለትውልድ የሚተላለፉበትን መንገድ እየፈጠርን ከሄድን በእርግጠኝነት ኢትዮጵያ የምናስበውን ብልጽግና ማረጋገጥ ትችላለች» ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

እንደምን ሰነበታችሁ ውድ የአዲስ ዘመን ቤተሰቦች፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት «ዐሻራ» በሚል ርዕስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ባለፉት ሦስት ዓመታት ያደረጉትን ንግግር በመጽሐፍ መልክ በማጠናቀር ለህትመት አብቅቷል።የመጽሐፉ የምረቃ ሥነሥርዓት ላይም ጠቅላይ ሚኒስትር... Read more »

እንደ መከላከያ ሰራዊት ለሀገሩ ዘብ የቆመው ዲያስፖራ

‹‹ኢትዮጵያውያንን ከሀገራቸው ታስወጣቸው ይሆን እንጂ ሀገራቸውን ከልባቸው ማስወጣት አትችልም›› የሚለው አባባል እውነት እንደሆነ እየተመለከትን ነው:: ኢትዮጵያ የተጋረጠባትን ችግር በመጋፈጥ ለሀገራቸው አለኝታ የሆኑት በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በየትኛውም አለም ድምጻቸው... Read more »