ሰኔ…ሰኔን ለምን?

‹‹አቤት ዝናቡ ሀምሌን መስሎ የለ እንዴ?። ዘንድሮ ደግሞ ለየት ያለ ነው ፤ ገና ከአመጣጡ ያስፈራል። ኧረ ! ጎርፉ የህጻናትን ህይወት እየቀጠፈ ነው፤ አደጋው በዝቷል… ›› ይላሉ በምንጓዝበት ታክሲ ውስጥ ከጎኔ የተቀመጡት አዛውንት።... Read more »

የነገን ተስፋ ያሳየን ጉብኝት

ባለፈው ሰሞን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እኔን እና ሌሎች ጥቂት ሰዎችን የጸጥታ ተቋማትን እንድንጎበኝ ጋብዞን ነበር። ተጋባዦቹ ከሁሉም የሙያ ዘርፎች የተጋበዝን ነን ማለት እንችላለን። ከኪነ ጥበብ ሰዎች ፋንቱ ማንዶዬ እና ደበሽ ተመስገን ፤... Read more »

የስነ ልቡና ጦርነቱን አሸንፎ ለመውጣት

የምንኖርበት አለም ብዙ ነገሮች የተለመደ ቅርጻቸውን የሚቀይሩበት ወይም የቀየሩበት አለም ነው።ቅርጻቸውን ከቀየሩ ነገሮች መሀከል አንዱ ደግሞ ጦርነት ነው። ዘመናዊው ጦርነት ከጥንቱ በብዙ ነገር ይለያል። በዋነኝነት ከሚለይባቸው ነገሮች መሀከል አንዱ ደግሞ የጦርነቱ አላማ... Read more »

ህግ የማስከበር ዘመቻውን በማጠናከር ስጋት ውስጥ ያሉ ዜጎችን መታደግ !

ኢትዮጵያዊ አብሮ መኖሩ፣ አንተ ትብስ አንተ ብሎ ተቻችሎ፣ አንዱ ላንዱ ክንዱ እንጂ ደመኛው ሳይሆን፤ በቤተሰብ መካከል አልያም በጎረቤት ችግር ሲፈጠር አንተም ተው አንተ ተው ተባብሎ በሽማግሌ ሰላም የሚያወርድ፤ የተፈጠረውን ችግር ሁሉ ረስቶ... Read more »

የአገር ሕልውናን በሁለት እግር አቁሞ ለማስቀጠል

የአገር ህልውና በዋናነት ከአገረ መንግስት ጋር የሚተሳሰር ሲሆን፤ በሥሩ የመንግስት ድንበር ማስጠበቅን ጨምሮ የአገር ሰላም እና መረጋጋት እንዲሁም የኢኮኖሚ ዕድገትን ይመለከታል።ነጋድራስ ባይከዳኝ በ1909 ዓ.ም በታተመው ‹‹የመንግስት እና የሕዝብ አስተዳደር›› በተሰኘው መፅሃፋቸው ‹‹ኢትዮጵያ... Read more »

የሰኔ ወርና የጥፋት ተግዳሮቶቹ!

የሰኔ ወር እንደ አሁኑ የበጀት መዝጊያ ከመሆኑ አስቀድሞ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ወሩ ምን አዲስ ነገር ያመጣልን ወይም ያመጣብን ይሆን ብለው በማሰብ “ምን ያመጣ ሰኔ ?” እያሉ ሲተርቱ ይሰማል። በተለይ ሰኔ እና ሰኞ... Read more »

አሸባሪው ሕወሓትና የመኽር ወራት ጦርነት?

የመኽሩ ወራት የአገራችን አርሶ አደሮች ዘገር የሚጨብጡበት ሳይሆን እርፍ ጨብጠው የዓመት ጉርሳቸውን ለማምረት ደፋ ቀና የሚሉበት ነው። በተለይም የትግራይ አርሶ አደሮች የእርዳታ ስንዴ ጥገኛ ላለመሆን የመኽሩን ወቅት በሥራ የሚያሳልፉበት ሊሆን በተገባ ነበር።... Read more »

‹‹በጊምቢ በንጹሓን ዜጎች ላይ የተፈፀመው ዘግናኝ ድርጊት የኢትዮጵያን ሕዝብ ያሳዘነ ነው፤ ድርጊቱ በትክክል ተጣርቶ በአጥፊዎች ላይ ተገቢው እርምጃ መወሰድ አለበት›› የቀድሞ ሠራዊት ብርጋዴር ጄኔራል ዋስይሁን ንጋቱ

ብርጋዴር ጄኔራል ዋሲሁን ንጋቱ የተወለዱት በቀድሞ የወለጋ ጠቅላይ ግዛት በሆሮ ጉዱሩ አውራጃ በ1933 ዓ.ም.ነበር። የአንደኛ እና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸው በትውልድ አካባቢያቸው በወለጋ አጠናቅቀዋል። በ1953 ዓ.ም. የሆለታ ገነት የጦር ትምህርት ቤትን ተቀላቅለው... Read more »

በሜጋ ፕሮጀክቶች አካባቢ አሁን የሚታየውን የፀረ ሙስና ትግል ለማስቀጠል

ኢሕአዴግ በትረ መንግሥቱን ከጨበጠ ቆየት ብሎ የፌዴራል ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ተቋቋመ፡፡ ስሙም እንደሚናገረው ኮሚሽኑ የተቋቋመበት ዓላማ ሙስና ለማጥፋት(ማጥፋት እንኳን አይቻልም) ሙስናን ለመከላከል ነው፡፡ ይሁን እንጂ ውጤቱ በተቃራኒው ሆኖ አረፈው፡፡ ሙስና ለማስፋፋት የተቋቋመ እስኪመስል... Read more »

የአገር ጉዶች፤ የንጹሐን ደም ባለ እዳዎች

ወደ ጸባኦት ያስተጋበው የደም ጩኸት፤ የአገሬ የኤሎሄ የጣር ጩኸት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየበረታ ሄዶ የጸባኦትን ደጃፍ ወደ ማስከፈት ደረጃ ላይ የደረሰበት ወቅት ይመስላል። ምክንያቱ ደግሞ ግልጽ ነው። በደም የሰከሩ፣ ለግፍ የበረቱ ጨካኝ... Read more »