ለማያውቁን መልስ አለን…

እንዴት ነበር ታላቅ ሀገርና ህዝብ የሆነው? እንዴት ነበር የነጮችን አገዛዝ አሸንፈን የነጻነት ምድር የፈጠርነው? እንዴት ነበር ከራሳችን አልፈን ለመላው ጥቁር ህዝብ የብርሀን ቀንዲል የሆነው ? የስልጣኔ ፋና ወጊ የሆንነው ? ለማያውቁን መልስ... Read more »

ምልክቱን ትተን በሽታውን እናክም

 አሜሪካም ሆነች ምዕራባውያን ሀፍረታቸውን ቅርጥፍ አድርገው በልተው ከአሸባሪው ሕወሓት ጎን የቆሙት ለስትራቴጂካዊ ብሔራዊ ጥቅማቸው ሲሉ፤ ሲጠሩት አቤት ሲልኩት ወዴት የሚል ተላላኪ መንግስት ለማስቀመጥ፤ የኢትዮጵያ የኤርትራና የሶማሊያ መቀራረብ ለቀጠናው ስጋት ስለሚሆን፤ ከቻይናና ከራሽያ... Read more »

‹‹ፀቤን ከሚያውቅ አድርግልኝ››

‹‹ፀቤን ከሚያውቅ አድርግልኝ›› ከአባቶች ፀሎት አንዱ ነው። ለወዳጅነት ብቻ ሳይሆን ለጠላትም ፀሎት ይደረጋል ማለት ነው። ‹‹ለጠላቴ ልቦና ስጥልኝ›› የሚባልም አለ። ይሄኛው በዕድሜ የገፉ አዛውንቶችና መነኩሳት የሚሉት ነው። መጣላት ለማይችሉት ማለት ነው። መጣላት... Read more »

የጉርሻ ውስጥ ስንጥር

ነገረ ጉርሻ፤ ጉርሻው ላያጠግበኝ አፌን አስነክተው፣ እንደጠገበ ሰው አሙኝ ተመልሰው። እከሌ ተብሎ ስሙ የማይጠቀስለት የሀገሬ “አፈ ሊቅ” በተቀኘው ዘመን ዘለቅ ቅኔ የተንደረደርኩት ሃሳቤን በአግባቡ ይገልጽ ስለመሰለኝ ነው። እንጂማ ስለ የማዕድ ላይ ጉርሻ... Read more »

ዘመቻም ድሉም በአሸባሪውም፤ በደጋፊውም በተላላኪውም ላይ ነው

የአሸባሪው ሕወሓት ቡድን አቅሙ የፈቀደውን ሰብአዊ፣ ቁሳዊና ኢኮኖሚያዊ በደሎችን ይፈጽምባቸው ከነበሩ ቦታዎች ተጠራርጎ ወጥቷል። ይህም ሆኖ ግን ቡድኑ የሌባ አይነደረቅ መልሶ ልብ ያድርቅ እንደሚባለው አይነት፣ በየጊዜው እራሱን እንደእስስት እየለዋወጠ ሲመቸው ጥቃት እያደረሰ... Read more »

“የአገር ልጅነታችሁን እንድታሳዩ ለቀረበላችሁ ጥሪ ምላሽ በመስጠት ወደ አገር ቤት የመጣችሁ ወንድም- እህቶቼ እንኳን ደህና መጣችሁ!!” -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

 /ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን ተቀብለው ወደ አገር ቤት ለመጡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል / አገር በአንድ ግዙፍ ቤተሰብ ሊመሰል ይችላል። አንድ ቤተሰብ የቆመበት መሠረት ጥንካሬ የሚታወቀው ከደስታ ጊዜያት ይልቅ ቤተሰቡ... Read more »

የዓለም የጤና ድርጅት ”የኤስ ኤስ ኤ‘ መረጃ ኢትዮጵያን በተመለከተ ባዶ መሆኑ ምን ያሳያል?

የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ታላላቅ ከሚባሉት ዓለምአቀፍ ድርጅቶች አንዱ ነው፡፡ ይሕ ዓለም አቀፍ ተቋም በየአገሩ በጤና ተቋማት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች እንዲመዘገቡ ብሎ በሥራ ላይ ያዋለው ‹‹Surveillance system for attacks on health care››... Read more »

ያስለቀሰንን አረመኔ ቀብረን ለመሳቅ የመጨረስ ምእራፍ ላይ ነን !

አገር እንባ አላት።አገር ስሜት አላት።አገር ታለቅሳለች።በልጆቿ የመዳኗን ያክል ትታመማለች። የኢትዮጵያ አብዛኛው ህመሟ ደግሞ እንደ ሕወሓት ካሉ አረመኔ ቡድኖች የሚመነጭ ነው።በአመነው ህዝብ አሸሪው ሕወሓት የኢትዮጵያን ህዝብ አደራ የበላ ጅብ ነው። በአለም የፖለቲካ ታሪክ... Read more »

ቃል አክባሪነት በተግባር

 የአገሬ ሰው “ያሉት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ” ይላል የቃልን ኃያልነትና የከበረ ዋጋ ሲገልጽ። ቃል ዕምነት ነው፣ እዳም ነው፤ ቃል እውነትና ሕይወትም ነው። ቃል እውነትና ሕይወት እንዲሆን ግን ፍጻሜና ተግባር እንዲሁም ቁርጠኛ እንቅስቃሴና ኃላፊነትን... Read more »

«ውሳኔዎቻችን በስሜት የሚወሰኑ ሳይሆን ዘላቂ ጥቅምን ያገናዘቡ ናቸው!» – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

በዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት የተጀመረው ማጥቃት አሸባሪውን ሕወሓት ከአማራና ከአፋር ክልሎች በማስወጣት የመጀመሪያውን ግብ አሳክቷል። መንግሥትም የመከላከያ ሠራዊቱ አሁን በያዛቸው አካባቢዎች ላይ እንዲቆይ ትእዛዝ ሰጥቷል፤ ይሄንን ውሳኔ የወሰንነው በስሜት ሳይሆን የሚያስገኘውን ዘላቂ... Read more »