በዓለ ጥምቀት፤

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚከበሩት በዓላት አንዱና ዋናው የጥምቀት በዓል ነው ። የጥምቀት በዓል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጹም ትሕትና ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ተጉዞ በአገልጋዩ በቅዱስ ዮሐንስ እጅ የተጠመቀበትን ዕለት የምናስብበት... Read more »

ሊፈተሹ የሚገባቸው የህገ ወጥ ስደት ምክንያቶች

 ኢትዮጵያውያን ለስደት ከሚወጡባቸው አገራት አንዷ ወደሆነችው ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉት ጉዞ እጅግ አደገኛ ከሚባሉ ስደት ኮሪደሮች መካከል ተጠቃሽ ነው።ደቡብ አፍሪካ ለመግባት የስድስት ሀገራትን ድንበር መሻገር ይጠበቅባቸዋል።ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ በስተደቡብ 4 ሺህ 777... Read more »

ትዝታችንና ታሪካችን ከኋላ ይከተሉናል

የማዋዣ ወግ፤ “ትዝታ” እና “ታሪክ” በማናቸውም ግለሰብ ሕይወት ውስጥ ታትመው የሚኖሩ የነበር ቅርሶች ውርስ (“Legasi”) ናቸው:: ሁለቱም የሚጠቀሱት ትናንት፣ ከትናንት ወዲያ፣ አምናና አቻምና እየተሰኙ በኃላፊ የጊዜ ቀመር ውስጥ ነው:: ትዝታ በዋነኛነት በግለሰብ... Read more »

ለሰላም የተከፈለው ዋጋ በበዓላት ድባብ ላይ ደምቆ ታይቷል

‹‹ማምሻም እድሜ ነው›› የሚለው አገርኛ አባባል በዋዛ የሚታለፍ ወይም የሚታይ እንዳልሆነ የሰሞኑ ትዝብቴ ጥሩ ምሳሌ ይሆን ይመስለኛል:: በግርምት መልኩ “የጊዜ ነገር!” እንድልም አድርጎኛል:: ሰዎች አይናቸው ስቃይ ከማየት፣ ጆሮአቸውም ሰቆቃ ከመሥማት፣ በሞትና በህይወት... Read more »

መርዳት ከሰብዓዊነት ሲመነጭ ዋጋው ከፍ ያለ ነው

ሰዎችን መርዳት ህሊናችን ጥሩ ዕረፍት ከሚሰጡን ነገሮች አንዱ እንደሆነ በብዙዎቻችን ዘንድ ይነገራል።ነገር ግን መቼ እንስጥ፣ ለማን እንስጥ፣ እንዴትስ እንስጥ፣ ምን እንስጥ የሚሉ ነገሮች በተወሰነ ደረጃ ሊያሳስቡን ይችሉ ይሆናል። በእርግጥ በዚህች ዓለም ላይ... Read more »

ፖለቲካው ትርፍ ማግኛ የሸቀጥ ገበያ አይሁን

 አንዳንድ ጊዜ ሞቅ ያለ ጨዋታና ሳቅ ባለበት ቦታ እከሰታለሁ። ሰብሰብ ብለን አንዱን ስናነሳ ሌላውን ስንጥል፣ ስንተራረብ ብቻ የሚያነፋፍቅ ጨዋታ ይደራል። መቼ ተገናኝተን ያስብላል። ያንን ድባብ የሚያደምቀው ደግሞ ከእያንዳንዱ ሰው የሚወጣው ቀልድና ቁም... Read more »

የሰላምን መንገድ በሰላማዊ ተግባቦት እናጽና

ሰላም ቀዳሚ መገኛዋ ቀና ሃሳብ ላይ የተመሰረተ ሰላማዊ ተግባቦት ነው። ከሰላማዊ ተግባቦት ውጪ የተሟላ ሰላምን ሊያመጣ የሚችል ነገር ስለመኖሩ እርግጠኛ መሆንም አይቻልም። ምክንያቱም ሰላማዊ ተግባቦት ሰላምን ማዕከል በማድረግ አገርና ህዝብን አስቀድሞ ፖለቲካዊ... Read more »

በዲፕሎማሲ መስክ የተገኘውን ድል ለማስቀጠል

የፈረንጆቹ አዲስ አመት ሰሞኑን ተከብሯል።መቼም አዲስ አመት ሀገሩ ቢለያይም ወጉ አንድ ነውና ባለ አዲስ አመቶቹ ሀገራትም የየራሳቸውን አዲስ እቅድ ያቅዳሉ።በአዲሱ አመት ሊጓዙበት የሚፈልጉትን መንገድም ከአሁኑ ያስተዋውቃሉ። ታዲያ እኛ ምን አገባን የሚል ሰው... Read more »

ልዩነታችንን የቱ ጋ ነበር ያቆምነው

በተደጋጋሚ በዚሁ ጋዜጣ ላይ እንደገለጽሁት ሀገር ሲወረር ፤ ሉዓላዊነት ሲደፈር ልዩነታችንን ትተን ቀፎው እንደተነካ ንብ በአንድነት መቆማችንና መትመማችን የሚገባ ቢሆንም ፤ ወረራንና ጥቃትን እየጠበቅን አንድ የምንሆነው የታሪክ ልምምድ ምቾት አይሰጠኝም። አንድ ለመሆን... Read more »

የጠየሙብን ባህሎችና ወጎች የጽንሰ ሃሳብ ብያኔ፤

“ባህል” ለየትኛውም ዜጋ ቤትኛና “የእኔ” የሚለው ዋና ጉዳዩ ቢሆንም፤ ነገር ግን “ጽንሰ ሃሳቡና ትርጉሙ “እንዲህና እንዲያ ብቻ” እየተባለ ቁርጥ ያለ ብያኔ የሚሰጥበት የእውቀት ዘርፍ ከመሆን ደረጃ ላይ አልደረሰም፡፡ በራሳችንም ሆነ በባዕዳና ቋንቋዎች... Read more »