ኑሮ እንደየ ዘመኑና እንደየ ሁኔታው ይለያ ያል።አንዳንድ ዘመን የተባንና ደስታ ሆኑ ህዝቦች በሀሴት ይኖራሉ።በሌላው ዘመን ደግሞ ችግሮች፤ በሽታዎችና ጦርነቶች አጋጥመው ሰዎች ህይወታቸውን በብዙ ውጣውረድና በሰቆቃ ለመግፋት ይገደዳሉ።ከሰሞኑ የተከሰተውም የኮሮና ቫይረስ ወይም በሳይንሳዊ... Read more »

ህይወት ባለብዙ መልክ፤ባለብዙ ፍርጅ ናት። ለአንዱ ጸጋዋን ለሌላው ችግሯን አውርሳ ሁሉም እንደ አርባ ቀን ዕድሉ ኑሮውን ይገፋል።የመከራ ዕድሜ አሰልቺ ቢሆንም እስትንፋስን ለማቆየት መታተር ግድ ነው።ተዝቆ በማያልቀው የመከራ ህይወት ተወደደም፤ተጠላም የኑሮን ውጣ ውረድ... Read more »

የወጣትነት ዕድሜ በፈተናዎች የተሞላ መሆኑ እሙን ነው። በተለይም የተሻለ ሥራ መሥራትም ሆነ ጥሪት ማፍራት የሚቻለው በዚያ ዕድሜ እንደመሆኑ የሚያጋጥሙትን መሰናክሎች አልፎ መገኘት ትልቅ ብልሐትን ይጠይቃል። ይህ የዕድሜ ዘመን ስህተትም የሚበዛበት፤ ለአጓጉል ሱሶችም... Read more »
የልጅነት ጣዕሟቸውን በእናትነት ኃላፊነት ለማሳለፍ የሚገደዱ እንስቶች የትየለሌ ናቸው፡ ልጅ እያሉ ልጅ ያዥ ናቸው፤ ታናናሾቻቸውን ተንከባካቢ ናቸው። ይሄ እንግዲህ ቀላሉ ነው፤ ልጅ ናቸውና ከታናናሾቻቸው ጋር እየተጫወቱ ቢያድጉ ችግር የለውም። ችግሩ ልጅ ከመያዝ... Read more »

አንድ ዓይነት ችግርም እኮ የወግ ነው፤ ቢያንስ በዚያ በኩል እንኳን መፍትሔ ይፈለጋል። ሰውም ያግዛል። ችግር ድርብርብ ሲሆን ግን ሕይወትን ያከብዳል። አንዳንዱ ችግር ደግሞ በባህሪው ለውጭ ሰው አይታይም። ውስጣዊ ችግር አለ፤ ተመልካች እንኳን... Read more »

አንዳንድ ነገሮች ሲለመዱ ሕይወት ይሆናሉ። አንድን ነገር ለመጀመሪያ ጊዜ ስናየው ‹‹ምፅ›› ብለን ከንፈራችንን በመምጠጥ ‹‹ለካ እንዲህም ይኖራል›› እንላለን። እንደዚያ አይነት ተመሳሳይ ነገር ሲያጋጥመን ግን እየለመድነው እንሄዳለን። ለምሳሌ አንድ ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ... Read more »

ለብዙ ሰዎች “ዓላማ” ከቃልነቱ ያለፈ በሕይወት ጉዞአቸው የተገናዘበ ትርጉም የለውም። የአንዳንዶቻችን የሕይወት ጉዞ ከተራራ አናት ላይ እንደተፈነቀለ አለት ከዕለት ወደ ዕለት ቁልቁል የሚምዘገዘግ ሆኖ ይገኛል። አንዳንዶች ደግሞ እንኖርበታለን ያሉትን ዓላማ እያሳኩ ፤... Read more »

የልጅነት ጊዜ አቶ ክፍሌ ስሜ ይባላሉ።የ78 ዓመት አዛውንት ናቸው።ተወልደው ያደጉት መርሃቤቴ ዓለም ከተማ ነው። በተወለዱበት አካባቢ በሚገኝ አንድ ደብር 14 ዓመት እስኪሆናቸው ድረስ የድቁና ትምህርት ተምረዋል።በኋላም አዲስ አበባ ኮልፌ አካበቢ በሚገኘው ቅዱስ... Read more »

እርስዎ በቤትዎ ገንፎ መብላት እያማሮዎት ዱቄት አልቆ ወይንም ደግሞ የሚሠራልዎት ሰው ባይኖር ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ መገመት ባይቻልም፤ ወደ አባጅፋር መንደር ጅማ ከተማ ሲያቀኑ ግን ፍላጎቶንም አምሮቶንም ሊወጡ የሚችሉበት ቤት እንዳለ ልንጠቁሞ እንወዳለን።... Read more »
አራት ኪሎ ቅዳሜ ከሠዓት አራት ኪሎ የሰው እግር በዝቶባታል:: የዓመት በዓሉ ዝግጅት ጥድፊያ የፈጠረ ይመስላል:: ፀሐይ አቅሟን አሰባስባ አናት የሚበሳ ሙቁቷን ትለቃለች:: በዚህ መሃል አላፊ አግዳሚው ሁሉ ሸማች ይመስል ወደ ሱቆች ያማትራል::... Read more »