የ«ቁጥ! ቁጥ!»ኑሮ

ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ አንድ የሚጠላ አንድ የሚወደድ። እንዳለው ደራሲው በመንደሩ በምትገ ኘው መንገድ አላፊ አግዳሚው በዝቷል። በጣም ጠባብ በሆነው መተላለፊያ ወከባ በመሆኑ ቀኑን ሙሉ አያሌ ሰዎች ላይ ታች ሲመላለሱ ይታያሉ። አንዳንዱ... Read more »

ረጂ ያጡ ነፍሶች-ከአርሲ እስከ ሸንኮራ ዮሐንስ ፀበል

‹‹የደስታችን አንዱ በር ሲዘጋ ሌላኛው ይከፈታል። ሁልጊዜም ግን የተዘጋውን እንጂ ለእኛ የተከፈተውን አናይም›› ያለችው መስማትም ሆነ መናገርም ሳትችል ታዋቂ ጸሃፊ እና መምህር የሆነችው ሄለን ኪለር ነች። ይህ አባባል ከአንዲት ኢትዮጵያዊት እናት እና... Read more »

በአንዲት የከሰል ካውያ ስራ የቀጠለች የስምንት ቤተሰብ ህይወት

ከአጼ ኃይለስላሴ የንግስና ዘመን ጀምሮ ያሉ መንግስታትን የማየት እድል አግኝተዋል። ከሸቀጣሸቀጥ ንግድ ባለቤትነት እስከ አነስተኛ የጨርቃጨርቅ ንግድ ላይ ተሰማርተው ኑሮን ሲገፉ ቆይተዋል። የህይወትን ውጣ ውረድ ቢረዱም መንገድ ዳር ቁጭ ብሎ ከመለመን ይልቅ... Read more »

ውድቀት ሲመሰገን

አካባቢው ደመና የለበሰው ሰማይ የፀሐይ ብርሃን ሙቀቱን ሊያግድ አልተቻለውም። በቆላማው መሬት ሰዎች ወዲህ ወዲያ ይወራጫሉ። ሁሉም በየፊናው የኑሮ ቀዳዳን ለመድፈን ደፋ ቀና በሚልበት በዚያ ሃሩር ከጭንቅላቷ ላይ የጠመጠመችው ጨርቅ እንደ ሳር ቤት... Read more »

ከመፋጀት ወደ ልማት የዞሩት፤ የ‹‹አፋጀሽኝ›› ልጆች

ሞሄ አምባ የተባለችውን መንደር አቆልቁዬ እያየሁ፤ ዙሪያ ገባዬን ደግሞ እንደ ሰማይ ሊደፋብኝ ያኮበኮበ ከሚመስለው እንዶዴ ተራራን የእንግጦሽ እያየሁ በአካባቢው ልምላ ሜና በመልክዓምድር አቀማመጡ በስሜት እየተናጥኩ ነው። ከአንኮበር ቅርብ ርቀት ላይ እገኛለሁ። ለግል... Read more »

ጥረት ያልታደገው ትዳር እና ዳግም በረንዳ የወጡ ነፍሶች

እንደ መግቢያ ሥራው አጥጋቢ ባለመሆኑና የቤት ኪራይ መክፈል ባለመቻላቸው ትዳራቸው መፍረሱ ልባቸውን ያደማዋል። አሁን እየኖሩት ያለው ሕይወት ቤተሰቦቻቸውን ትተው በመጡ ጊዜ እንግዶቼ ብሎ በተቀበላቸው በረንዳ ላይ ነው። ከምንም በላይ ደግሞ ከበረንዳ ተነስተው... Read more »

የአባት ዕዳ ለልጅ

ትውውቅ አማኑኤልንም ሆነ እሴተ ማርያምን ሳነጋግር ከ14 እና ከ15 ዓመት ታዳጊ ሕፃናት ጋር እያወራሁ ያለሁ ሳይሆን ከብዙ ዓመት የእድሜ ባለፀጋ ዘንድ ምክር ልቀበል የሄድኩ ያህል ነው የተሰማኝ። ምክንያቱም ባንድም ይሁን በሌላ ከእድሜያቸው... Read more »

ውሃ በመሸጥ የሚደጎም ኑሮ

ፒያሳ ከአፄ ምኒልክ አደባባይ ቁልቁል እየተንደረደርኩ አንገቴን ወደ መርካቶ አሻግሬ ጣል ሳደርግ የአንዋር መስጂድ ‹‹ሚናራ›› ከአካባቢው ሁሉ ጎላ ብሎ ይታያል። ወዲያ አንገቴን ጠረር ሳደርግ ደግሞ የመርካቶ ሌላኛው ውበት የራጉኤል ቤተክርስቲያን ጉልላት ከሚናሩ... Read more »

815 ሜትር ቁመት ያለው ህንፃ ደረጃ በእጁ ወጥቶ፤ በእጁ ለመውረድ የወሰነ አትዮጵያዊ

ጠቢባን እንዲህ ይመክራሉ፡፡ ዓለም በየትኛው መንገድ ስትጠራህ ቀድመህ አቤት በል፡፡ በዝምታ ብቻ ተውጠህ ችግሮችን መወጣት አለያም የደስታ ድርብርቦሽን ማጣጣም አትችልም፡፡ በዓለም ውስጥ ሳለህ ተንቀሳቀስ፤ ጠይቅ፤ በሌሎች ስትጠየቅ ደግሞ ምላሽ ስጥ፡፡ የመውጫህ አንዱ... Read more »

ከክራር ጋር የዳከረች ህይወት

የጎጃሙ ወጣት ይርጋ ባዘዘው፣ የተወለደው በጎጃም ዱርቤቴ በሚባል አካባቢ አቸፈር ወረዳ ነው። ከፊደል ጋር ትውውቅ የጀመረው አያሌው መኮንን በሚባል ትምህርት ቤት ሲሆን፤ ሲወለድ ጀምሮ ቆሞ መሄድ አይችልም። አካል ጉዳተኛ ስለነበር ትምህርት ቤት... Read more »