ኑሮ እንደየ ዘመኑና እንደየ ሁኔታው ይለያ ያል።አንዳንድ ዘመን የተባንና ደስታ ሆኑ ህዝቦች በሀሴት ይኖራሉ።በሌላው ዘመን ደግሞ ችግሮች፤ በሽታዎችና ጦርነቶች አጋጥመው ሰዎች ህይወታቸውን በብዙ ውጣውረድና በሰቆቃ ለመግፋት ይገደዳሉ።ከሰሞኑ የተከሰተውም የኮሮና ቫይረስ ወይም በሳይንሳዊ አጠራሩ ኮቪዲ 19 የዓለምን ህዝብ አኗኗር ቀይሮታል። እንደጣሊያን በመሳሰሉ የቫይረሱ ስርጭት በተንሰራፋባቸው ሀገሮች ደግሞ ህይወት ሙሉ ለሙሉ መልኳን ቀይራለች።እንደወትሮው ከሰው ጋር መገናኘት፤ የሚወዱትን ቤተዘመድ መጠየቅ፤ ወደ መዝናኛ ስፍራዎች ማቅናት፤ መማርና መስራት ሁሉ የቅርብ ጊዜ ትዝታዎች ሆነዋል።በመንገዶችም ላይ ሰውን ማየት ብርቅ ሆኗል።የሰው ልጅ እንደብርቅዬ እንስሳ ከጎጆው ክትት ብሏል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ዓለም ላይ ድንጋጤን ፈጥሯል።የሁሉም እንቅስቃሴ የተገደበ፤ አንዱ አንዱን በጥርጣሬ እንዲያይ ያደረገና ህይወትን ከተለመደው ገጽታዋ ውጪ እንድትሽከረከር ያደረገ የዘመናችን ክፉ ክስተት ነው።ለአብነትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ያጋጠማቸውን በመጠኑ እንቃኝ፡፡
የቢቢሲዋ ጋዜጠኛ በኬንያ
ጋዜጠኛ ፊራፎሊ ዱጋሳ የቢቢሲ ኦሮምኛ ባልደረባ ስትሆን ለእረፍት ካቀናችበት ኢትዮጵያ ወደ መኖሪያዋ ናይሮቢ ኬንያ የተመለሰችው መጋቢት 7 /2012 ነበር። ፊራፎሊ ናይሮቢ ከደረሰችበት ሰዓት ጀምሮ ስላሳለፈቻቸው ሁለት አስጨናቂ ተከታታይ ቀናት እንደሚከተለው ለቢቢሲ አጋርታለች።
በናይሮቢው ጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የደረስኩት ከሰዓት 9፡30 ሲል ነበር። መንገደኞች የሰውነት ሙቀት ልኬት እየተደረገላቸው ነው። እኔም ሙቀቴን ለመለካት ተሰለፍኩ።
የሰውነት ሙቀቴ 37.7 ዲግሪ ሴሌሺየስ ሆኖ ተገኘ። ይህ ከሚጠበቀው በላይ ነበር። ከሌሎች ተለይቼ እንድቆይ ተደረኩ። ይህም ጭንቀትን ፈጠረብኝ።
‘’በበሽታው ተይዤ ይሆን? ስል እራሴን እጠይቃለሁ”። የሁለት ዓመት የእህቴን ልጅ አስይዤው ይሆን? በኢትዮጵያ ያሉ ወላጆቼን እና ጓደኞቼን ለቫይረሱ ተጋላጭ አድርጌያቸው ይሆን? እያልኩ በጣም ተጨነኩ።
ብዙ በቆየሁ ቁጥር ጭንቀቴ እና ፍርሃቴ እየጨመረ መጣ። የአየር ማረፊያ ሰራተኞች ወደ እኔ እንዳይጠጉ ተነገራቸው። መንገደኞችም አተኩረው ይመለከቱኝ ነበር።
ናይሮቢ ከደረስኩ ከአራት ሰዓታት በኋላ፤ በአምቡላንስ ወደ ኢምባጋቲ ሆስፒታል ተወሰድኩ። ይህ ሆስፒታል የኬንያ መንግሥት በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ወይም የተጠረጠሩ ሰዎችን ለይቶ ለማቆየት እና ለማከም ያዘጋጀው ሆስፒታል ነው።
በሆስፒታሉ ኮሪደሮች ሳልፍ ሰዎች ሲስሉ እሰማ ነበር። አፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እንዳደረኩ በብርድልብስ ተጠቅልዬ ተኛሁ። ማክሰኞ እኩለ ቀን ላይ ምርመራ ተደረገልኝ። የምርመራው ውጤት እስኪመጣ መጠበቅ ግድ ነው። በጣም አስጨናቂ ነበር።
በዚህ መካከል የኬንያ መንግሥት በኮሮና የተያዙ ሦስት ተጨማሪ ሰዎች መገኘታቸውን ይፋ አደረገ። ይህ ለእኔ በጣም አስደንጋጭ ነበር። ምክንያቱም በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡት ሰዎች የሚገኙት እኔ ባለሁበት ሆስፒታል ውስጥ ነው።
ማን ያውቃል በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጡ ሰዎች ጋር ንክኪ ተፈጥሮ ይሆናል። ምርመራውን ካደረግሁ ከ24 ሰዓታት በኋላ ውጤቱ መጣ። ረቡዕ ከሰዓት ላይ ዶክተሮች መጥተው የምርመራው ውጤት ኔጌቲቭ ወይም ቫይረሱ እንደሌለብኝ ነገሩኝ።
ይህ ትልቅ እፎይታ ነበር። ቤተሰቦቼ እና ጓደኞቼ ጋር ደውዬ እንዳይጨነቁ ነገርኳቸው። በጣም ተደሰቱ። ከሆስፒታሉ ለመውጣት በጣም ተቻኮልኩ።
ከሆስፒታሉ ወረቀት ካልተሰጠ ከቅጥር ግቢ መውጣት እንደማይቻል ሲነገረኝ፤ በግቢ ውስጥ ሆኜ መጠበቅ ጀመርኩ።
ወደ ሆስፒታሉ ህንጻ የመግባት ፍላጎት አልነበረኝም። መሽቶ እንኳ ከሆስፒታሉ የሚሰጠውን ማረጋገጫ ስጠብቅ የነበረው ከህንጻው ውጪ ሆኜ ነበር።
በመጨረሻም ዶክተሩ ምንም እንኳ ከቫይረሱ ነጻ መሆኔ ቢረጋገጥም ለ14 ቀናት በቤት እራሴን ለይቼ መቆየት እንዳለብኝ እና ሰዎችም ሊጎበኙኝ እንደማይችሉ አስረድተውኝ ወደ መኖሪያ ቤት ገባሁ።
ህይወት በጣሊያን
ጣሊያን በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁት የዓለም ሀገራት ቀዳሚዋ ነች።ይህ ዘገባ እስኪጠናከርበት ድረስ ሰባት ሺህ የሚጠጉ ዜጎቿን በበሽታው ተነጥቃለች።በዚህም ምክንያት በመላ ሀገሪቱ ዜጎች ከቤታቸው እንደይወጡ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል።ወትሮ በድምቀታቸው የሚታወቁት የጣሊያን ከተሞች መድረ በዳ ሆነዋል። የሚንቀሰቀቀስ ነፍስ የለም።በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወት በጣሊያን ውስጥ ምን እንደሚመስል ቶቢያስ ጆንስ የተባለ ጣሊያናዊ እንደሚከተለው ይተርክልናል፡፡
ጣሊያናውያን የተለየ ባህሪ ያላቸው ህዝቦች ናቸው። ማህበራዊ ህይወት የሚያውቁ፣ ተጫዋቾች፣ ተግባ ቢዎች፣ ደስተኞችና በተስፋ የተሞሉ ብዬ ብናገር የሚገልጻቸው ይመስለኛል። ይህ ግን የኮሮና ቫይረስ በሀገሪቱ ውስጥ ተከስቶ በርካታ ዜጎችን ለህልፈተ ህይወት ከማብቃቱ በፊት ነው። ከዚያ በኋላ ካላችሁኝ ደግሞ በደፈናው ጣሊያናውያን ማንነታቸው ሙሉ በሙሉ ተቀይሯል። ዝምተኞች፣ ጨፍጋጎች፣ ደስታቢሶች፣ ገለልተኞችና ተስፋቢሶች ሆነዋል፡፡
ህይወት በዝምታና በአርምሞ ተሞላች ሆናለች።ሙሉ ለሙሉ ከቤታችን እንዳንወጣ ጥብቅ ትዕዛዝ ከመንግስት የተላለፈው በጸደይ ወራት አጋማሽ በመሆኑ እንደ ቀድሞ አበቦችን ማዛ ማጣጣምና በውበታቸውም መፍነክነክ ምኞት ሆኗል።እየሆነ ያለውን ልክ እንደ እስር ቤት በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ ተቀምጦ ከመመልከት ውጭ አማራጭ የለም።በአርምሞ የሚወርደው ብናኝ ሰው አልባ በሆኑ ባዶ መሬቶች ላይ ሲያርፍ ይታያል።በቫይረሱ ስጋት ምክንያት ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዳይዱ በመደረጉ እቤት ውስጥ ያገኙትን ሁሉ ይጭራሉ።እንደልብ መውጣትና መግባት የለመደው ህጻናቱ እግር በአንዲት ክፍል ውስጥ ተለጉመው ለመቀመጥ ተገደዋል፡ ፡መሰልቸቱ ባስ ሲልባቸውም ማንጎራጎር ይጀምራሉ፤ ከወዲያኛው ቤት ውስጥ ያሉ ህጻናትም ይቀበላሉ፤ ከሩቅ ያሉትም ህጻናት ተመሳሳይ ብሶቶችን ያሰማሉ፤ ‹‹አይዞሽ ጣሊያን እናታችን ደህና ትሆኛለሽ፤ ሁሉም ነገር ይስተካከላል›› የሚሉ የህጻናት የተስፋ ድምጾች ሞገዱን ይሞሉታል፡፡
የአዋቂዎቹ ግን የተለየ ነው።በተስፋ መቁረጥ ውስጥ መሆናቸውን የሚያ መላክቱ ድምጾችና ጭቅጭቆች ይሰማሉ። መነጫነጮችና ተስፋ ማጣቶች ይደመጣሉ።ብሶት በሁ ሉም ቤት ይነበባል።በየሰዓቱ በጣሊያን የሚደርሰውን የሞት መጠን የሚዘግቡ የመገናኛ ብዙሃን በርካታ ናቸው።ትኩረታቸው ሁሉ ጣሊያን ሆናለች። አንዳንዶቹ ዘገባ ያስፈራል።የሟቾች ቁጥር በመበርከቱ የመቀበርያ ቦታ እጥረት ማጋጠሙን የተመለከቱ መረጃዎች እየተላለፉ ነው።የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ ሞት የእያንዳንዳችንን ቤት እንደሚያንኳኳ እርግጠኞች ሆነናል።በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትራችን ጆሲፔ ኮንቴ ‹‹ምድር ላይ ያለውን ሁሉ ሞከረን ፤ አልተሳካልንም፤ እንግዲህ የቀረን ወደ ፈጣሪ ማንጋጠጥ ነው›› የሚለውን መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ ተስፋችን ሁሉ እንደጉም በኖ ጠፍቷል። የሚንቀሳቀሰው በቀቢጸ ተስፋ የተሞላው በድን አካላችን ብቻ ነው፡፡
ከጎረቤቴ አንድ ለቀሶ ድምጽ ይሰማል።ለወትሮው ሳቂታና ተግባቢ የነበረችው የ85 ዓመቱ አዛውንት ባለቤት ሚስተር ሬንዞ ካርሎስ ባለቤት ድምጽ መሆኑን አላጣሁትም።የደጓን ጎረቤቴን ድምጽ እንዴት ልጣው። ከአለቃቀሷ በዚሁ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በጠና ታመው የነበሩት ባለቤቷ ማረፋቸውን ለመገመት አልተቸገርኩም። ባለቤቷ እሷንና አምስት ልጆቻቸውን ትተው ማግለያ (ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ለብቻ የሚቆዩበት ቦታ) ከገቡ ቆይተው ነበር።ምስኪን አቶ ሬንዞ በባለቤታቸውና በልጀቻቸው ጨክነው ይህችን ዓለም ተሰናበቷት፡፡
ኮሮና ቫይረስ ካለው በንክኪ የመተላለፍ ባህሪው የተነሳ የሞተን መቅበርና ማስተዛዘን የተከለከለ ነው። የሚወዱትን እና ለዘመናት በአንድ ጣራ ስር ክፉና ደጉን የአሳለፉትን ፤እኔ ነው የሚሉትን ሰው የትና እንዴት እንደተቀበረ ሳያውቁ እንዲሁ በሃዘን ተጨራምቶ መቀመጥን ያህል ልብ እንደሚነካ የተረዳሁት የዛን ጊዜ ነው።በቃ እንደዘበት ባልና ሚስት ፤ አባትና ልጆች ላይተያዩ እስከወዲያኛው ተለያዩ።ለካ የሞተን መቅበርና ማስተዛዘንም የሚቻለው ሀገር ሰላም ሲሆን ብቻ ነው።አይ ሰው፤ ሰው ከንቱ፡፡
አንዳንድ ጊዜ ለዚህ ሁሉ ጥፋት መግስትና ፖለቲከኞችን ጥፋተኛ አደርጋለሁ።በሌላ ጊዜ ደግሞ የህዝባችን ቸልተኝነትና የባለሙያዎችን ምክር አለመስማት ለዚህ ሁሉ መከራ እንደዳረገን ይሰማኛል። ከጅምሩ ጀምሮ በቀላሉ ልንከላከለው የምንችለውን የቫይረሱን ስርጭት ቸልተኞች ሆነን በራሳችን ላይ ሞት ጋበዝን፤ እልቂት አወጅን፤ የሃዘን ማቅ ለበስን። አዘውትሮ እጅ በመታጠብ፤ ባለመጨባበጥና ባለመጠጋጋት በቀላሉ በሽታውን መከ ላከል እንችል ነበር። ለምን ዘነጋን? ለምን ችላ አልን ? ምን አፈዘዘን? ጸጸት ብቻ፤ ልንመልሰው የማንችለው ጸጸት፡፡
ብዙ ተስፋ ነበራቸው፤ ነገን አልመው ዛሬ ላይ የቀሩ ኢጣላናውያን በርካቶች ናቸው።ልክ እንደ 85 ዓመቱ ሚስተር ሬንዞ ካርሎስ ልጆቻቸውን ለቁም ነገር አብቅተው ቤተሰቦቻቸውን ደስታ ለማጣጣም የተመኙ ብዙዎች ነበሩ።አዲሱ የፈረንጆች ዓመት 2020 ሲገባ ብዙዎች ፤ ብዙ ወጥነዋል፤ ብዙ አልመዋል፤ አቅደዋል።ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ግን ህይወት መልኳን ቀየረች፤ ብዙዎቹ ተስፋ እንዱም በነነ።ስለነገ ሳይሆን ዛሬ ተንፍሶ ማደር ብርቅ ሆነ።ህይወት ቀልድ ሆነች፤ እንደቅጠል መርገፍ የበርካታ ጣሊያኖች ዕጣ ፋንታ ሆነ።
ህይወት በዚህ አስከፊ ሁኔታ ውስጥም ቢሆን መቀጠሉ ግድ ነው።እስትንፋስ እስኪቆረጥ ድረስ ለመኖር መንገታገት የተፈጥሮ ግዴታ ነው።ጣሊያንም ከነመከራዋ በየደቂቃው የሟቾችን ቁጥር ለዓለም እያሳወቀች ፤ ህይወትን ቀጥላለች።‹‹የምድሩን ጨርሰናል የቀረን ተስፋችን የሰማዩ ነው›› የሚለውን የጠቅላይ ሚነስትራችንን ቃል እኛም ተውሰን የምድሩን ተስፋ ማድረግ ከተውን ሰንብተናል፤ መዳናችን በላይኛው አምላክ ላይ ብቻ ሆኗል፡፡
አዲስ ዘመን መጋቢት 19 / 2012
እስማኤል አረቦ
hello!,I like your writing so much! share we communicate more about your article on AOL? I require an expert on this area to solve my problem. Maybe that’s you! Looking forward to see you.
Spot on with this write-up, I truly assume this website wants far more consideration. I’ll most likely be again to learn way more, thanks for that info.
Very interesting topic, thanks for posting.
I am really enjoying the theme/design of your blog. Do you ever run into any web browser compatibility issues? A handful of my blog readers have complained about my blog not operating correctly in Explorer but looks great in Safari. Do you have any ideas to help fix this issue?
The very core of your writing while sounding agreeable initially, did not really work well with me personally after some time. Somewhere within the paragraphs you managed to make me a believer but only for a very short while. I nevertheless have a problem with your leaps in logic and you would do nicely to help fill in those breaks. In the event that you actually can accomplish that, I would definitely end up being amazed.
Hello very nice site!! Guy .. Beautiful .. Wonderful .. I’ll bookmark your site and take the feeds additionally?KI’m satisfied to find numerous useful info here within the put up, we want work out more techniques on this regard, thank you for sharing. . . . . .
Its wonderful as your other articles : D, regards for posting. “What makes something special is not just what you have to gain, but what you feel there is to lose.” by Andre Agassi.
This is a topic close to my heart cheers, where are your contact details though?
Hey there! I know this is kinda off topic but I was wondering which blog platform are you using for this website? I’m getting fed up of WordPress because I’ve had issues with hackers and I’m looking at options for another platform. I would be fantastic if you could point me in the direction of a good platform.
Hello, Neat post. There’s a problem together with your site in web explorer, could check thisK IE nonetheless is the market chief and a big portion of folks will leave out your magnificent writing because of this problem.
Once I initially commented I clicked the -Notify me when new feedback are added- checkbox and now every time a comment is added I get 4 emails with the identical comment. Is there any approach you possibly can take away me from that service? Thanks!
I will right away snatch your rss as I can not to find your email subscription hyperlink or e-newsletter service. Do you have any? Please permit me understand so that I may just subscribe. Thanks.
But wanna comment on few general things, The website layout is perfect, the subject material is real good. “The stars are constantly shining, but often we do not see them until the dark hours.” by Earl Riney.
I loved as much as you will receive carried out right here. The sketch is tasteful, your authored material stylish. nonetheless, you command get bought an nervousness over that you wish be delivering the following. unwell unquestionably come more formerly again since exactly the same nearly very often inside case you shield this increase.
Very efficiently written information. It will be helpful to anybody who utilizes it, including me. Keep up the good work – i will definitely read more posts.
It’s really a nice and helpful piece of information. I’m glad that you shared this helpful info with us. Please keep us informed like this. Thanks for sharing.
Some really nice and useful info on this internet site, too I think the design and style holds wonderful features.
I want to show appreciation to you for rescuing me from this type of circumstance. Right after exploring through the world wide web and coming across basics that were not powerful, I assumed my life was gone. Being alive devoid of the solutions to the difficulties you’ve fixed through your entire short post is a crucial case, as well as the ones that could have in a negative way damaged my career if I hadn’t noticed your website. Your personal natural talent and kindness in playing with every item was vital. I am not sure what I would have done if I hadn’t discovered such a stuff like this. I am able to now look forward to my future. Thanks a lot so much for the reliable and effective help. I won’t hesitate to recommend your blog to anyone who should receive assistance about this subject.
Hey I am so grateful I found your web site, I really found you by accident, while I was looking on Digg for something else, Anyhow I am here now and would just like to say thanks a lot for a tremendous post and a all round thrilling blog (I also love the theme/design), I don’t have time to browse it all at the minute but I have saved it and also added in your RSS feeds, so when I have time I will be back to read a great deal more, Please do keep up the great work.
Simply wanna comment on few general things, The website pattern is perfect, the content material is real superb : D.
This is very interesting, You’re a very skilled blogger. I’ve joined your rss feed and look forward to seeking more of your excellent post. Also, I’ve shared your website in my social networks!
It’s a shame you don’t have a donate button! I’d without a doubt donate to this outstanding blog! I guess for now i’ll settle for book-marking and adding your RSS feed to my Google account. I look forward to brand new updates and will share this blog with my Facebook group. Talk soon!
Fascinating blog! Is your theme custom made or did you download it from somewhere? A design like yours with a few simple adjustements would really make my blog stand out. Please let me know where you got your design. Thank you
I am very happy to read this. This is the kind of manual that needs to be given and not the random misinformation that is at the other blogs. Appreciate your sharing this greatest doc.
Hello my loved one! I wish to say that this post is awesome, great written and include approximately all vital infos. I’d like to look extra posts like this .
I?¦ll immediately snatch your rss as I can not in finding your e-mail subscription link or newsletter service. Do you have any? Kindly permit me understand so that I may subscribe. Thanks.
You are a very smart individual!
I got what you intend, regards for posting.Woh I am glad to find this website through google. “Do not be too timid and squeamish about your actions. All life is an experiment.” by Ralph Waldo Emerson.
Wow, fantastic weblog format! How lengthy have you been blogging for? you make blogging look easy. The whole glance of your site is great, as neatly as the content material!
It’s laborious to search out knowledgeable individuals on this topic, but you sound like you know what you’re talking about! Thanks
I am pleased that I detected this weblog, precisely the right info that I was searching for! .
Usually I do not read article on blogs, however I wish to say that this write-up very compelled me to take a look at and do so! Your writing style has been amazed me. Thanks, very great post.
I don’t normally comment but I gotta say appreciate it for the post on this amazing one : D.