ኢትዮጵያን የሚያፈርሣት (የልጆቿ ክዳት እንጂ የወራሪዎች ጉልበት አይደለም)

 ከአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የሐገር ታሪክ ከዜጎቹ ያለፈ ድክመት ጋር ቀጠሮ አለው ይባላል። ለዚህ ነው ትናንትን ላለመድገም ዛሬን በሥርዓት መኖር የሚገባን፤ ለዚህ ነው፤ ዛሬንም በምንችለው ልክ በሰላምና በፍቅር ኖረን ለነገ ልጆች ፍቅርን ልናወርስ... Read more »

ሰው ሞተ በሉ እንጂ!!

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ሰሞኑን በሐገራችን ውስጥ እየሆነ ያለውና እየተነገረ ባለው መካከል ያለው ውዝግብ እጅግ አስቸጋሪ መሆኑ አያጠያይቅም። ድሮ ድሮ እንደምሰማው ዋሺንግተንና ሞስኮ እንዲህ እና እንዲያ ተባባሉ ሲባልና የምስራቅንና እና የምዕራብን ክፍል ወክለው... Read more »

አምስቱ ኃይሎች በመንገዳችን ላይ

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ደብዳቤው የተጻፈው በእንግሊዝኛ ነው፤ ልቅም ባለ እንግሊዝኛ። ደብዳቤው የተጻፈበት መንፈስ አንድ ቀን በወደኩበት መንገድ ላይ አምላክ ያስበኛል በሚል ልብ ነው። ደብዳቤው የተጻፈው ይህን ማህበረሰብ በተቀየመ በቅይማት ውስጥ ዓመታትን ባስቆጠረ... Read more »

እርቅ እናውርድ!

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ጥንዶቹ ጎጆ ቀይሰው የጋብቻን ህይወት አንድ ብለው የጀመሩ ደስተኛ ባልና ሚስት ናቸው:: በጊዜ ሂደት ግን ሰላም የበረከተበት ቤት ውስጥ ጸብ ያለወትሮው እየበረከተ መጣ:: የጸባቸው መብዛት ጉዳዩን ጎረቤት ጋር ደረሰና... Read more »

ስጥለው ገለበጠኝ አያዋጣም!

ከአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ በአደግንበት ሰፈር ውስጥ ጋሽ ሁሉቃ የሚባሉ ሰው ነበሩ። እና በቀልድ አዋቂነታቸው ሰፈር ብቻ ሳይሆን ድፍን ከተማውም ያውቃቸዋል። እና አንድ ቀን ሁለት የሰፈር ማቲዎች (ትናንሽ ልጆች) እሳቸው ቤት በረንዳ ትይዩ... Read more »

ስለኢትዮጵያ እንበልላት እንጂ አንበልባት!

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ  “እኛ ሞተን የድሉን ፍሬ ሌሎች ያዩታል…”የተባለውን ጥቅስ ያገኘሁት የዛሬ 21 አመት በወጣ “ሪፖርተር” መጽሔት፣ እትም ቅጽ 3 ቁጥር 24፣ ላይ፣ የዛሬው እስረኛ እና የያኔው “ሁሉን አድራጊ” የህወሓት፣ አንዱ መስራች... Read more »

አድዋ ለማይጨው፤ ማይጨው ለአድዋ

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ  አድዋን ስናስብ የምናስበው ቶሎ ድላችንን ነው።ድላችን ያስከፈለውን ዋጋ እና የፈጠረልንን ድንቅ ብሔራዊ ጥምረት ግን አለዝበን ነው የምናየው።ግን ከቶውንም ቸል የማንለው በአንድ ቋንቋ (ልብ) በአንድ ሐሳብና በአንድ ኃይል ተጣምረን ለአውሮፖውያን... Read more »

ተመዝኖ መክበድ፤ ተመዝኖ መቅለል

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ሰውዬው የእድር ጡሩንባ ነፊ ናቸው ።የእድሩ አባላት መካከል ሞት ሆኖ ጥሩምባ ለመንፋት ሲነሱ “ተመዝኖ መክበድ፤ ተመዝኖ መቅለል” የሚል ሰነድ ትዝ ይላቸዋል። ግለሰቡ የጥሩም ነፊነት ሃላፊነታቸውን ያገኙት በብዙ ጭቅጭቅ ነበር።... Read more »

ባለጊዜው ማን ነው?

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ  በአንድ አነስተኛ የገጠር ከተማ ውስጥ የምትገኝ አንዲት በወጣትነት እድሜ ላይ የምትገኝ የአዕምሮ ህመም ምክንያት ወደ ጎዳና የወጣች ሴት መንገደኛውን ሁሉ “ባለጊዜው ማን ነው?” በማለት አዘውትራ ትጠይቃለች።ባለጊዜው ማን እንደሆነ የምትጠይቀው... Read more »

ማድመጥምመናገርም!

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ መንገድ ላይ እየሄድን ሳያቋርጥ እያወራ የሚሄድ ሰው ብንመለከት ምን ይሰማናል? ወደ ስብሰባ ክፍል ገብተን ለስብሰባ ዘወትር የሚሰበሰቡ የቡድን አባላችን መካከል አንዱ ሰው ሁሌም በዝምታ ተውጦ አንዳች የማይናገር ቢሆን ምን... Read more »