ከትውልድ ሀገሩ ርቆ ለመውጣት ምክንያቱ ከወንድሙ ያለመስማማቱ ነበር። በልጅነቱ የትምህርት ዕድል ያለማግኘቱ ሲያበሳጨው ኖሯል፡፡ ያም ሆኖ ግን ዕድሜው ከፍ ሲል ትዳር ይዞ ልጅ በመውለዱ ደስተኛ ነበር፡፡ ይህ መሆኑ ብቻ ግን በቂ አልነበረም።... Read more »

ሶስቱን ባልንጀሮች ከያሉበት አሰባስቦ ያገናኛቸው ‹‹እንጀራ›› ይሉት ምክንያት ነው።በአንድ አካባቢ ሲኖሩ በቀንስራ ከሚያገኙት ገቢ የሚጠበቅባቸውን የቤት ኪራይ ይከፍላሉ።ሰፈሩ ለእነሱ አቅም የሚመጥን መሆኑ ደግሞ ሌሎች እነሱን መሰሎችን ጭምር አበራክቷል። ሀይሌ ዳጣ ትውልዱ ከወላይታ... Read more »
ድንገት ያቃጨለው የእጅ ስልኩ ከነበረበት ሀሳብ ፈጥኖ አባነነው። ቆም ብሎ ወደ ኪሱ ገባና ሞባይሉን አወጣ። ደዋዩ የቅርብ ጓደኛው ነበር። ሰውዬው ከሰላምታ በፊት ቀጥታ ወደ ጉዳዩ ገባና ያለፋታ ያወራ ጀመር። ሃይሉ ከጓደኛው አንደበት... Read more »

ቅድመ -ታሪክ በልጅነቱ ደስተኛ ሆኖ አያውቅም። በየምክንያቱ መናደድና መቆጣት መለያው ሆኖ ቆይቷል። ብዙዎች ስሜቱን አውቀው ለመረዳት ይቸግራቸዋል። የሚቀርቡት ቢኖሩ እንኳን ቋንቋውን በወጉ የሚያውቁና በተለየ የሚያውቁት ብቻ ናቸው። ከብዙዎች በቀላሉ ያለመግባባቱ ደግሞ ለብስጭቱ... Read more »

የ2008 ዓም አዲስ ዓመት ክረምቱን ገፎ ብቷል። የአደይ አበባ ሽታና የአዲስ ጀንበር ብርሃን ምድሪቱን እያደመቀ ነው። የልጃገረዶች ጭፈራ በአቻ ወንዶች ሆታ ታጅቦ መስከረምን አጥብቷል። ይህ ወቅት ሁሌም ለፍጥረታት አዲስ እንደሆነ ነው። አሮጌው... Read more »

ሻጭን ከሸማች ሲያገናኝ የሚውለው ገበያ ሁሌም በግርግር አርፍዶ ያመሻል። ህይወታቸውን በስፍራው የመሰረቱ አንዳንዶችም በየቀኑ ወደዚህ ስፍራ ይመላለሳሉ። ይህ ቦታ ለብዙዎች የእንጀራ መገኛቸው ሆኗል። ሰርተውና ለፍተው በላባቸው የሚያድሩ ሁሉ አመሻሹን የድካማቸውን ያገኙበታል። ደንበኞችን... Read more »

ቅድመ- ታሪክ አዲሱ ትዳር በንዝንዝ ተጀምሯል። ነጋ ጠባ ጭቅጭቅ የሚሰሙት ጎረቤቶች የጥንዶቹን ጉዳይ የለመዱት ይመስላል። አባወራው ሚስቱን ከመሳደብ ባለፈ መደብደብና ማሰቃየቱን ቀጥሏል። ይህን የሚያዩ ብዙዎች ደግሞ በሚሆነው ሁሉ ያዝናሉ። ሰበብ ፈላጊው ሰው... Read more »
ገበሬው አባወራ በከፋ ሀዘን ውስጥ ከርመዋል። ሁሌም ብቻቸውን ሲሆኑ ይተክዛሉ፡ የሚያዋያቸው ወዳጅ ዘመድ ሲያገኙ ደግሞ የልባቸውን እያወጉ፡ የትናንቱን ከዛሬው ያነሳሉ። የትዳር አጋራቸው በሞት ከተለየቻቸው ቀናት ተቆጥረዋል። ሚስታቸውን አፈር አልብሰው ከተመለሱ ወዲህ በለቅሶ... Read more »

ዛሬ በተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ ጨዋታ ይካሄዳል።ሁሌም ቢሆን በዚህ ሜዳ ላይ የሚኖረው ቆይታ ደማቅ እንደሚሆን ብዙዎች ያውቃሉ።ጨዋታው ባለ ጊዜ በርካቶች ከያሉበት ተገኝተው ቡድኖቻቸውን ይደግፋሉ፤ ተጫዋቾቹን ለማበርታትና የአቅማቸውን ለማድረግም የሚያህላቸው የለም። ሜዳው በዕድሜ... Read more »
ቅርበታቸውን የሚያውቁ ሁሉ ጓደኝነታቸውን ይመሰክራሉ። የሁልጊዜው አብሮነ ታቸው የፈጠረው ዝምድናም እስከቤተሰብ ትውውቅ አድርሷቸው ነበር። ውሎ ሲያድር ግን መቀራረባቸው ቀዝቅዞ መገናኘታቸው ቀናትን ያስቆጥር ያዘ። እንደቀድሞው ተፈላልጎ አብሮ መዋልን ትተው መራራቅን መረጡ። ይህን ያዩ... Read more »