የወባ ነገር

“የወባ በሽታ ጭንቅላት ላይ ወጥቶ እከሌን ገደለ” ሲባል እንሰማለን፤ በእውነቱ የወባ በሽታ አንጎል ውስጥ ይገባልን?የሚለውንና ከወባ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን እናያለን፡፡ወደ ጉዳዩ ከመግባቴ በፊት ግን በቅድሚያ እንኳን ከክረምቱ አልፋችሁ ለብሩሁ በጋ ደረሳችሁ! እላለሁ፡፡ዘመኑ... Read more »

‹‹የአባይ ውሃ አጠቃቀም የሚመሰረተው በዓለም አቀፍ ሕግ መርሆች መሰረት ነው›› -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

 አዲስ አበባ፦ ኢትዮጵያ የአባይ ውሃ አጠቃቀም የሚመሰረተው በዓለም አቀፍ ሕግ መርሆች ማለትም ፍትሃዊና ምክንያታዊ የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀምን በማስፈን መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተባበሩት መንግስታት 74ኛ ጉባኤ ላይ ተናገሩ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ... Read more »

ቀንና ሌሊት በስራ ላይ – ወጣት መሃመድ ሱሌማን

ገና በወጣትነት የዕድሜ ክልል ውስጥ ይገኛል። ታታሪነት እና አመለ ሸጋነት ደግሞ መለያዎቹ እንደሆኑ የሚያውቁት ይመሰክራሉ። በሙያው ለሌሎችም የስራ ዕድል ፈጥሮ የእራሱንም ገቢ እያሳደገ ነው። ሰዎችን አምረው እንዲታዩ በየቀኑ አዳዲስ የልብስ ስፌት ጨርቆችን... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የመስቀል በዓልን በማስመልከት ያስተላለፉት መልዕክት

 ማን ያውቃል? የመስቀል ወፍ እና የአደይ አበባ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ ማን ያውቃል? እንዲል ኢትዮጵያዊው ባለቅኔ እኛ እና መስከረም፤ እኛ እና መስቀልም ዓመት ጠብቀን የምንገናኝ ተነፋፋቂ ባለ ቀጠሮ ነን። እናም ናፍቆታችንን እንወጣጣ።... Read more »

መስቀል ከጉራጌ እስከ ጎፋ በወፍ በረር

 ሽር ጉድ ከሚበዛባቸው የኢትዮጵያ ወራቶች አንዱ መስከረም ይመስለኛል። መስከረም የክረምቱን መውጣት ተከትሎ ምድሪቱ ከቆላ እስከ ደጋ ልምላሜ የሚላበስበት ወቅት ነው። አንገቱን ደፍቶ የከረመ የቄጠማ ሣር የክረምቱን ማለፍ የሚያረጋግጠው መስከረም በምትለግሰው የማለዳ ጮራ... Read more »

የመስቀል ወፍ

‹‹የመስቀል ወፍ›› የሚለው ቃል ፈሊጣዊ ትርጉም አለው፡፡ ቃሉ የሚዘወተረው ገጠር አካባቢ ነው፡፡ የመስቀል ወፍ ማለትም ጠፍቶ ቆይቶ አንድ ጊዜ ብቻ ብቅ የሚል ማለት ነው። የተባለበት ምክንያትም በራሷ በመስቀል ወፍ ባህሪ ነው፡፡ የመስቀል... Read more »

ለምን ተባለ? መስቀል አደባባይ

 ዛሬ የመስቀል በዓል ነው፡፡ እናም በዚህ ዕለት በስሙ የተሰየመውን መስቀል አደባባይ እናስተዋውቃችሁ፡፡ መስቀል አደባባይ ታዋቂ ቦታ ስለሆነ ራሱ ማጣቀሻ ይሆናል እንጂ ብዙም በሌሎች ማጣቀሻዎች ለመንገር ቢያስቸግርም እንሞክር፡፡ ከሜክሲኮ ወደ መገናኛ፤ ወይም ከታች... Read more »

የህዝብ አገልጋይነት የሚገለፀው በድህነት ነው እንዴ?

 የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለን ነው። አንድ አፈንጋጭ ጓደኛችን ነበር፡፡ አፈን ጋጭ ያልኩበት ምክንያት ብዙዎቻችን የተስማማንባቸውን ነገሮች የሚጥስ ሀሳብ ስለሚያመጣ ነው፡፡ አለ አይደል አንዳንዴ በጋራ የምንስማማባቸው ነገሮች? አለ አይደል የሆነ የማንደፍራቸው ነገሮች? እነዚያን ነገሮች... Read more »

ምን ጠላህ በሉኝ….

የሰው ልጅ በህይወት ዘመኑ በሥነ- ምግባር ደረጃ ሊከተላቸው የሚገቡ አንድ ወይም ሁለት መሰረታዊ ነገሮች እንዳሉ ይሰማኛል። ከሁሉም የቀደመው ግን ፣ “በራስህ እንዲደረግ የማትወደውን በሌሎች ላይ አታድርግ” የሚለው ነው። በዚህ የከበረ ሃሳብ ውስጥ፣... Read more »

ከእስር ወደ መቃብር

 ድንገት ያቃጨለው የእጅ ስልኩ ከነበረበት ሀሳብ ፈጥኖ አባነነው። ቆም ብሎ ወደ ኪሱ ገባና ሞባይሉን አወጣ። ደዋዩ የቅርብ ጓደኛው ነበር። ሰውዬው ከሰላምታ በፊት ቀጥታ ወደ ጉዳዩ ገባና ያለፋታ ያወራ ጀመር። ሃይሉ ከጓደኛው አንደበት... Read more »