‹‹ዛሬ በልጆቻችን ላይ የምንሰራቸው ነገሮች የነገዋን ኢትዮጵያ ይወስናሉ›› – ወይዘሮ ጥሩወርቅ ደስታ

አገር ከልጆቿ ብዙ ትጠብቃለች፤ ተዛዝነን ተባብረን በሙያችን ራሳችንን ሰውተን እንድናገለግላት ከክፋት ከተንኮል ከሀሜት ርቀን አለሁሽ እንድንላት ፤ መልካም መልካሙን እያሰብንና እየሰራን ነገዋን ብሩህ እንድናደርግላት ነው ምኞቷ። አገር ልጆቿን ደሃ ሀብታም፤ አዋቂ አላዋቂ፤... Read more »

“የህክምና ሙያ ፍቅር የሚጠይቅ በመሆኑ በገንዘብ መተመኑ ከባድ ነው” ፕሮፌሰር ይልቃል አዳሙ የዓይን ህክምና ስፔሻሊስትና መምህር

የትኛውም ልጅ በልጅነቱ ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ? ተብሎ ሲጠየቅ ዶክተር፣ ፓይለት፣ አስተማሪና ሌሎችንም ይላል:: የሕይወት መንገድ የቀናቸው የተመኙትን ሊሆኑ ይችላሉ:: አብዛኞቹ ግን ህልምና ኑሮ ላይገናኝላቸው ይችላል:: ያም ሆኖ ግን በልጅነት ህልምን ማስቀመጥ... Read more »

”ከትምህርት የሚበልጥብኝ ምንም ነገር የለም‘- አቶ ሀብታሙ አበበ

የአስራ አንድ ዲግሪ ባለቤት ትምህርት ከ1900 ዓ.ም በፊት በአብዛኛው ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጋር የተሳሰረ እንደነበር መረጃዎች ያሳያሉ። መደበኛ የሚባለው የትምህርት ሂደትም ከሃይማኖት ጋር ተዳብሎ የሚሰጥ ነበር። በተለይም በዘመኑ አንድ ልጅ እስከ ዳዊት... Read more »

ወታደሯና ጋዜጠኛዋ ጸሃይ ተፈረደኝ

እንደ ሪፖርተር መረጃ ሰርሳሪ፤ ማራኪ ፕሮግራመኞችን ቀማሪ፤ እንደ አርታኢ (ኤዲተር ) መንገድ መሪ፤ እንደ ጉዞ ዘጋቢ አገር ዟሪ፤ እንደ ሴት የጽናት አስተማሪ ፤ በቤቷ ደግሞ ጥሩ ሚስትና እናት ናት ይሏታል የሙያ አጋሮቿ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችው አረንጓዴ ልማት ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጭምር መፍትሄ ነው››ዶክተር አሳምነው ተሾመ የሜትሮሎጂ ባለሙያ

 በተለያዩ ጊዜያት በዘመቻ መልክም ሆነ የክረምቱ ወራት በመጣ ቁጥር ችግኝ ተከላ ኢትዮጵያ ውስጥ መከናወኑ የተለመደ ነው። ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ ደግሞ የአረንጓዴ አሻራ የሚል መርሃ ግብር በመቅረጽ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ችግኞች በመተከል ላይ... Read more »

በቶሎ የጠለቀችው የጋዜጠኝነት ጀምበር

ከቀኝ አዝማች ወንድማገኝ አለሙና ከወይዘሮ አበራሽ ደስታ በአዲስ አበባ ከተማ፣ ሰንጋ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የዛሬ 66 ዓመት ገደማ የተወለደችው፡፡ ለአባትና ለእናቷ ሶስተኛ ልጅ ስትሆን አባቷ ሌላ ትዳር መስርተው ያፈሯቸው ስድስት... Read more »

”የካንሰር ህክምና ከፍተኛ የሆነ ትኩረትን የሚፈልግ ቢሆንም አሁን ባለው ሁኔታ በሽታውን መከላከል የምንችልበት ቁመና ላይ ነን ለማለት አያስደፈርም”- ዶክተር ቦጋለ ሰለሞን የመጀመሪያው የካንሰር ህክምና ስፔሻሊስት

የካንሰር ህመም በታዳጊ አገራት እየጨመረ እንደሆነ በመስኩ የተደረጉ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ። እንደነዚሁ መረጃዎቹ ከሆነ፣ በተለይም ቅባት የበዛባቸውና ኃይል የሚሰጡ ምግቦችን አዝወትሮ መመገብ፣ እንቅስቃሴ አለማድረግ፣ ተገቢ ያልሆነ ውፍረት፣ አልኮል አብዝቶ መውሰድና የአማካኝ እድሜ... Read more »

መውለድ ከመማር ያላገዳት እናት

ዶክተር ፍሬገነት ተስፋዬ ይባላሉ። አርማወን ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) ውስጥ ተመራማሪ ናቸው። ተላላፊ በሽታዎች ላይ በተለይም ቲቢና ኤች አይ ቪን በተመለከተ የምርምር ሥራዎችን በማድረግ መፍትሄ አመላካች ተግባራትን ከውነዋል። ውጤታማነታቸው ደግሞ በየጊዜው በሚሸለሟቸው... Read more »

“በየትኛውም የጋዜጠኝነትም ሆኖ የፎቶ ሪፖርተርነት ታሪክ ውስጥ እንደእኔ አገሩን ጦር ሜዳ ሄዶ ያገለገለ የለም፤ ስድስት ጊዜ ጦር ሜዳ መሄዴ በጣም ያኮራኛል”- አቶ ክንፈሚካኤል ሀብተማርያም አንጋፋ የፎቶግራፍ ባለሙያ

የተወለዱት በ 1948 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አፍንጮ በር በሚባል አካባቢ ነው። ከአራት እህትና ወንድሞቻቸው መካከል ለቤተሰባቸው ሁለተኛ ልጅ የሆኑት አቶ ክንፈሚካኤል ሀብተማርያም በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ውስጥ ለረጅም ዓመታት የፎቶግራፍ... Read more »

ያልተዘመረላት ደማቅ ፀሐይ

ከሠላሣ ዓመታት በላይ “ሥራዬ ቋሚ ምስክር ይሁነኝ። እኔ በአደባባይ ወጥቼ ይህን ሠራሁ ብዬ አልናገርም።” በማለት ሥራ ሥራቸውን ብቻ ሲሠሩ የቆዩ፤ በርካታ ሕፃናትን አሳድገው ለወግ ማዕረግ ያበቁ፤ አንድም ቀን “እኔ ይሄን ሠራሁ ሳይሆን... Read more »