“የምሰራበት ቤት ማጣቴ ለሕዝቤ ከዚህ በላይ እንዳልሰራ ቀፍድዶ ይዞኛል”- አቶ ወንዱ በቀለ የማቲዎስ ወንዱ ካንሰር ሶሳይቲ ከመሥራቾቹ አንዱና ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ ከተቋቋመ 18 ዓመታትን አስቆጥሯል። የተቋቋመው ማቲዎስ የተባለውን የአራት ዓመት ልጃቸውን በካንሰር ሕመም ምክንያት ባጡት አቶ ወንዱ በቀለና ባለቤታቸው፤ እንዲሁም፣ ከሌሎች መሥራች አባላት የጋራ ትብብር ነው። ሶሳይቲው ከተቋቋመ ጀምሮ ተላላፊ... Read more »

‹‹አየር መንገዳችን ጥሩ ሥም ስላለው፤ እዚያ መሰልጠኔ ለእኔ ረድቶኛል›› ካፒቴን ነስሩ ከማል

 ቆፍጠን ያሉ ናቸው፤ በውትድርና ሕይወት ውስጥ ያለፉ ስለመሆናቸው የሰውነታቸው ተክለ ቁመና፣ የቢሯቸው ውበትና ንፅህና፣ የፋይል አሰዳደራቸው ይናገራል።ሁሉ ነገራቸው ጥንቅቅ ያለ ነው።ንግግራቸው የተረጋጋ፤ ጨዋታቸው የሰከነ ነው።ህይወት እንደ ገብስ ቆሎ ፍትግ፤ እንደ ሸንኮራ አገዳ... Read more »

‹‹የልጄ አባት ይሉኛል›› – ተባባሪ ፕሮፌሰር ታምራት ሞገስ

ህሙማኑ ህፃናት ብቻ ሳይሆኑ ወላጆችም የልጆቻቸውን ጭንቀት በሚጋሩበት የህፃናት የልብ ሕክምና ቀደምቱና አንቱ የተባሉ ናቸው።ዛሬ ላይ በሀገራችን የልብ ማዕከል በመከፈቱ ብቻ ሳይሆን እሳቸውና መሰሎቻቸው ባፈሯቸው በርካታ የህፃናት የልብ ሐኪሞች ርብርብ ከአምስት ዓመትና... Read more »

‹‹የወታደር ልጅ ነኝ› – ዮሀና ረታ

 ተስፋ መቁረጥን መቼም ቢሆን ሞክራው አታውቅም:: በብዙ ፈታኝ ችግሮች ውስጥ እያለፈች እንኳን ነገን በተስፋ አሻግራ ትመለከታለች:: ለዛውም ደማቅ ተስፋ:: ዛሬን ከነገ የሚያሻግር ብሩህ ተስፋ:: እሷ የዘወትር ጥንካሬዋ ካሰበችው ያደርሳታል:: በእርግጥ እርምጃዋ ሁሉ... Read more »

ከአንጋፋ ጋዜጠኞች ጀርባ ያሉት ጠንካራው ጠንክር

  ጉራጌ ብቻውን አያድግም፤ ሲያደግም አንተን ይዞህ ያድጋል።አገር ሆኖ ሰፍቶ ያለውን አካፍሎ ከሌለው ላይ አጉርሶ ወንድም እህት አባት ሆኖ አብሮህ ያድጋል።ከታዋቂዎቹና አንጋፎቹ ጋዜጠኞች ጀርባ አንድ ገመና ሸፋኝ ታታሪ ወጣት ነበር።አሁን ያ ወጣት... Read more »

ያልተዘመረላቸው ጀግና- ክብራ ከበደ

ወይዘሮ ክብራ ከበደ የተወለዱት ትግራይ ክልል ውስጥ በጉሎማክዳ ወረዳ አዲጠናን በምትባል መንደር ነው። አራት ወንድሞችና አምስት እህቶች ያሏቸው ወይዘሮ ክብራ ከወንዶቹ ሶስተኛና የሴቶቹ የመጀመሪያ ልጅ ናቸው። ወላጆቻቸው የትምህርትን ጥቅም የተረዱ ስለነበሩም ታላቆቹን... Read more »

ለሰው ልጅ ህልውና እየተጉ ያሉ ምሁር

ብዙውን ጊዜ የ”ሰው” ነገር የብዙ ጥናት መስኮችና የበርካታ አጥኚዎች ዐቢይ ርእሰ ጉዳይ ሲሆን ይታያል። ከኃይማኖት ተቋማት ጀምሮ እስከ እለት ተእለት የሰዎች መስተጋብር ድረስ ”ሰው” የሚለው ጽንሰ ሀሳብ እና ይኸው ጽንሰ ሀሳብ የሚገልፀው... Read more »

‹‹ቆሻሻ በመጥረጊያ እንደሚጸዳ ሁሉ የአገርም ችግር በጥበብ ኃይል ይጸዳል›› -አርቲስት እጅጋየሁ ተስፋዬ

ጥበብ ትክክለኛ እና እውነተኛ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ የምንጠቀምበት ኃይል ነው። በተጨማሪም ለማንኛውም ሁኔታ ትርጉም ያለው መፍትሄ ለመምረጥ የሚያስችል አቅም የሚፈጥርልን ነው። ጥበብ በሕይወታችን ዘመን ሁሉ በሰው ዘንድ አስደሳች የሆነ አስተሳሰብን፣ ንግግርን እና ድርጊትን... Read more »

‹‹ጨለማውን በሻማና በመብራት እንደምናልፈው ሁሉ ችግርንም የመፍትሔ መንገድ ካደረግነው እናልፈዋለን›› አቶ ጥላሁን ደጀኔ የደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪ

ስለ ሕይወት መርሆችና መመሪያዎች ስናነሳ ልዩ ልዩ እንደሆኑ ብዙዎች ይናገራሉ:: በዚያው ልክ ደግሞ ከሚከሰቱባቸው አጋጣሚዎች በመነሳት አንድ ዓይነት ናቸው የሚሉም አይጠፉም:: ምክንያቱም መነሻቸው ማኅበራዊ እሴቶች እንደሆኑ ይታመናልና ነው:: ይህ ማኅበራዊ እሴት ተግባራዊ... Read more »

ለሀገራቸው በቁርጥ ቀን የደረሱ ኢትዮጵያዊት

ሕይወት በውጣ ውረዶች የተሞላች ነች።አንዳንድ ጊዜም መራር ዱላዋን ታሳርፍብናለች።በዚህ ተስፋ ቆርጠን ከተቀመጥን አንድ ስንዝር እንኳን ለመራመድ አዳጋች ይሆንብናል።ነገር ግን ፈተናው የአንድ ጊዜ ክስተት ብቻ ስላልሆነ ትናንትን ረስቶ ነገን ማለም የብልህ ሰው መንገዱ... Read more »