ቆፍጣናዋ የሠብዓዊ መብት ተሟጋች

የዘንድሮ የሴቶች ታላቁ ሩጫ ላይ ለመሳተፍ በተገኘሁበት ወቅት ነበር ክራንች የያዘች የመሮጫውን ቲሸርት ለብሳ ለመሮጥ የተዘጋጀች ሴት የተመለከትኩት። አካል ጉዳተኛ ናት ፊቷ ላይ ልበ ሙሉነት ይታያል። ማንም ሰው ፊቷን አይቶ ውስጧ የተሞላውን... Read more »

 የእድሜን እኩሌታ በእንጦጦ ጫካ ውስጥ

በጉራጌ ዞን እናቶች ከድካማቸው ውጣ ውረዱ ከቤት ውስጥ ኃላፊነቶች እንዲያርፉ߹ እንዲደሰቱ የሚደረግበት ከዛም አለፍ ሲል ልጆቻቸው የተለያዩ ስጦታዎችን በማበርከት ምርቃት የሚያገኙበት፣ የተጣላ የሚታረቅበት፣ ባል ሚስቱን የሚያከብርበትና በተራው ምግብ አብስሎ የሚመግብበት ቀን አንትሮሽት... Read more »

ዓመት በዓልን ከድምፅ አልባዎቹ ልጆቿ ጋር

ለዓይን የምታሳሳ ልጅ ናት። ከአፏ የሚወጡ የተቆራረጡ ድምፆች እንጂ ትርጉም ያለው ቃል መናገር አትችልም። ፀጉሯ መልኳ፤ ካላት የእንቅስቃሴ ችግር ጋር ተደምሮ ውስጥን የሚሰረስር የማዘን ስሜት እንዲሰማ ያደርጋል። ይህች ቆንጆ ልጅ ሰሟ ሄለን... Read more »

ብርቱዋ እናት

በተሽከርካሪ ጭስ እና የድምፅ ብክለት የምትታወቀው አዲስ አበባን ወደኋላ ትተን ሽቅብ እየወጣን፤ ከመሬት ወለል በላይ 3 ሺ 200 ከፍታ ላይ እንገኛለን። ከሽሮ ሜዳ ተነስቶ እንጦጦ ማርያም በሚዘልቀው ሰፊ አስፋልት ሽቅብ ወጣን። በዚያ... Read more »

የወጣትነት ውጣ ውረድ በበረሀ

ሰዎች መልካም ነገር ሲደረግላቸው አፀፋቸው ምስጋና እና ምርቃት ይሆናል:: በተለይም አዛውንቶች ሲመርቁ በሰዎች ልብ ውስጥ ያለውን ወይም የሚያስቡት ነገር የተፈፀመ ያህል ስሜት አለው:: ጥሩ ስሜት ከሚፈጥሩ ምርቃቶች መካከልም ‹‹የጠዋት ጀንበር አትጥለቅብህ (ሽ)››... Read more »

«በጎ ውሳኔ የመልካም በረከቶች ውጤት ነው» – አቶ ወስን ቢራቱ የድሬ ፍሬዎች በጎ አድራጎት ድርጅት መስራች

የእናቱ ልጅ እሱ ልክ እንደ እናቱ ነው፡፡ የተራቡን መጋቢ፤ የተጠማውን አጠጪ፣ የታረዙን አልባሽ፡፡ በዚህ መልካምነቱ ብዙዎች ከስሙ ይልቅ ‹‹ሩህሩሁ ሰው›› ሲሉ ይጠሩታል፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ከመንገድ ወድቆ ያየውን ሁሉ ማለፍ እንደማይቻለው ስለሚያውቁ ነው፡፡... Read more »

ችግር ጎዳና ያወጣቸው የባህር ኃይሉ ቺፍ ማስተር

ትላንት በጉርምስናና ጉልምስና እድሜያቸው ላይ ሀገራቸውን በብዙ ያገለገሉ ጀግኖች ዛሬ ላይ ቀን ዘምበል ሲልባቸው፤ ጎንበስ ቀና ይሉላቸው የነበሩ ሁሉ የት እንዳሉ እንኳን አስታውሰዋቸው አያውቁም። ጊዜ እራሱ አድሎ የሚፈጽም እስከሚመሰል ድረስ ለሀገር ለወገን... Read more »

«በጎ ንግግርም ሆነ ሥራ የሚጀመረው ከቤት ነው» -ደራሲ አቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማሪያም

የቀንዴን ያህል ተዋጋውልህ የጭራዬን ያህል ተወራጨሁልህ ጉራጌ ቋንቋህን ጠብቅ አይጥፋብህ ያሉት የጉራጌኛ መጽሐፍን ለመጀመሪያ ጊዜ የፃፉት አቶ ገብረኢየሱስ ኃይለማሪያም ናቸው። እናት እና አባታቸው ጉዱ ወግበጋ (ታሪክ በየተራው) ብለው ስም ቢያወጡላቸውም፤ ሚሽን ትምህርት... Read more »

የኮንጎና ኮርያ ዘማቹ ጀግና

ወታደር ላቀው ኪዳኔ ይባላሉ። ስለ ዓደዋ አውርተው አይጠግቡም። አያቶቻቸው የዓድዋ ዘማቾች በመሆናቸው ደግሞ ፍቅሩና ስሜቱ የተለየ ነው። ‹‹ክተት ሰራዊት ምታ ነጋሪት የሚለውን የእምዬ ምኒልክን ጥሪ ሰምቶ ከአራቱም የሀገሪቱ መአዘናት እየተጠራራ የዘመተው ሁሉም... Read more »

39 ዓመታት በባቡር ቴክኒሺያንነት

አሁን አሁን መጠነኛ መሻሻሎች ያሉ ቢሆንም ቀደም ባለው ጊዜ ግን ሴቶች ከማጀት አልፈው ተምረው ትልቅ ደረጃ ደርሰው አደባባይ እንዲታዩ፤ ሠርተው ገቢ እንዲያገኙ የሚፈቅድ ማኅበረሰብ እምብዛም አልነበረም። ከዛ ይልቅ ሚስት፤ እህት፤ እናት ሆነው... Read more »