
‹‹ … ወደ ክልል ስመጣ በእኔ ዕቅድ አይደለም፣ ወደሚንስትርነት ስመጣም አልተነገረኝም። እኔ ባለሥልጣን የመሆን ህልምም ዕቅድም አልነበረኝም። የእኔ ፍላጎት የምወደውን መምህርነት መቀጠል ነበር። ለምን ወደ ሹመቱ የሚል ጥያቄ አቀረብኩ ። ሆኖም የተሰጠኝ... Read more »

በዘርፈ ብዙ መንፈሳዊ ህይወትና እውቀት የተካኑ ናቸው። ሊቃውንት እኚህን ሰው በተለያየ መንገድ ይገልጿቸዋል። ከእነዚህ መካከል አንዱ የቅኔ መምህራቸው መጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ ናቸው። እርሳቸው እንዲህ ይላሉ ‹‹በአውደ ምሕረቱ፣ በቅኔው፣ በማኅሌቱ፣ በዝማሬው ቢጠመዱ... Read more »

በጠቅላላ ህክምና ፣ በውስጥ ደዌ ፣ በሳንባና በጽኑ ህክምና ሰብ ስፔሻሊስት ያደረጉ ናቸው፡፡ ዛሬ ደግሞ በኮሮና ዙሪያ እንዲሰሩ ከተመረጡ ሲኒየር ዶክተሮች መካከል አንዱ ሆነው የአገራቸውን ሕዝብ በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡ ለሙያው ትልቅ ክብር... Read more »

«ያደረኩት ስላለኝ ሳይሆን ስለተደረገልኝ ነውመስጠት መሰጠት ነው።» የሚል እምነት አላቸው። ስለዚህም ሁልጊዜ ለተቸገረ መድረስ እንዳለባቸው ራሳቸውን አሳምነዋልይሄ ደግሞ ውስጣዊ ደስታን ይፈጥርላቸዋል፡፡ የሚደረገው ነገር ለአገርና ወገን ሲሆን ደግሞ የተለየ ስሜት እንዳለው ይናገራሉ። ከቁስ... Read more »

በኑሯቸው ሁሉ ሰዎችን መርዳትና ችግረኞች ሲደሰቱ ማየት ያስደስታቸዋል። በራሳችው ጥረት የተማሩም ቢሆኑ ዝቅተኛ ከሚባለው የመልዕክት ሰራተኛነት ተነስተው፣ የሰው ፊት ገርፏቸው፣ ችግር ፈትኗቸው ነው ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ የደረሱት። ችግር ጥረትን ያመጣል፤ ጥረት ደግሞ... Read more »
የህክምና ባለሙያ፣ መምህርና የብሔራዊ ድንገተኛ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን አስተባባሪ ናቸው። በተለይ በድንገተኛ ህክምና ዘርፍ አንቱታን ያተረፈ ሥራ መስራታቸው ይነገርላቸዋል። ዛሬም በዚሁ ሙያቸው እየሰሩ ነው። የሁሉም ሆስፒታሎች ሪፖርት የማግኘት እድሉ አላቸው። ይህን... Read more »

የከተማም ሆነ የከተሜነት ብያኔ እንደየአገሩ ይለያያል። ከተማ የሚለውም እንደየአገሩ የህግ ብያኔ ይሰጥበታል። ከዚህም የተነሳ እርግጠኛ የሆነና ሁሉንም የሚያስማማ ብያኔ አለ ማለት ይከብዳል። ነገር ግን በግርድፉ ህዝቦች ተጠጋግተው የሚኖሩበት፣ ለኑሮ ስርዓታቸው ደግሞ ቦታም... Read more »
ሻምበል ባሻ ዘውዴ መታፈሪያ ገና በሁለት ዓመታቸው እናታቸውን በማጣታቸው አጎታቸው ናቸው በእንክብካቤ ያሳደጓቸው፤ በልጅነት ዕድሜያቸው ለወታደር የሚሰጠው ካፖርትና ጫማ አማልሏቸው ከሚኖሩበት ሸዋ ክፍለ አገር ካራ ቆሬ ከተማ ተመልምለው ከ500 ወጣቶች ጋር በ1948... Read more »

ብዙዎች «ጋንች» በሚለው ስማቸው ያውቋቸዋል።በተለይ የመርካቶ፣ የአውቶቡስ ተራ፣ የአባኮራን ሰፈር ልጆች በዚህ መጠሪያቸው ነው የሚለዩዋቸው።የዛሬውን የ79 ዓመት አዛውንቱን በቀለ አለሙ።ቁመተ ለግላጋውን በአካል ለተመለከታቸው በ60ዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ይመስላሉ።ነገሩ ግን ወዲህ... Read more »

በምጣኔ ሀብት ዘርፍ ሀገራቸው በእውቀት እንድትመራ ብዙ የለፉ ናቸው። ፖሊሲ በማውጣት፣ የምርምር ሥራ በመስራት፣ የጠቅላይ ሚንስትሮች ልዩ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በመሆን አገልግለዋል። በሰው ሀብት አቅም ግንባታ ስራ ላይ ብዙዎችን አስተምረው በማብቃት በዘርፉ... Read more »