«እኔን ብዙ ሰው አንፆኛል»- አቶ መስቀሉ ባልቻ

 ወተት የመሰለው የጸጉራቸው ሽበት አይን ይገባል።እሱን አጎፍረው ለተመለከታቸው መለስ ቀለስ ብሎ እንዲያያቸው ያስገድዳል። ትልቅ ሰው ትልቅ ሀሳብ አያጣምና ከእንደነዚህ አይነት ሰዎች ጋር ቆይታ ማድረግ ደግሞ የታሪክም፣ የተረትም ባለቤት ያደርጋል። እኔም ይሄንን እንደምናገኝ... Read more »

ለፍትህ የኖረች ህይወት

 ለረጅም ዓመታት በፍትህ ስርዓት ውስጥ አሳልፈዋል።ከመንፈሳዊውም ከዘመናዊ እውቀትን ቀድተዋል ፤የተለያዩ የሥልጣን እርከኖችን አልፈዋል ።የተለያዩ መጽሔቶችን በዋና አዘጋጅነት መርተዋል፤ የፅሁፍ ስራም አበርክተዋል ። ከዳግማዊ አፄ ምኒልክ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን... Read more »

ከ“ጎዳና ነው ቤቴ” ወደ ኮንዶሚኒየም

አዲስ አበባን በማለዳ ቃኘት ሲያደርጉ በየመንገዱ ልብስ ሳይደርቡ ከውሻ ጋር ተቃቅፈው የተኙ፤ ላስቲክን ልብስ ድንጋይ ትራስ ያደረጉ ጎዳና ተዳዳሪዎችን ማየት የተለመደ ነው። ውሏቸው ቁርና ጸሀይ ላይ፣ ምግባቸው የሆቴል ትርፍራፊ ነው።አንዳንዴም ከዚህ ባስ... Read more »

‹‹ለአገሬ የምቆጥበው ምንም እውቀት የለኝም››ፕሮፌሰር ሰብስቤ ደምሰው

ኢትዮጵያዊ የእጽዋት ሳይንቲስት ናቸው። በ2009 ዓ.ም የእንግሊዝ የሮያል ቦታኒክ ጋርደንስ ኪው ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊም ነበሩ። በዘንድሮው የበጎ ሰው ሽልማትም አሸናፊዎች መካከል አንዱ ናቸው። የኢትዮጵያን ብዝሀን ሕይወትን ለረዥም ጊዜ በማጥናትና በመመርመር ኅብረተሰቡም... Read more »

ተስፋን ፈንጣቂው ተስፋዬ

ትልቅ ትንሹን አክባሪ፣ ሩህሩህ፣ ለተቸገረ ደራሽ ፣ደግሞ ሰርቶ ሮጦ የማይጠግብ፣ እንጀራ አጉራሽ ስራን ሁሉ የሚያከበር ሰው ነው፡፡ያለውን ማካፈሉ ደስታን ብቻ ሳይሆን ሀብትንም እንደሚጨምርለት ያምናል፡፡ስለዚህም ሁልጊዜ እጁ ለተቸገሩ የተዘረጋ እንደሆነም ብዙዎች ምስክርነታቸውን ይሰጡለታል፡፡ከሊስትሮነት... Read more »

የሱዳን ሠራዊት የለውጥ ጦር ወይስ ፀር?

ሱዳን እ.አ.አ. ከ2011 ጀምሮ በአረቡ ዓለም ተቀጣጥሎ ከነበረው የሕዝባዊ ዐመጽ እንቅስቃሴ ተርፋ ዓመታትን ከተሻገረች በኋላ አምባገነን መሪዋን ከዙፋን ጠርጎ የጣለው የ38 ከተሞች ተቃውሞ አሁን ላይ እንዴት ተቀሰቀሰ የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው። ለሱዳን... Read more »

የዮጊት ታሪካዊ ጉዞ

ጸሐፌ ታሪክ ተክለ ኢየሱስ ዋቅጅራ እንደ ጻፉትና በደጀን ተወላጆች በአፈ ታሪክ እንደሚነገረው በአሁኑ የአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ውስጥ የሚገኘው የደጀን ሕዝብ የጥንት እናቱ ዮጊት የተባለች ሴት ወይዘሮ ናት፡፡ በአንዳንዶች አባባል አመጣጧ... Read more »

«በመስራት ውስጥ መሳሳት አለ» ሰዓሊና የፎቶ ግራፍ ባለሙያው ሚካኤል ፀጋዬ

በትልልቅ አገርአቀፍ፣ አህጉርአቀፍና አለምአቀፍ የፎቶ ግራፍ አውደርዕዮች ላይ ተሳትፏል።መንግስታዊ ካልሆኑ አህጉርአቀፍና አለምአቀፍ ድርጅቶች ጋርም ሰርቷል።በአለምአቀፍ መጽሔትና ጋዜጦች ላይም የፎቶ ግራፍ ጥበቦቹ በተከታታይ ያቀረበ ባለሙያ ነው።ይህ ስራው ምርጡ የአፍሪካ የፎቶግራፍ ባለሙያ በሚል በአንደኝነት... Read more »

መገዳደል ለምን?

ለበርካታ አሥርት ዓመታት በአገራችን በተለያዩ የርዕዮተ ዓለምና ምናባዊ ቅርፆች ሲንገታገት የቆየው የዴሞክራሲ የፍትህ የእኩልነትና የነፃነት ትግል አሁን ካለበት ተስፋን ከሰነቀና ስጋትን ከቋጠረ እርከን ላይ ደርሷል። ይህንን ትግል እዚህ ደረጃ ላይ ለማድረስ ደግሞ... Read more »

‹‹ለክልላችን አጀንዳ የሚፈጥሩለት ሰዎች በርካታ ናቸው››

አቶ ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር  በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኮምፒውተር ሳይንስ እና በተቋም የለውጥ አመራር ትምህርት ሁለተኛ ዲግሪ አላቸው፡፡ በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ ሲያገለግሉ እስከ ሻለቅነት... Read more »