“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »

የሞተር ስፖርት አሶሴሽን በመንገድ ደኅንነት ዙሪያ እየሠራ ነው

አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »

 ከሀገር ውጪ ካለ ወዳጅ ዘመድ  ስጦታዎችን በቀላሉ ወደ እጅ

ዓለም በርካታ ቴክኖሎጂዎችን አስተዋውቃናለች። ሰዎች የሚገለገሉባቸው፣ ሕይወታቸውን የሚያቀሉባቸው ፣ አጃኢብ የሚያሰኟቸው ቴክኖሎ ጂዎች በቅርበት ማየት ችለናል። ከእነዚህም መካከል አንዱ የሆነውን የእጅ ተንቀሳቃሽ ስልክ እንደ ምሳሌ ማንሳት ይቻላል። ሰዎች ቀደም ባሉት ዘመናት አጠገባቸው... Read more »

 የሶፍት ዌር ምሕንድስና ተማሪዋ ጂቱ እውነቱ

የዛሬዋ እንግዳችን ጂቱ እውነቱ ትባላለች:: ያገኘናት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ12ኛ ጊዜ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ባዘጋጀው “ታዳጊ ሴቶች ላይ መስራት የነገን የተሻለች ሀገር መገንባት ነው “በሚል መሪ ቃል... Read more »

ባለነገዋ ማዕከል ተስፋን የሰነቀው የወጣቷ ሕይወት

አንድ ልጅ በሥነ ልቦናም ሆነ በአካል ጠንካራ ሆኖ እንዲያድግ እና ለስኬት እንዲደርስ የተረጋጋ ቤተሰብ አይተኬ ሚና አለው። የዛሬዋ ባለታሪካችንም በተረጋጋ ቤተሰብ ውስጥ የልጅነት ዘመኗን ማሳለፍ ባለመቻሏ በጎዳና ሕይወት ለአስከፊ ችግሮች ለመጋለጥ ተዳርጋ... Read more »

በኢትዮ ቴሌኮም የድርሻ ሽያጭ ሀገር እና ሕዝብ ምን ያህል ይጠቀማሉ ?

ኢትዮጵያ በመንግስት ይዞታ ስር ያሉ ድርጅቶችን የተወሰነ ድርሻ ወደ ሕዝብ ለማስተላለፍ እንቅስቃሴ ጀምራለች። እንቅስቃሴውም በኢትዮ ቴሌኮም ተጀምሯል። ባለፈው ሳምንትም ኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶውን ድርሻ ለሕዝብ ማቅረቡን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)... Read more »

ከስደት መልስ ባለነገዋ የሴቶች ማገገሚያ ማዕከል

ሲሳይ ግዛው ገና የቤተሰብ ድጋፍ በሚያስፈልጋት እድሜ ላይ እያለች ነበር ወላጅ አባቷ በድንገት በሞት የተለዩት:: ልጆቹን የማሳደግ ኃላፊነት የሲሳይ ወላጅ እናት ላይ ያረፈ ቢሆንም እናት ከዚህ በፊት የባል እጅ ብቻ አይተው የሚኖሩ... Read more »

ከስራ መባረር ወደ ስራ መፍጠር የተሸጋገረችው እንስት

አሜን የትናየት ትባላለች። ሙሉ ለሙሉ ከተፈጥሮ የሚዘጋጁ የጸጉር ቅባቶች እና ለፊት ቆዳ የሚሆኑ ምርቶችን በቤቷ ውስጥ በማዘጋጀት ለገበያ ታቀርባለች። ከሮዝመሪ ቅጠል፣ ከዱባ ፍሬ እና ከናና ቅጠል ለየብቻ የሚዘጋጁ እንዲሁም ከአብሽ የሚዘጋጅ የጸጉርና... Read more »

በልጅነት እድሜ ለትምህርት የተከፈለ ዋጋ

ገና በልጅነት እድሜዋ ነበር ከምትኖርበት ቤት ጠፍታ ትምህርትን ፍለጋ የወጣችው። ለትምህርት ስትል በነበረችበት አካባቢ ገና በለጋ እድሜዋ አቅሟ የማይፈቅደውን ሥራ ሰርታለች። የሚደርሱባትን ጫናዎች ሁሉ ተቋቁማ ትምህርቷን ለመቀጠል ብትጥርም አሳዳጊ አጎቷ እንድትማር ፍላጎት... Read more »