ሴትነት ከምንም ተግባር እንደማያግድ በብቃታቸው ያስመሰከሩት እናት

በ19ኛው ክፍለ ዘመን ሴቶች ሰብዓዊ መብቶቻቸውን ለማስከበር ተቃውሞ የጀመሩበት ወቅት ነው። በወቅቱ በኢንዱስትሪ በበለፀጉ አገሮች ዘንድ የሠራተኛው ቁጥርና የሥርዓተ ጾታው ስብጥር በከፍተኛ ደረጃ ሚዛናዊ ባለመሆኑ፤ ውስን የሆኑት ሴት የኢንዱስትሪ ሠራተኞች ለ1910ሩ ታሪካዊ... Read more »

‹‹ሴቶች በተለያየ የሥራ ኃላፊነት ላይ የሚቀመጡት ኮታ ለመሙላት ነው የሚለው አስተሳሰብ መሠበር አለበት››ወይዘሮ ያለም ፀጋይ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር

በአገራችን ለ43ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደግሞ ለ108ኛ ጊዜ የሚከበረውን አዓም አቀፍ የሴቶች ቀን ምክንያት በማድረግ ከሴቶች፣ ህጻ ናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ያለም ጸጋይ ጋር ያደረግነውን ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው አቅርበነዋል።  አዲስ ዘመን፡- በሴቶች... Read more »

የ‹‹ይቻላል›› ህያው ምስክሮች!

‹‹ኧረ እንደው እገሊት በሠላም ተገላገለች?›› ከሚለው ጥያቄ ጎን ለጎን “ለመሆኑ ምን ወለደች?” መባሉ የተለመደ ነው፡፡ የጥያቄው ምላሽ “ወንድ” የሚል ከሆነ ታዲያ ‹‹ጎሽ ጎሽ…›› የሚል የፈገግታ ምላሽ ለእናት እንደ ማበረታቻነት ይበረከታል፡፡ በተቃራኒው ሴት... Read more »

ዛሬም ትኩረት በወሊድ ለሚሞቱ እናቶች

አይለወጤው የእናት ፍቅር የሚጀምረው በምጥ ወቅት ነው ይባላል። ምጥ ለእናት ትልቅ ፈተና፤ ትልቅ አይረሴ ትዝታ ነው። ታዲያ ጉዳዩ ትዝታ ብቻ ሆኖ አያልፍም አንዳንዴ አስፈላጊው እንክብካቤና ጥንቃቄ ካልተደረገ ከደም መፍሰስ ጋር በተያያዘ እናትንም... Read more »

ከማጀት ወደ ችሎት

« ሴት ወደ ማጀት ወንድ ወደ ችሎት » ይሉት ብሂል ለረጅም ዘመናት እንደ መመሪያ ተቆጥሮ ሴቶች ወደ ወደዳኝነት ስራ ሳይቀርቡ ቆይተዋል። ዛሬም ድረስ በባህላዊ የዳኝነት፣ የግልግልና የሽምግልና ስርአት ያለው የሴቶች ተሳትፎ እዚህ... Read more »

ሴቶችን በማሰልጠን ወደ አመራርነት

ሴቶች የህብረተሰቡ ግማሽ አካል እንደመሆ ናቸው በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚኖራቸውም ተሳትፎ በዛው ልክ መሆን እንዳለበት ቢታመንም በተግባር ግን ያላቸው ተሳትፎ በሚጠበቀው ደረጃ አይደለም። በተለይም በአመ ራርነትና በውሳኔ ሰጪነት ላይ የሚገኙት ሴቶች... Read more »

የማጀት ጉልበትን ወደ ሀብት

የአፋር ሴቶች በማህበር ተደራጅተው በጋራ መስራት መቻላቸው ውጤታማ እያደረጋቸው እንደሚገኝ በክልሉ በብድርና ቁጠባ ተደራጅተው የሚሰሩ ሴቶች ይናገራሉ፡፡ ያላቸውን ጥቂት ጥሪት አሰባስበው፣ ጉልበታቸውን እና ዕውቀታቸውን ደምረው የተሻለ ነገር ለመፍጠር መቻላቸውን ይመሰክራሉ፡፡ ችግሮቻቸውን የሚፈቱበት... Read more »

« በአሳዳጊዋ… በወላጇ…ተደፍራለች»

ልማዳዊ ድርጊቶች የሴቶችና ሕፃናትን አካላዊ፤ ስነ-ልቦናዊ፤ ሰብዓዊ መብት የሚጋፉ፤ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ እንዲሁም ተጠቃሚነትን የሚነፍጉ መሆናቸውን መናገር ለቀባሪው አረዱት ይሆናል። ነገር ግን ዛሬም እነዚህ ጉዳዮች ልማድ ተደርገው በመወሰዳቸው ደጋግመን እንድናወራው ግድ ሆኗል።... Read more »

የሰላም ምንጭ ከየቤቱ ይመንጭ

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፕሬዝዳንት ሆነው በተሾሙበት ቀን ባደረጉት ንግግር ስለአገር ግንባታና ስለ ሰላም አፅኖት የሰጠ እንደ ነበር አይዘነጋም፡፡ ለማስታወስ ያህልም፤ ‹‹የሚለያዩንን ጉዳዮች ከማስፋትና ወደ ጠብ ከመቀየር ይልቅ አንድነትን የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ማተኮር... Read more »

የሴቶች ጥያቄ – «ሰው ነኝ ይገባኛል»

                                   በዓለም ላይ የሴቶች የመብት ጥያቄና ትግል ቀደም ሲል ነበር፤ዛሬም  አለ፤ወደፊትም ይቀጥ ላል፡፡ ይህ ትግል  በፖለቲካዊ፣... Read more »