ወጣቷን ለመከራ የዳረጋት ዓላማ አሰናካይ ጋብቻ

ሴቶችን ከዓላማቸውና ከመንገዳቸው የሚያስቱ በርካታ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አሉ። ከእነዚህ መካከል ደግሞ ያለእድሜ ጋብቻ የመጀመሪያዎቹን ተርታ ይይዛል። ሴቶች ያለ እድሜያቸው ወደ ትዳር ሲገቡ ከትምህርታቸው ነገ መሆን ከሚፈልጉት ሁሉ ከመሰናከላቸውም በላይ ትዳሩን ተከትሎ... Read more »

ካዊ – የነጋዴ ሴቶችን ችግሮች ከመፍታቱ አኳያ

 ነጋዴ ሴቶች በንግዱ ዓለም ከወንዱ እኩል እንዳይንቀሳቀሱ ሰቅዟቸው የሚይዛቸው ብዙ ችግሮች አሉባቸው ። የመንግስት የግዢ ስርዓት ለሴቶች ምቹ አለመሆኑ አንዱ ነው። ሌላው የአገራችን ኔትወርክ ሲስተምና ነባሩ አመለካከት ለሴቶች እንደ ወንዶች የተመቸ አለመሆን... Read more »

የስኬታማ ሴቶች የሥኬት ምስጢሮች

ባለፉት አራት የለውጥ ዓመታት ሴቶች ከቀደሙት ስርዓቶች ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ቦታ ላይ መቀመጥ ችለዋል። በ2011 ዓ.ም 20 አባላት ባሉት የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሚኒስትሮች ካቢኔ 10ሩን ሴት ሚኒስትሮች በማድረግ የጾታ ስብጥሩን በአጭር... Read more »

የትብብር ስምምነት ለሴቶች ተጠቃሚነት

ሴቶች የኅብረተሰቡ ግማሽ አካል ናቸው እየተባለ በተደጋጋሚ ሲነገር ይደመጣል:: በተወራው ልክ ግን ሴቶች ለበርካታ አመታት በማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ከወንዶች እኩል ተጠቃሚ ሲሆኑ አልታየም:: በተለይ ደግሞ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸው እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ... Read more »

40 ዓመታትን በነፍስ ማስቀጠል ተግባር ‹‹እኔ እያለሁ አንድም እናት ቤት አትወልድም›› ሲስተር እታለማሁ ገብረዮሐንስ

 ሴቶች ክቡር የሆነውን የሰው ልጅ ሕይወት የማስቀጠል ፀጋ የተጎናፀፉ ድንቅ ፍጡሮች ናቸው። ነገ ልምላሜ ሕይወት ያለው ተስፋ የሚሰጥ፣ ዓለምን የሚያገለግል፣ ለሕዝብ የሚቆም “ሰው” የሚባል፤ በጣም ክቡር የሆነ ፍጡር በሴቶች አማካኝነት ነው ዓለምን... Read more »

የአንጋፋዋ ‹‹የባከነው ጊዜ›› ደራሲ ተሞክሮ

እችላለሁ ብሎ ራስን እንደማሳመን ያሰቡት ግብ ላይ የሚያደርስና ለስኬት የሚያበቃ ምስጢር እንደሌለ ብዙዎች ከራሳቸው ተሞክሮ በመነሳት ሲናገሩ ይደመጣል። አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ እንደሚለው “እችላለሁ!” ብሎ የተነሳ ማንኛውም ሰው ከሰማይ በታች ያቀደውን ከማሳካት ወደ... Read more »

ተመራቂዎችን ለሥራ የ ማብቃት ተግባር ላይ እየተጋች ያለችው ወጣት

 ሲሀም አየለ ትባላለች። ወጣቶችን ለሥራ ብቁ እና ተመራጭ እንዲሆኑ በማብቃት ሳታሰልስ በመሥራት ትታወቃለች። ሲሀም እንደ ብዙ አዲስ ተመራቂዎች የሥራ እድል በማጣት አልተንገላታችም። በአዲስ አበባ ተወልዳ ያደገችው ሲሀም ሥራ ማግኘት የቻለችው ገና የሁለተኛ... Read more »

 <<ሴትነት ከውበትም በላይ በአዕምሮ ማማር ነው>>

ሴት ወደ ማጀት፤ ወንድ ወደ ችሎት አባባል በብዙ ታታሪ ሴቶች አማካኝነት ድባቅ እንደተመታ እየኖርንበትና እያየነው በመሆኑ ነጋሪ አያሻንም። ችሎቱንም ሆነ ማጀቱ በእነርሱ ውጤታማነት ይመራል። ለዚህ ደግሞ ተፈጥሮ ብቻ ሳይሆን ሥራቸው ጭምር እንዳገዛቸው... Read more »

<<ስኬት የሚመጣው በራስ መጠንከርና መድከም ልክ ነው>> ወጣት መሰረት አዳነ

  አዕምሯቸው መልካምነት የሚዘራበት፤ ዕውቀትና ጥበብ የሚተከልበት፤ ሰላምና ፍቅር የሚታነፁበት መሆን አለበት። አመለካከቶች፤ እሴቶች፤ ልምዶችና ዝንባሌዎች በየዕድሜ ደረጃ ሊለዋወጡ ይችላሉ። በዚህም ለወጣቶች ደምቆ የሚታያቸው ነገር ትልቅ መሆን ነው፡፡ የወደፊትንም ማየት ነው፡፡ በተለይ... Read more »

“ሴቶች ያለንን አቅም አውጥተን ካላሳየን እና ስለራሳችን አፋችንን ሞልተን መናገር ካልቻልን ማንም አያስታውሰንም” ዶክተር ትዕግስት ግርማ የሕክምና ባለሙያና የለደግ ሚድዋይፍ ኮሌጅ መስራች

የዓለም ጤና ድርጅት ውስጥ በአስር አገራት በአራት አሕጉራት ለ21 ዓመታት በመዘዋወር አገለግለዋል፤ የአፍሪካ ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርም በመሆን ሰርተዋል:: በድምሩ ለ 42 ዓመታት ዓለምን በመዞር አንቱ የሚያሰኙ ሥራዎችን በጤናው ዘርፍ አከናውነዋል:: ከዛም... Read more »