የሃድያዋ ብርቱ ሴት

ወቅቱ በጋ ቢመስልም የወይዘሮ ብርቅነሽ ቀልቦሬ ግቢ አረንጓዴ ከመሆን የከለከለው ነገር የለም:: ወዲህ ሸንኮራው፣ ወዲያ ደግሞ ጎመኑ፣ ዴሾ በመባል የሚታወቀው የሳር አይነቱ፣ ዝሆኔው፣ ብቻ ሁሉም አለ ማለት ያስደፍራል:: በሌላ በኩል ደግሞ በግቢው... Read more »

የደን ሳይንስ መሪ ተመራማሪዋ

በኢትዮጵያ ሴቶች ለዘመናት የተፈጸሙባቸው ጫናዎች ከትምህርት፣ ከአመራርነትና ከመሳሰሉት ርቀው እንዲኖሩ አርገዋቸዋል:: በዚህ የተነሳም የወንዶችን ያህል በማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሰፊ ተሳትፎና ጉልህ ሚና ሳይጫወቱ ኖረዋል:: በእዚህም ለራሳቸውም፤ ለሕዝብና ለሀገር ማበርከት ያለባቸውን... Read more »

ኢትዮጵያዊ ክብርን ለማስጠበቅ

ሴትን ልጅ የሚያግዝ፤ ሊያበረታታ የሚችል ሥርዓት ከተዘረጋ አይደለም ከተረጋጋ ሕይወት ከወደቀችበት ተነስታ አጀብ የሚያሰኝ ስኬት ታስመዘግባለች:: ነገዋን አሻግራ በማየት ለሕልሟ ትዋደቃለች:: ለዚህ ነው ‹‹ሴትን መደገፍ ሀገርን ማገዝ ነው›› የሚባለው። ሴቶች በብልሃት፣ ጥንካሬና... Read more »

የልጅነት ህልሟን ያሳካች የብርቱዎች አርአያ

ዶክተር፣ ፓይለት፣ ኢንጂነር ወዘተ… የጎበዝ ተማሪዎች መገለጫና እድል ፈንታቸው እንደሆነ ጭምር ይታመናል:: የአብዛኛው ማኅበረሰብ አስተሳሰብም ከዚህ የተለየ አይደለም:: ዶክተርነት፣ ኢንጂነርና ፓይለትነትን ለቀለሜዋ ተማሪዎች ታጭተው ተድረዋል:: በርካታ ወላጆች ልጆቻቸው በተለይም ለትምህርት ትኩረት የሚሰጡና... Read more »

“ሴት በተፈጥሮዋ ኢኮኖሚስት ናት” – እልፍነሽ ሙለታ (ዶ/ር)

– እልፍነሽ ሙለታ (ዶ/ር) በውጭ ጉዳይ ኢንስትቲዩት ከፍተኛ ተመራማሪ ጥቂት ሴቶች ብቻ የሚቀላቀሉትን የትምህርት መስክ ምርጫዋ ያደረገችው ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሳለች ነው:: ቁጥር ነክ ትምህርት ዕጣ ክፍሏ በመሆኑም ዝንባሌዋ ወደ ተፈጥሮ ሳይንሱ... Read more »

የሥራ ላይ ጫና እና አድሎ

ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት በሚገኙ ፋብሪካዎች ተቀጥረው የሚሠሩ ሴቶች ቁጥር እየተበራከተ መጥቷል:: ከፍተኛ ምርታማነት፣ ዝቅተኛ ደመወዝ፣ ሰፊ የሰው ጉልበት፣ ጤናማ ያልሆነ የሥራ ሁኔታ፣ ዝቅተኛ ጥራት ያለው የሥራ ስምሪት የሚታየውም በእነዚሁ ሀገራት... Read more »

በሴቶች ክንድ የበረታው ኢንቨስትመንት

‹‹እንጀራዬ›› ብላ የያዘችው ሥራ ጅማሬና የእሷ የቦታው ላይ ቆይታ በእኩል ድምር ይዛመዳል። የዛኔ ከዓመታት በፊት አሁን የምትሠራበት ኩባንያ ዕውን ሲሆን የኔነሽ ወዳጄነህ ከመጀመሪያዎቹ ተቀጣሪ ሴቶች መሀል አንዷ ልትሆን ዕድሉን አገኘች። ይህ የሆነው... Read more »

የግርዛት አስከፊ ገጽታ

‹‹ዓይኖቼ ተሸፍነው ነበር የተገረዝኩት። ካደኩ በኋላ በመሆኑ በመንፈራገጥ እንዳላስቸግራቸው ሁለት እጄን ወደ ኋላ ጠምዝዘው አስረውኝ ነበር። ሁለት ሴቶች ሁለት እግሮቼን ከፍተው ግራ እና ቀኝ በመወጠር ይዘውኛል። ህመሙ መፈጠሬን እንድጠላ አድርጎኛል፤ ምነው ሴት... Read more »

ለብርቱዎቹ- አቅምን ያማከለ ተስማሚ አበርክቶ

ማለዳውን ወደ ሆቴሉ አዳራሽ መግባት የጀመሩ ሴቶች በርካታ ናቸው። አብዛኞቹ ተመሳሳይ ስሜትና ፍላጎት እንዳላቸው ያስታውቃል። ቦታቸውን ይዘው ጭውውት የጀመሩት ስለ ኑሮና ሕይወታቸው በጥልቀት እያወጉ ነው። ዕለቱን በቦታው ያገናኛቸው አጋጣሚ በአንድ ልብና ዓላማ... Read more »

የስደተኛዋ ጎስቋላ ሕይወት እስከ ላስቲክ ቤት

እንደ ብዙዎቹ ሴቶች ሁሉ ሜሮን አበራን ችግር ለስደት ዳርጓታል፡፡ በተለይም የአባቷ በጨቅላነቷ መሞትና የእናቷ የኢኮኖሚ አቅም አለመኖር ከስደት ውጭ አማራጭ እንደሌላት አድርጋ እንድታስብ አድርጓታል። ድህነትን ለማሸነፍ ራሷንና እናቷን ከችግር ለማውጣት ገና በሰባት... Read more »