ሴቶችና የኢሬቻ በዓል

ኢሬቻ አንድ ሰው በመጀመሪያ ከራሱ ጋር ከዚያ በቅርቡ ካለው ከጎረቤቱ ጋር ከዚያም ከማኅበረሰቡ ጋር በመጨረሻም ከተፈጥሮ ጋር እርቅ የሚያወርድበት በዓል መሆኑ ይነገራል። ሰዎችን በማሰባሰብ አንድነትን የሚሰብክ የሰላም ተምሳሌት መሆኑም ይጠቀሳል ። የሰላም... Read more »

የመስቀል በዓልና ሴቶች

መስቀል በዓል ከአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ማለትም ንግሥት እሌኒ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል አስቆፍራ ካስወጣችበት ጊዜ ጀምሮ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ይከበራል:: ንግሥቲቷ መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ ቂራቆስ በተባሉ አባት ጠቋሚነት ለማግኘት ደመራ... Read more »

የፊልምና ቲያትር ንግስቷ

‹‹ያኔ እኔ ራስ ቲያትር እሰራ በነበረበት ጊዜ የወሊድ ፈቃድ 40 ቀን ነበር። የአመት ፍቃዴን ተጠቅሜ የ40 ቀን ፍቃዴን ወሰድኩ፡፡ እንዲህም ሆኖ የመጀመሪያ ልጄን ወልጄ እተኛሁበት አራስ ቤት ቲያትር እንዳዘጋጅ ስክሪፕት ተላከልኝ›› ትላለች... Read more »

አርዓያ የሆኑት የድሬ ሴቶች

‹‹እጄን ልዘርጋለት እኔም ለወገኔ ሲወድቅ የሚያነሳው ማን አለው ያለኔ›› የሚለውን ሀሳብ ከሴቶች በላይ የሚረዳውም የሚተገብረውም የለም። በሕ.ወ.ሓ.ትና መሰሎቹ ካልሆነ በስተቀር። ምክንያቱም እነርሱ የበሉበትን ወጭት የሚሰብሩ ስለሆኑ በኢትዮጵያ ሀገራቸው ላይ ከአንድም ሶስት ጊዜ... Read more »

ሙያና ጊዜያቸውን ለመልካም ሥራዎች ያዋሉት በጎዋ ሴት

መምህርት አሚና መሐመድ ዮሱፍ ሀገራቸውን በብርቱ ይወዳሉ። ዜጎችን ማገልገል ያረካቸዋል። የትኛውም የሰው ልጅ እንዲራብ፤ እንዲታረዝና እንዲጠማ አይሹም። በየትኛውም ሁኔታ ሲበደል፤ ሲገፋና ሲቸገር ማይት አይሆንላቸውም። ዛሬም በጡረታ ጊዜያቸው ማልደው ከቤታቸው በመውጣት ማታ ላይ... Read more »

ሞኝ የዕለቱን ብልህ የዓመቱን

በተፈጥሮዬ ችኩል ነኝ ። በዚህ ላይ አስተዳደጌ ነፃ ነው።ሁሉንም መሞከር እፈልግ ነበር። ከትምህርት ቤት ከቀሰምኩት እውቀት ይልቅ በሕይወት ተሞክሮ ያገኘሁት ልምድ ይበልጣል። ባልቸኩልና እድሜዬ ለጋብቻ ሳይደርስ ባላገባ ኖሮ ምን አልባት አባቴ የሚፈልገውን... Read more »

ለሻደይ/አሸንዳ ያልሆነ ቀሚስ ….

በክረምት ወቅት ከሚበቅለው ተክል ስሙን የወረሰው በትግራይ አሸንዳ፣ በሰቆጣ ሻደይ (በኸምጣኛ ቋንቋ ‹ለምለም› ማለት ነው)፣ በላሊበላ አሸንድዬ፣ በቆቦ ሶለል ሲባል ዓይንዋ ከሚያምረው ወፍ ‹‹ዓይኒ ዋሪ›› ጋር ልጃገረዶቹን በማነፃፀር በዓሉ በአክሱም ይጠራል፡፡ አሸንዳ፣... Read more »

በበጎ ፍቃድ የታበሱ እንባዎች

 ‹‹ልጆቼ እንደምታዩኝ ዕድሜዬ ገፍቷል። አቅሜም ደካማ ነው ።የዘንድሮ ክረምት ደግሞ እጅግ ኃይለኛ ነው። እንዳለፉት ዓመታት ልብስ መዘፍዘፊያ እየደቀንኩ፤ በታች በበር የሚገባውን ደግሞ በቁም መጥረጊያ በመመለስ ፍፁም ልከላከለው አልችልም› ይህ ድምጽ የተሰማው ከወይዘሮ... Read more »

አጭር ቀሚስ ከሴቶች መብት መከበር፤ ከስርአተ ጾታ ፍትሃዊነትና እኩልነት አኳያ

በኢትዮጵያ አለባበስን የሚደነግግ ሕግ የለም። ሆኖም በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅና በወንጀል ሕግ በሥራ ቦታቸው ላይ ጉንተላንም ሆነ ሌሎች ጾታዊና ወሲባዊ ጥቃቶችን በሴቶች ላይ የሚፈፅሙ ክፍሎችን የሚቀጣ ሕግ አለ። ሕጉ ሴት አስተናጋጆች ከቀጣሪዎቻቸው ጋር... Read more »

ከአጭሩ ቀሚስ በስተጀርባ

‹‹ዋው ዋው! ብራቦ ! እንዲህ ዓይነቱ አለባበስ ነው የሚያስፈልገው። እየመጣ ነው ቀጣሪሽ በፍጥነት ይዞሽ ይሄድና አሁኑኑ ሥራሽን ትጀምሪያለሽ›› በአዲስ አበባ ከሚገኙ በርካታ ሥራና ሠራተኛ አገናኞች አንዱ የአስተናጋጅነት ሥራ ፈልጋ ለመጣች ወጣት ሲሰጣት... Read more »