ባለፈው ሳምንት በተካሄደው አምስተኛው የጨፌ ኦሮሚያ አራተኛ ዓመት የሥራ ዘመን ዘጠነኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ 290 የሚሆኑ ዳኞች ለመጀመሪያ ደረጃ ወይም ለወረዳ ፍርድ ቤት ሹመታቸው ጸድቋል። እነዚህ ተሿሚዎች አብዛኞቹ ወጣቶች ሲሆኑ ከእነዚህም መካከልም... Read more »
ከአርሶ አደር እስከ ከተሜ ፣ ከዝነኛ ባለሃብት እስከ እለት ጉርሥ ፈላጊ ምስኪን ድረስ ያለው ማህበረሰብ ልጆቹን ትምህርት ቤት ይልካል፤ ያስተምራል፡፡ ገቢው ከዕለት ፍጆታ ያልዘለለ ማህበረሰብ ቁጥሩ ቀላል አይደለም፡፡ ያም ሆኖ ልጆቹን በማስተማር... Read more »
ከረዥም ዓመታት በፊት የተለየሁትን አብሮ አደግ ጓደኛዬን የአራት ኪሎው የቆጥ መሻገሪያ ፊት ለፊት አገናኘኝ፡፡ ለአፍታ ቆመን ተሳሳምን፡፡ ሌላ ተላላፊ ከነመኖሩ ዘንግተነዋል፡፡ ደንግጠን ተላቀቅን፡፡ እንደ ልጅነታችን ትከሻ ለትከሻ ተቃቅፈን በአቅራቢያው ከሚገኝ አንድ ካፍቴሪያ... Read more »
ልጆች እንዴት ሰነበታችሁ? ሳምንቱ እንዴት አለፈ? መቼም አንዱ በዓል አልቆ ሌላው ሲተካ በጣም ያስደስታል። በተለይ የክርስትና እምነት ተከታዮች ልደትን (ገናን) አልፈው አሁን ደግሞ የጥምቀትን በዓል እያከበሩ ይገኛሉ። ጥምቀት ደግሞ ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ ባለፈ... Read more »
‹‹ፖለቲካ ከሸፍጥ፣ ከእልህ፣ ከማጭበርበር፣ ከሴራና ከተንኮል ነጻ ወጥቶ ከእውነተኛ ትግል ጋር የሚታረቀው በእኔና በእናንተ ትውልድ እንዲሆን እፈልጋለሁ፡፡ ይህን ለማድረግ ደግሞ ንግግር እጅግ ቁልፍ ነው፡፡ ካልተነጋገርን አንተዋወቅም፤ ቃል ካልተለዋወጥን አንግባባም፤ አለመግባባት ጥላቻን ይወልዳል፤... Read more »
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ወጣት እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ይህ ኃይል በትምህርትና በእውቀት እንዲበለጽግ፤ በስርዓት እንዲገራ በማድረግ ለአገሩ የድርሻውን እንዲያበረክት ዕድል መስጠት ተገቢ ነው፡፡ በተለይም ዛሬ አገራዊ ለውጥና የልምላሜ ተስፋ በሚስተዋልበት ልዩ... Read more »
የኢፌዴሪ ሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ሥራና ሥራ ዕድል ፈጠራን አስመልክቶ የአምስት ወራት አፈጻጸምን ከ19 እስከ 20 ቀን 2011 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ገምግሟል፡፡ ግምገማው በዋናነት ለተዘዋዋሪ ብድር ፈንድ በ2009 ዓ.ም የተበጀተውን አስር... Read more »
ባለፉት ዓመታት መንግስት የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ፓኬጆችን ቀርጾ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በ2009 ዓ.ም መግቢያ ላይ ይፋ የተደረገው የወጣቶች ተዘዋዋሪ ብድር ፈንድ ከተቀረጹት ፓኬጆች መካከል ተጠቃሽ ነው፡፡ ይህ የ10 ቢሊዮን ብር... Read more »
ሠላም ልጆች እንዴት ሰነበታችሁ? ላለፉት ጥቂት ሳምንታት አልተገናኘንም ነበር። በእነዚህ ቀናት ውስጥ ብዙ ነገሮች ተቀያይረዋል። መቼም በእናንተ በኩል የትምህርት ወቅቱ ከወትሮው በተለየ መልኩ ጠንከር እንደሚል እና የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ፈተና እየተቃረበ እንደመጣ... Read more »
የኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት መዳረሻው ይስተዋሉ የነበሩትን ዘርፈ ብዙ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮች መፍታትና ዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚ ማድረግ ነው፡፡ ‹‹የነብርን ጅራት አይዙም ከያዙ…›› ነውና ነገሩ፤ የህልውና ጉዳይ የሆነውን ለውጥ አንዴ ጀምረነዋልና በጥንቃቄና... Read more »