ጅግጅጋ፡- በክልሉ በተለይም በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚስተዋለውን የመምህራን እጥረትን ለማቃለል እንዲቻል ለመምህራን የማበረታቻ ፓኬጅ ለመተግበር የሚያስችል ጥናት እየተደረገ መሆኑን የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ሃላፊ አቶ አብዲላሂ መሐመድ ለአዲስ ዘመን... Read more »

ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር በትናንትናው ዕለት በመላ ሀገሪቱ ለአንድ ዓመት የሚፀና የአስቸኳ ጊዜ አዋጅ ማወጃቸውን አስታውቀዋል ። ከዚህ ባለፈም ካቢኔያቸውንና በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የግዛት አስተዳዳሪዎችን በማንሳት በወታዳራዊ አዛዦች መተካታቸው ነው የተገለፀው። የአስቸኳይ... Read more »
አዲስ አበባ፡- በ2003ዓ.ም ከጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ወደ መካከለኛ ኢንዱስትሪነት የተሸጋገሩ በኤሌክትሪክ አቅርቦች ችግር ምክንያት ስራችንን አቁመናል ሲሉ አማረሩ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ ችግሩ መኖሩን አምኖ ጥያቄያቸውን ለማስተናገድ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ የንብ ብረታብረትና... Read more »

– በሦስት ተቋማት ብቻ ከ672 ሚሊዮን ብር በላይ ጉድለት ተገኝቶባቸዋል -ከ26 ሚሊዮን ብር በላይ ከደንብና መመሪያ ውጭ ግዢ ተፈጽሟል አዲስ አበባ፡- ጥሬ ገንዘብ በማጉደል፣ የተሰበሰበ ገንዘብ በወቅቱ ፈሰስ ባለማድረግ፣ ባለማወራረድ፣ በአግባቡ ወጪ... Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ እሁድ የካቲት 17/2011 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ሠላማዊ ሰልፍ ተጠርቷል በሚል በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች የተላለፈው ዘገባ ሀሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት ምንም... Read more »
አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ ተከታታይ የሆነ የህክምና ሥልጠና ባለመኖሩ ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት እየተሰጠ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር ገለጸ። ማህበሩ 55ኛ ዓመታዊ የሕክምና ጉባዔውንና ዓለም አቀፍ የጤና አውደ ትናንት ባካሄደበት ወቅት የማህበሩ ፕሬዚዳንት... Read more »

በትናንትናው ዕለት በተካሄደው የአምቦ ልማት ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለፀ። በአዲስ አበባ ሀያት ረጀንሲ ሆቴል በተካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት... Read more »

ሐዋሳ፡- ላለፉት አርባ ዓመታት ከቤተሰባቸው ጋር ሳይገናኙ የቆዩት የተረት አባት በ2011 ዓ.ም ፈጣሪ ረድቶኝ ቤተሰቤን አግኝቼ ተደሰትኩ፤ ደስታዬ ወደር አጣ አሉ። ላለፉት አርባ ዓመታት በዓሳ አጥማጅነት፣ በጥበቃ፣ ጫማ አሳማሪነት፣ ሱቅ በደረቴና በተለያዩ... Read more »
140 ካሬ ሜትር ተለዋጭ ቦታ እንዲሰጣቸውም አቅጣጫ ተቀምጦ እንዳልተጠቀሙበት ተጠቆመ አዲስ አበባ፡- በለገጣፎ ከተማ ከመሬት ወረራና ሕገወጥ ግንባታ ጋር በተያያዘ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ማንነትን መሰረት ያላደረገና ሕገ ወጥነትን የመከላከል ስራ ብቻ መሆኑን... Read more »

በ2010 ዓ.ም ቤተሰቦቻቸው ያልታወቁ 3ሺ890 ሰዎችን ቀብራለች አዲስ አበባ፡- አዲስ አበባ ለመቃብር ሥፍራዎች የሚውል ሁለት ሚሊዮን ካሬ ሜትር መሬት በላይ ብትከልልም ዘመናዊ አሠራር ባለመከተሏ በቂ አለመሆኑን የአዲስ አበባ የተፋሰስና አረንጓዴ አካባቢዎች ልማትና... Read more »