አዲስአበባ፤ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) የዜጎችን መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ማስከበር የመንግሥት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑ እየተዘነጋ ነው ሲል አስታወቀ። በሀገሪቷ የህግ የበላይነት እንዲያስከብርም ፓርቲው ጠይቋል። የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ መንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በ2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት የ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ግዥ መፈጸሙን አስታወቀ። ከመንግስት መስሪያ ቤቶች የተወገዱ ንብረቶችን በጨረታ በመሸጥ በበጀት ዓመቱ ስድስት... Read more »

በተለያዩ ምክንያቶች መነሻነት ክልሎቹ ከተቀመጠላቸው መብት በማለፍ በየፊናቸው የሚሰጡት መግለጫ ሆነ የሚያከናውኑት ተግባር አንድ ሀገር ውስጥ ያሉ አያስመስላቸውም። ይህ ሁኔታ ከሕገ መንግስቱና ከዘላቂ የፌደራል ስርዓት ግንባታው አንፃር ወዴት ይወስደናል? በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ... Read more »
ሚኒስቴሩ በስምንት ወር ውስጥ፡- • የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን 72ነጥብ7 በመቶ አድርሷል፤ • ከ248ነጥብ46 ሚሊዮን ኪ.ዋ.ሰ በላይ ኃይል ከብክነት ታድጓል፣ • ከኃይል ሽያጭ ከ43ነጥብ17 ሚሊዮን ዶላር በላይ አግኝቷል፤ አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ አገራዊ... Read more »

አዲስ አበባ:- የፓርቲዎቹ ቁጥር 107 መድረስ ህዝቡ ምን አይነት ርዕዮት ዓለም ያለውን ፓርቲ መምረጥ እንዳለበት እንዳይለይ ከማድረጉም ባሻገር ለአሰራር ምቹ አለመሆኑ ተገለጸ። በፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ጎልተው ሲታዩ የነበሩ አሁን ግን ከፓርቲ ተሳትፎ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት(ኦህዴድ) እና ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ን በአዲሱ የፓርቲ ስያሜያቸው እንደማያውቃቸው ገልጿል። ምንም እንኳ በጉባኤያቸው ስማቸውን ወደ የኦሮሚያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) እና... Read more »
በአቡዳቢ እና በኢትዮጵያ መካከል በጋራ ጉዳይ ላይ ውይይት መካሄዱን ከአቡዳቢ የተለቀቀው መረጃ ያመለክታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና በአቡዳቢ አልጋ ወራሽ ሼህ ሙሃመድ ቢን ዛይድ አል ናይን መካከል ከትናንት በስቲያ ውይይት... Read more »
«መብራት ኃይል ቆጣሪዎቹን ሲተክል በፈጸመው ስህተት ምክንያት የተፈጠረ ችግር ነው» – ህንጻው ሲገነባ በኤሌክትሪክ ዝርጋታ የተሳተፉ ባለሙያዎች «እርምጃ እንወስዳለን፤ቆጣሪዎቹ ሲገጠሙ ለተፈጠረው ክፍተትም ኃላፊነት ወስደን ቆጣሪዎቹን እናስተካክላለን» -የምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት የ40/60 የጋራ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ለፓርላማ የተመራው የምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ህግ ካልጸደቀና የቦርዱ አባላት ካልተሟሉ የአዲስ አበባ ምርጫ መቼ እንደሚካሄድ ማወቅ እንደማይቻል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የምርጫ ቦርዱ የኮሙኒኬሽን አማካሪ የሆኑት ወይዘሪት ሶሊያና... Read more »

በአሁኑ ወቅት በየአካባቢው የሚነሱት ፖለቲካዊ ትኩሳቶች የሚያርፉት በህዝብ ላይ ነውና ሰበብ አስባብ እየተፈለገ ከየቀዬው የሚፈናቀለው ዜጋ ቁጥር ጨምሯል። ጊዜያዊና ነቢባዊ ፍላጎት የነገሰባቸው ወገኖች በሚነዙት አፍራሽ ትርክት የዜጎች ማህበራዊ ህይወት እየተበጠበጠ ነው። በዚህም... Read more »