መንግሥት የህግ የበላይነትን እንዲያስከብር ኢሶዴፓ ጠየቀ

አዲስአበባ፤ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) የዜጎችን መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ማስከበር የመንግሥት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑ እየተዘነጋ ነው ሲል አስታወቀ። በሀገሪቷ የህግ የበላይነት እንዲያስከብርም ፓርቲው ጠይቋል። የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር... Read more »

ኤጀንሲው የ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ግዥ ፈፅሟል፤ 79 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ገቢ አግኝቷል፤

አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ መንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በ2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት የ3 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ግዥ መፈጸሙን አስታወቀ። ከመንግስት መስሪያ ቤቶች የተወገዱ ንብረቶችን በጨረታ በመሸጥ በበጀት ዓመቱ ስድስት... Read more »

የክልል መንግሥታት የስልጣን አጠቃቀም በሕገመንግስቱ ሲመዘን

በተለያዩ ምክንያቶች መነሻነት ክልሎቹ ከተቀመጠላቸው መብት በማለፍ በየፊናቸው የሚሰጡት መግለጫ ሆነ የሚያከናውኑት ተግባር አንድ ሀገር ውስጥ ያሉ አያስመስላቸውም። ይህ ሁኔታ ከሕገ መንግስቱና ከዘላቂ የፌደራል ስርዓት ግንባታው አንፃር ወዴት ይወስደናል? በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ... Read more »

በኢትዮጵያ አገራዊ የመጠጥ ውሃ ሽፋንን 72ነጥብ7 በመቶ ማድረስ መቻሉን ሚኒስቴሩ ገለጸ።

ሚኒስቴሩ በስምንት ወር ውስጥ፡- • የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን 72ነጥብ7 በመቶ አድርሷል፤ • ከ248ነጥብ46 ሚሊዮን ኪ.ዋ.ሰ በላይ ኃይል ከብክነት ታድጓል፣ • ከኃይል ሽያጭ ከ43ነጥብ17 ሚሊዮን ዶላር በላይ አግኝቷል፤ አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ አገራዊ... Read more »

107 ፓርቲ ለአሰራርም ለምርጫም ምቹ አለመሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ:- የፓርቲዎቹ ቁጥር 107 መድረስ ህዝቡ ምን አይነት ርዕዮት ዓለም ያለውን ፓርቲ መምረጥ እንዳለበት እንዳይለይ ከማድረጉም ባሻገር ለአሰራር ምቹ አለመሆኑ ተገለጸ።  በፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ጎልተው ሲታዩ የነበሩ አሁን ግን ከፓርቲ ተሳትፎ... Read more »

አዴፓ እና ኦዴፓ ስማቸው በምርጫ ቦርድ እንደማይታወቅ ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት(ኦህዴድ) እና ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ን በአዲሱ የፓርቲ ስያሜያቸው እንደማያውቃቸው ገልጿል።  ምንም እንኳ በጉባኤያቸው ስማቸውን ወደ የኦሮሚያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) እና... Read more »

በአቡዳቢ እና በኢትዮጵያ መካከል በሚኖረው ግንኙነት ላይ ውይይት ተካሄደ

በአቡዳቢ እና በኢትዮጵያ መካከል በጋራ ጉዳይ ላይ ውይይት መካሄዱን ከአቡዳቢ የተለቀቀው መረጃ ያመለክታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና በአቡዳቢ አልጋ ወራሽ ሼህ ሙሃመድ ቢን ዛይድ አል ናይን መካከል ከትናንት በስቲያ ውይይት... Read more »

«የኃይል ስርቆት ፈጽማችኋል በሚል በነፍስ ወከፍ እስከ 45 ሺ ብር ድረስ ክፈሉ ተብለናል» – ኤሌክትሪክ የተቋረጠባቸው የሰንጋ ተራ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ነዋሪዎች

«መብራት ኃይል ቆጣሪዎቹን ሲተክል በፈጸመው ስህተት ምክንያት የተፈጠረ ችግር ነው» – ህንጻው ሲገነባ በኤሌክትሪክ ዝርጋታ የተሳተፉ ባለሙያዎች «እርምጃ እንወስዳለን፤ቆጣሪዎቹ ሲገጠሙ ለተፈጠረው ክፍተትም ኃላፊነት ወስደን ቆጣሪዎቹን እናስተካክላለን» -የምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት የ40/60 የጋራ... Read more »

«የቦርድ አባላት ባለመሟላታቸው የአዲስ አበባ ምርጫ የሚካሄድበት ጊዜ አይታወቅም» – ምርጫ ቦርድ «ምክር ቤቱ የሚያውቀው የቦርድ አባላት እንደተሟሉ ነው» – በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፡- ለፓርላማ የተመራው የምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ህግ ካልጸደቀና የቦርዱ አባላት ካልተሟሉ የአዲስ አበባ ምርጫ መቼ እንደሚካሄድ ማወቅ እንደማይቻል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።  የምርጫ ቦርዱ የኮሙኒኬሽን አማካሪ የሆኑት ወይዘሪት ሶሊያና... Read more »

ተፈናቃዮችን ለማቋቋም አብሮ መቆም

በአሁኑ ወቅት በየአካባቢው የሚነሱት ፖለቲካዊ ትኩሳቶች የሚያርፉት በህዝብ ላይ ነውና ሰበብ አስባብ እየተፈለገ ከየቀዬው የሚፈናቀለው ዜጋ ቁጥር ጨምሯል። ጊዜያዊና ነቢባዊ ፍላጎት የነገሰባቸው ወገኖች በሚነዙት አፍራሽ ትርክት የዜጎች ማህበራዊ ህይወት እየተበጠበጠ ነው። በዚህም... Read more »