
የእግር ኳስን ሕይወት አንድ ብሎ የጀመረው እንደማንኛውም አፍሪካዊ ታዳጊ ተጫዋች በአካባቢው በሚገኙ አቧራማ ሜዳዎች ከእኩዮቹ ጋር የጨርቅ ኳስ በማንከባለል ነው። ይህ በመንደር ውስጥ የተጀመረ የእግር ኳስ መንገድ ከፍ ብሎም የአሁኑ የሲዳማ ቡና... Read more »

በትዝታ ሽርፍራፊ የኋላኛውን ዘመን የሙዚቃ ጠረን የናፈቁ እንደሆን፣ በዓይነ ሕሊና ምስል የከሰቱለት እንደሆነም፣ ከሩቅ ደምቀው የሚነበቡ ጥቂት ስሞችን ቢጠሩ፤ በእዚህና በሌሎችም ሁሉ ከፊት ንጋቷ ከልካይ ትኖራለች። ደርባባ ደርባቢት ናት። በእነዚያ የዘመን ጥበባት... Read more »

የኢሠፓ ሊቀመንበር እና የደርግ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ መሪ የነበሩት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ስማቸው ተደጋግሞ ይነሳል። ለሺህ ዘመናት የኖረውን ንጉሣዊ ሥርዓት ያስወገደው የደርግ መሪ ናቸውና ወደፊትም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ስማቸው... Read more »

የኦታዋ ዓለም አቀፍ የማራቶን ውድድር ነገ በካናዳ መዲና ሲካሄድ በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ይሳተፋሉ። የአሸናፊነት ግምቱ የተሰጠውም ለኢትዮጵያውያን አትሌቶች ነው። ለ51ኛ ጊዜ የሚካሄደው የኦታዋ ማራቶን ነገ ከሰዓት 8:00 ላይ ሲጀመር አስራ... Read more »

የኢትዮጵያን የባሕል ስፖርት ለማሳደግ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ የተለያዩ እቅዶችን አውጥቶ ተግባራዊ ለማድረግ ጥረት እያደረገ ይገኛል። ፌዴሬሽኑ ከሚያደርጋቸው ጥረቶች አንዱ የኢትዮጵያ የባሕል ስፖርቶች ከተለመደው ዓመታዊ የባሕል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ባሻገር በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ... Read more »

የአፍሪካ ወጣቶች የቦክስ ስፖርት ቻምፒዮና ከአምስት ቀን በፊት በጊኒ ኮናክሬ አስተናጋጅነት ተጀምሯል። የአህጉሪቱ ወጣት የቡጢ ተፋላሚዎች በሚሳተፉበት ቻምፒዮና ኢትዮጵያ በአንድ ወንድና በአንድ ሴት የቦክስ ተወዳዳሪዎች ተወክላ እየተሳተፈች ትገኛለች። በውድድሩ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ወጣት... Read more »

የቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር “ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ” የተሰኘ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮችን በተለያዩ አራት ከተሞች ያካሂዳል። የዚህ ውድድር የመጀመሪያ መዳረሻ ከተማ የሆነችው ሀዋሳ ባለፈው የካቲት የግማሽ ማራቶን ፉክክር አስተናግዳለች።... Read more »

በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ የወንዶች 3ሺህ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር ላይ የተፈጠረውን አስደንጋጭ ክስተት ዓለም አይረሳውም፣ በተለይም ኢትዮጵያውያን። በዚያ ውድድር የወርቅ ሜዳሊያውን ለማጥለቅ ትልቅ እድል የነበረው የርቀቱ የዓለም ክብረወሰን ባለቤት አትሌት ለሜቻ ግርማ... Read more »

የሰው ልጅ የመኖሩን ትርጉም የሚገልጥበት ልዩ ጥበብን የታደለ ፍጡር ነው። በዚህ ጥበቡም ደስታውን ያገኛል። ከእነዚህ መካከል ደግሞ የፋሽን አልባሳት ዲዛይንና ቀለማት አንዱ ነው። ለመሆኑ የፋሽን አልባሳትና ቀለማት ትስስር በሰው ልጆች ሕይወት ውስጥ... Read more »

በተለያዩ የዓለማችን ክለቦች አልፎ አልፎ ብቅ የሚሉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ተጫዋቾች ይገኛሉ። ከነዚህ መካከል ሰሞኑን በአውሮፓ ኮንፍረንስሊግ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ላይ የታየው የ18 ዓመቱ ይሳቅ ዓለማየሁ አንዱ ሆኗል። ወጣቱ ትውልደ ኢትዮጵያዊ... Read more »