ሳይመን ሊ ይሰኛል፤ የ52ዓመቱ የጎዳና አዳሪ ጎልማሳ። ይህ ሰው «የእኔ» የሚለው ቤት ንብረትም ሆነ ቤተሰብ ስለሌለው በሆንግ ኮንግ ጎዳናዎች ላይ ላለፉት ሰባት ዓመታት ኑሮውን ገፍቷል። መቼም ይህንን ሲሰሙ ከንፈር መምጠጥዎ አይቀርም፤ ከዚያ... Read more »
ስትገነባ ሲፈርስባት ደግማ ስትክበው መልሶ ሲናድ … እኔ አንድ ጫማ ሰፍቼ ጨረስኩ። ከመደቧ ላይ ትንንሽ ቋጥኞች አስመስላ እንደየ ዓይነታቸው ማሰናዳት ከጀመረች ቆይታለች፤ ግን አልሆነላትም። አንዱን ደርድራ ስታበቃ ሌላኛው ይፈርስባታል። ድንቹን ያስተካከለች መስሏት... Read more »
እስቲ ዛሬ ስለ ኳስ እናውራ! ከመደበኛው ወጣ እንበላ! ምንም እንኳ እግር ኳስን «ወጣ» ልናደርገው ብንሞክርም ፖለቲካ ካልሆንኩኝ ሲል እያየነው ቢሆንም፤ ይሁን! አንዳንዴ እንደ ርዕስ መቀየሪያ እንጠቀመው። አሃ! ቆዩ እንጂ መግቢያ መች አዘጋጀሁ።... Read more »
‹‹ታሞ የተነሳ ፈጣሪን አይረሳ›› አሉ አበው፡፡ አንድን ነገር ትኩረት የምንሰጠው ከደረሰብን በኋላ ነው፡፡ ሰሞኑን ታምሜ ነበር (አሜን ብያለሁ እግዜር ይማርህ ብላችሁኝ ከሆነ) እናላችሁ ያላማከርኩት ሰው፣ ያላነበብኩት ጤና ነክ ጋዜጣና መጽሔት፣ ያልበረበርኩት ድረ... Read more »
አማርኛችን ተበርዟል:: እረ እንዲያውም ተመርዟል:: በምን አላችሁኝ ? በባዕድ ቃላት ነዋ ! ተጋነነ እንዴ ? ሰውየው እንዳሉት… ብታምኑም ባታምኑም አማርኛችን ተዋርዷል ፤ በቁሙ ሞቷል ብዬ አላስደነገጥኳችሁ:: ታዲያ ምኑ ነው የተጋነነው ? ራሱ... Read more »
‹‹ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም›› አለ ደጉ ያገሬ ሰው፤ እውነቱን ነው፡፡ ከወደ ሀገረ ኔዘርላንድ የተሰማው ወግ አጃኢብ ያሰኛል፡፡ ወሬውን ለጆሮ የበቃው በእለተ ሰኞ በፈረጆቹ አቆጣጠር ሚያዚያ 15 ቀን በ2019 ከሰዓት በኋላ ነበር፡፡ ለማንኛውም... Read more »
አሁን እንደው ከአይን ውስጥ ንብ ብቻ ሳይሆን ንቦች ወጡ አሊያም ተገኙ ቢባል ማን እውነት ብሎ ይቀበላል? ኧረ እንደውም ‹‹ላብ ቀሳሚ›› ናቸው ቢባሉስ? ጆሮ አይሰማው የለ ያስብላል፡፡ እውነታው ግን ይሄ ነው፡፡ በንብ ተነድፎ... Read more »
ፋሲካ እየደረሰ ነውና “እንኳን አደረሳችሁ!” ልበል … በጣም ፈጠንኩ መሰለኝ፤ … ግዴለም 10 ቀን ምን አላት? … እንኳን አደረሳችሁ! … ፋሲካን ጨምሮ ሌሎች በዓላት ሲደርሱ በከተማው ውስጥ የሚታየው ግርግር “10 ቀን ጨለማ... Read more »
በአለማችን በቀን 5 ትሪሊየን የፕላስቲክ ከረጢቶች አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ይደረጋል። ልብ በሉ አንግዲህ እነዚህ ከረጢቶች ናቸው ። ኢንዲቲቪ የተሰኘው ድረ ገጽ እንዳመለከተው፤ እአአ ከ1950ዎቹ ወዲህ ብቻ በአለም 8ነጥብ 3 ቢሊየን ቶን ፕላስቲክ... Read more »
የሞባይል ስልክ ቴክኖሎጂ በየጊዜው ይቀያየራል። ቴክኖሎጂው በአሁኑ ወቅት ብዙ አገልግሎት የሚሰጥበት ሆኗል። ገብስ ገብሱን ብጠቅስ አንኳ በሬዲዮና ቴለቪዥን የሚገኙ መረጃዎችን በስልኩ ማግኘት ይቻላል። ሰአት፣ የሂሳብ መሳሪያ እና የመሳሰሉት አገለግሎቶችም በሞባይል ስልክ ውስጥ... Read more »