በተሰጠን ረክተን ይሆን?

ታላቁ ፈላስፋ ፕሌቶ “ሪፐብሊክ” በተሰኘው ተወዳጅ የፍልስፍና መፅሃፉ ላይ በገፀ ባህሪነት የነደፈውን አርስቶትልን ተጠቅሞ ስለ “ደስታና ደስተኝነት” ሲያብራራ “ደስታ የሕይወት ሥነ ምግባራዊ ግብ ወይም ገጽታ እንደሆነ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ደስተኛ ሰው ደግሞ... Read more »

ልጆችን ያገኙት እናቶች

 አባቶቻችን “መልካምነት መልሶ ይከፍላል” ይላሉ በጎ ማድረግ፣ ለተቸገረ መርዳት ለሚታገዘው ሳይሆን ለራስ ብድር ማቆየት መሆኑን ሲያስረዱ። ጥሩ በመዋል ውስጥ በምላሹ ቁሳዊ ምላሽን እንኳን ባናገኝበት የሚሰጠው የህሊና እረፍትና እርካታ ልዩ መሆኑን ከሳይንስ ሳይሆን... Read more »

የምርቃቱ ዋዜማ

ኳ..ኳ…ኳ.. በሩ ከልክ በላይ ሲደበደብ በድንጋጤ ተፈናጥሬ ተነሳሁ፡፡ እኔ ከተኛሁበት አልጋ ጋር በተደራቢነት የተሰራው አልጋ ላይ ቁጭ ብሎ ወረቀቶችን ሲያገላብጥ የነበረው ሶሌማን ለበሩ ድብደባ “ሰውየው እንቸክልበታ፤ አትበጥብጠና” በማለት ምላሽ ሰጠ፡፡ ሶሌማን እንቸክልበት... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

 በዛሬው የአዲስ ዘመን ዱሮ አምዳችን አዲስ ዘመን ጋዜጣ በ1962 ዓ.ም ሀምሌ ወር መጀመሪያ አካባቢ ይዟቸው ከወጣ ዘገባዎች መካከል ዘሙኑን ይመለከቱበታል፤ ከዚህ ዘመን ጋርም ያነጻጽሩበታል፤ ቁምነገር ይገበዩበታል ያልናቸውን ልዩ ልዩ ዘገባዎችን ይዘን ቀርበናል፡፡... Read more »

የቆዳ ጃኬትና ቡትስ የክረምቱ ተመራጭ ፋሽን

 ኃይለማርያም ወንድሙ  የቆዳ ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ አንድ ምእተ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረና በአገራችን አንጋፋ ከሚባሉት ኢንዱስትሪዎች ቀዳሚ ነው። የኢትዮጵያው ብሔሮች በባህላዊ መንገዶች ቆዳን ለበርካታ አገልግሎት ይጠቀሙበት ነበር። ጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ትልካቸው ከነበሩት መካከል... Read more »

የአዲስ አበባ ህብረ ብሄር – በገባር ወንዞች የተደራጀ ትልቅ ወንዝ

እሩቅ ሳንሄድ የእድር እና እቁብ አባላትን እንመልከት። የአንድ አካባቢ ነዋሪዎችን እንይ። የተቋም ሠራተኞች፣ የንግድ ስፍራዎች፣ ትምህርት ቤቶች ፣ … በመመልከት አዲስ አበባ የብሄር ብሄረሰቦች መኖሪያ መሆኗን መመስከር ይቻላል። ለዘመናት ተቻችሎና ተከባብሮ እንደየአቅሙ... Read more »

”ማንበብ‘ ሙሉ ሰው የሚያደርገው መቼ ነው?

አሁን አሁን መፅሐፍትን የሚያነብም ሆነ በአካባቢያቸው ያላለፈ ሁሉ “ማንበብ ሙሉ ሰው ያደርጋል” የሚለውን አባባል በንግግሩ መሀል ጠቀስ አድርጎ ማለፉ እየተለመደ መጥቷል። ምንም እንኳን ይህ አባባል ስለተደጋገመና በየጨዋታው መሀል ስለተነሳ “ሙሉ ሰው” የሚለውን... Read more »

”የጽሁፍ ሥራ አገርንና ህብረተሰብን ሊገነባ በሚችል መልኩ መከወን አለበት‘ደራሲ የዝና ወርቁ

በቀድሞ መጠሪያው በጌምድርና ሠሜን ጠቅላይ ግዛት ጎንደር ከተማ ልዩ ሥሙ ፊት ሚካኤል በተባለ ሠፈር መስከረም 12 ቀን 1954 ዓ.ም ተወለደች። በኢትዮጵያ የሥነ ጽሁፍ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት አጭር ልብ ወለድ ደራሲ የዝና ወርቁ።... Read more »

ኔልሰን ሮህሊላ ማንዴላ

ሌላኛው በዚህ ሳምንት ከተከሰቱ አበይት ታሪካዊ ሁቶች ውስጥ አንስተን የምናወሳው በዚህ ሳምንት ሐምሊ 10 ቀን የተወለዱት የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላን ታሪክ ነው። በደቡብ አፍሪካ የአፓርታይድ ትግልና በመጨረሻም የነፃነት ታሪክ ውስጥ... Read more »

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ህገ-መንግሥት

በዚህ ሳምንት ውስጥ ሆነው ካለፉ የታሪክ ክስተቶች መካከል በዛሬው ሳምንቱን በታሪክ ዓምዳችን የምንቃኘው የኢትዮጵያን የመጀመሪያ ህገ መንግሥት ይሆናል። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የተፃፈ የመጀመሪያ ህገመንግሥት ይፋ የተደረገው ሐምሌ 9 ቀን 1923 ነበር። ህገ... Read more »