አፍሪካን ሞዛይክ- ተሻጋሪ ራዕይ

በዓለም ዓቀፍ የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ግለሰቦች ከፍተኛ ተፅእኖ ማሳደር ይችላሉ። እንዳውም ገበያውንና አጠቃላይ አቅጣጫውን የሚመሩት በግል ጥረትና በፈጠራ ክህሎታቸው ስኬት ላይ የደረሱ የዘርፉ ቁንጮዎች ነው። መንግስታት ጤናማ ገበያ እንዲኖር፣ የፈጠራ መብቶች እንዲከበሩ... Read more »

ጎርፍ ያላስደነገጣቸው የቪዲዮ ጌም ተጫዋች ወጣቶች

በጋዜጣው ሪፓርተር በእዚህ ዘመን በኢንተርኔት መርብ ወይም በኮምፒውተር የሚካሄዱ ጨዋታዎች /ጌሞች/ ዘና ማድረግ ይችላሉ። በእነዚህ ጨዋታዎች ሲዝናኑ የሚታዩት በአብዛኛው ወጣቶች ናቸው። ጨዋታዎቹ የማዝናናታቸውን አዕምሮ ሰፋ አርጎ እንዲያስብ የማድረጋቸውን ያህል፣ ወጣቶችን እጅግ ሱሰኛ... Read more »

የዓለማችን ወፍራም ዛፍ

የዛፍ ነገር ሲነሳ በሀገራችን በትልቅነታቸው የሚጠቀሱት የዋርካና የወይራ ዛፎች ናቸው። እነዚህ ዛፎች ከእምነትና ከባህል ጋር በተያያዘ በጣም ጥበቃ ስለሚደረግላቸው የተፈጥሮ አደጋ ደርሶባቸው ካልወደቁ ወይም ካልደረቁ በቀር ዘመናትን ያለምንም ችግር ይዘልቃሉ። በምኒሊክ ጊዜ... Read more »

ህዝብ ለህዝብን ያስታወሰን የብሄራዊ ቴአትር ድግስ

ባለፈው ሳምንት ዓርብ ምሽት ለመከላከያ ሠራዊቱ የድጋፍ የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ተከናውኖ ነበር። ድጋፍ ለተደረገለት መከላከያ ሠራዊት የሚመጥን የኪነ ጥበብ ቡፌ በብሔራዊ ቴአትር መድረክ ተዘርግቶ ታዳሚው ሲቋደስ አምሽቷል። መድረኩ... Read more »

አጼ ይኩኖ አምላክ

በዛሬው ሳምንቱ በታሪኩ አምዳችን ከምንዳስሳ ቸው ታሪኮች አንዱ የአጼ ይኩኖ አምላክን ታሪክ ይመለከታል። ለዚህም በርካታ መቶ ዓመታትን ወደ ኋላ መለስ ብለን ነሐሴ 3 ቀን 1941 እስከ 1956 ንግስና ዘመን የቆዩትን ንጉሰ ነገስት... Read more »

የእኛን ጉዳይ ለኛ

እጀ ረጅሟ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ጣልቃ በመግባት እየፈጸመች ያለችውን ሉአላዊነትን የሚዳፈር ተግባር ሳስበው ያ ግንኙነት ምን ነክቶት ነው ስል ራሴን እጠይቃለሁ። ሁኔታው ግንኙነቱን ‹‹ምንትስ በላው እንዴ›› በል በልም ይለኛል።... Read more »

“አገር ችግር ውስጥ ብትሆንም ሥራና ህይወት አይቆምም” ደራሲና ተርጓሚ መዘምር ግርማ

የተወለደው በሰሜን ሸዋ ዞን ሳሳት በምትባል አካባቢ ነው። ያደገውም እዚያው ሲሆን፤ እስከ ስምንተኛ ክፍል በሳሲት አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሯል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ ደብረ ብርሀን በሚገኘው ኃይለማርያም ማሞ አጠቃላይ... Read more »

ከአዲስ እስከ አንኮበር

ክፍል አንድ (የመስክ ስራና መስከኛው) ምሽት ላይ ከቢሮ ልወጣ በመሰናዳት ላይ እያለሁ፤ አለቃዬ አንድ ደብዳቤ ይዞ ወደኔ ቀረበ። “ነገ አንድ ጉዞ አለ” ብሎ በነጋታው ለስራ ከከተማ የሚያስወጣ የመስክ ስራ እንዳለ ነገረኝ። ያው... Read more »

አምስተኛ ረድፈኞቹ

ፖለቲከኛው አቶ ሙሼ ሰሙ ሰሞኑን በፌስቡክ ገጻቸው ስለአምስተኛ ረድፈኞች አንድ ጽሁፍ አስፍረው ነበር። አቶ ሙሼ እንዲህ አሉ “ጀነራል ኢሚሊዮ ሞላ ቪዳል በስፓኒሽ የርስ በርስ ጦርነት ወቅት አራቱን የአርሚው ረድፈኞች እየመራ ወደ ማድሪድ... Read more »

በፋሽንና በዲዛይን ላይ ለውጥ እየታየ ነው

መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ የፋሽን ኢንዱ ስትሪው በአውሮፓ እና በአሜሪካ የተወለደ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ኢንዱስትሪው በከፍተኛ ደረጃ አለም አቀፍ መልክ ያለው ሆኗል፡፡ የአልባሳቱ ዲዛይን በአንድ ሀገር ፣ አልባሳቱ ደግሞ በሌላ ሀገር እየተመረቱ ወደ ሌላ... Read more »