“በኢትዮጵያ አልደራደርም!” አርቲስት አስቴር አለማየሁ

ብዙ አንባቢያን በትወናዋ ያውቋታል። በተለይ ቴአትር ቤት ገብተው ቴአትር የተመለከቱ በችሎታቸው ተመልካችን ከሚያስጨበጭቡ ተዋንያን መሀከል አንዷ መሆኗን ይመሰክራሉ። የፊልም ተመልካቾችም እርስዋን በደንብ ያውቋታል። ቴአትር ቤት እና ሲኒማ መግባት ያልቻሉም በቴሌቪዥን መስኮታቸው አይተዋታል።... Read more »

ባንዳን የሚዋጉ ዜማዎች

እንዴት ከረማችሁ? ክረምቱና ብርዱ እንዴት ይዟችኋል? በተለይ ለብርዱ መላ ካላችሁ ለዛሬ እኔ አለሁላችሁ። ቆፈኑን አስረስተው አገራዊ ፍቅር የሚያላብሱ ደምን የሚያሞቁ ዜማዎችን እያነሳሁ አንዳንድ ነገሮች ልላችሁ ወድጃለሁ። በተለይ ባዳና ባንዳ አብረው በኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት... Read more »

የቀጣዩ ዘመን የአትሌቲክስ ተስፋነታቸውን በተግባር ያሳዩ ወጣቶች

አትሌቲክስ ታሪኩና የክብሩ ምክንያት ለሆነለት የኢትዮጵያ ህዝብ እንደ ኦሊምፒክ ባሉ ታላላቅ መድረኮች ከብርቱ አትሌቶቹ ምን ጊዜም አገርን የሚያስጠራ ውጤት ይጠብቃል። የለመደው ቀርቶ እንደ ቶኪዮ ኦሊምፒክ ውጤት ሲያንስ ደግሞ ማዘኑ የአደባባይ ሃቅ ነው።... Read more »

በይደር የተውኩት…

ቀኑ ቅዳሜ ነው፤ የእለቱን ስራዬን ጨርሼ ከቢሮ እየውጣሁ ነው። የሳምንቱ እረፍት በሚጀመርበት ሰዓት ላይ እገኛለሁ። እኔ እረፍቱን ግን ለስራ አውዬዋለሁ፤ ስልኬ ጠራ፤ ጓደኛዬ ነው። ከሰዓት በኋላ ለመገናኘት ተቀጣጥረናል። ስልኩን ተጣድፌ አነሳሁት። የመኖሪያ... Read more »

የጎደፈ ብሌን

አብዛኛው ህዝብ ከእጅ ወደ አፍ በሆነ የህይወት እርከን ውስጥ ይገኛል። የኑሮን ክብደት መቋቋም አቅቶት የሚንገዳገደውም ጥቂት የሚባል አይደለም። ዘመን መልካም እድል የፈጠረላቸው ኑሮን እንዳሻቸው የሚመሩ፣ ሙቅ ማኘክ የሚቀራቸው በአንድ በኩል ፣ ጥቂት... Read more »

እያነቡ እስክስታ

በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሰሞኑን ብስጭት የተጫነው መግለጫ አውጥቷል። የብስጭቱ ምክንያት እነሱ እንደሚሉት ከሆነ ስማቸው ያለ አግባብ በመጥፋቱ ነው። እኔ እንደሚመስለኝ ከሆነ ግን በድብቅ የሚሰሩት አደባባይ ስለተገለጠባቸው ነው የጨረሱት። ችግሩ ስትናደድ... Read more »

የሰውዬው ቅሌትና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዝምታ

“ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም” የሚለውን ስም ኢትዮጵያውያን ቀድም ሲልም ስንሰማው የቆየን ቢሆንም፣ ከአውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር 2016 ጀምሮ የጤና ጉዳይን በተመለከተ በዓለማችን ላይ በተደጋጋሚ የምንሰማው ስም ሆኖ ቆይቷል። ሰውየው የበላበትን ወጪት ሰባሪ ሆኖ አንጂ... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

በዛሬው የአዲስ ዘመን ዱሮ አምዳችን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ በተለያዩ ዓመታት የወጡ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ ፣ ስፍር በማጭበርበር የተፈጸሙ ወንጀሎችንና ሌሎች ጉዳዮችን የሚመለከቱ ዘገባዎችን ይዘን ቀርበናል፡፡  ከዋጋ በላይ የሸጡ 30... Read more »

በርኖስና መላወሻ

ፋሽን በተለያየ መንገድ ይገለጻል። በተለይ “ፋሽን” የሚለውን ትክክለኛ መገለጫ የሚይዘው በአንድ የተወሰነ ወቅት ላይ በከተሞች፣ አገራትና፣በአህጉር ደረጃ ተደጋግሞ የሚከወን ድርጊት ሲሆንና በብዙዎች ዘንድ ተቀባይነት ሲያገኝ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ይህ ዘርፍ በተለየ... Read more »

አርቲስት ልክ እንደ ክብሪት!

ኢትዮጵያውያን የእልፍ ቋንቋ ተናጋሪ ፣ሺህ ባህልና ወግ አክባሪ፣ አንድ ቃል ተናጋሪ ናቸው:: ይሁንና ጠላቶቻቸው ከዚህ በተቃራኒው እንዲሆኑ ሲሰሩ ኖረዋል:: ጠላቶቻቸው እንደ አንድ ልብ መካሪ እንዳይሆኑ በየዘመናቱ ቢፈታተኗቸውም ሁሉንም በማሳፈር በአንድነታቸው ጸንተው የሀገራቸውን... Read more »