መብረር እየቻልን አንራመድ

ስንቶቻችን በደካማው መንፈሳችን ታስረን እየማቀቅን ይሆን? ፍላጎትና ድርጊታችን አልጣጣም ብሎን እምንባዝንስ ምን ያህሎቻችን ነን? «አንድ ዓይነት ነገር እያደረጉ የተለየ ውጤት መጠባበቅ እርሱ እብደት ነው» ይላሉ ስኬታማ ሰዎች የድላቸውን መነሻና ምክንያት ሲናገሩ። የዕለት... Read more »

ተሻጋሪውን ችግር የምንፈታበት ዲፕሎማሲያዊ ብልሃት እናዳብር

የዘንድሮን አዲስ ዓመት እኛ ኢትዮጵያውያን በተዘበራረቀ ስሜት ውስጥ ሆነን ተቀብለነዋል። ምንም እንኳን መተኪያ የሌላት አገራችን በምጥ ውስጥ ብትሆንም እንደ ነገሩም ቢሆን የተፈናቀሉ ወገኖቻችንንና በችግር ውስጥ የወደቁ ኢትዮጵያውያንን እያሰብንም ቢሆን ደመቅመቅ አድርገን ለመዋል... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን በሰላም ማስከበር ዙርያ በመተከል ወንበዴዎችን በማደን የተሠራን ሥራ ይዘናል ቀርበናል፡፡ ግጥምጥሞሽ ሆኖ ዛሬም አካባቢው ላይ አሁንም ለሚታየው ሰላም መደፍረስ ፀጥታ ኃይሉ በመናበብ መሥራት እንዳለበት የዛኔው ሰላም አስከባሪ... Read more »

አዲስ ዓመት – በውብ አልባሳት ያሸበረቀው መስከረም

መላው ኢትዮጵያዊ ዘመን ተለውጦ ዘመን ሲተካ፤ አሮጌውን ሸኝቶ አዲሱን ዓመት ሲቀበል፤ እንደ አደይ አበባ ፍካት እንደ ቄጤማው ልምላሜ ሁሉ በተስፋ ፍንጣቂ ይሞላል። እንደ ንስር እራሱን አድሶ ለስኬት፣ ለፍቅርና ለአንድነት ቃልኪዳን በማሰር ከወዳጅ... Read more »

በአውስትራሊያ ከአራተኛ ፎቅ ኳረንታይን ለመሸሽ አንሶላ ቀጣጥሎ የወረደው ግለሰብ

 የኮቪድ ወርሽኝ ያመጣው ተፅዕኖ ዘርፈ ብዙ ነው፡፡ ሰዎች እንደልብ እዳይገናኙ ንግድ ድርጅቶች በሀገር ውስጥና በውጪ ገበያቸውን በማሳጣት ለኪሳራ ዳርጓል፤ ተመልካችው ሰው የሚያሻቸው እንደ ስታዲየም ዓይነት ቦታዎች ተመልካች በሌለበት እንዲጫወቱ ተገደዋል፡፡ ቲያትርና ሲኒማ... Read more »

በስም ሞክሼው ለሆነው ሰው ለ15 ዓመታት ግብር የከፈለው ፈረንሳዊ

ግብር ሲከፍሉ የነበሩ ግለሰብ ስማቸው ተመሳሳይ ከሆኑ የአንዱ ወደ ሌላው እንዳይሄድ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ሰዎቹ ስማቸው ብቻ ሳይሆን የትውልድ ዘመናቸውና ቦታቸው ተመሳሳይ መሆኑ ያመጣው ክፍተት ነበር፤ የአንዱን ግብር ለሌላው ማኖር ፡፡ አንድ... Read more »

የንግድ ባንክ አስደናቂ የሴካፋ ጉዞ በዋንጫ ሳይታጀብ ቀረ

በቀጣይ ዓመት በአፍሪካ ክለቦች ቻምፒዮንስ ሊግ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለመሳተፍ በመካከለኛና ምስራቅ አፍሪካ(ሴካፋ),ዞን ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን ሳይሳካለት ቀርቷል። በአሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው ንግድ ባንክ ቡድን... Read more »

በራስ ፍርድ

 “አበባዮሽ… ለምለም…አበባዮሽ… ለምለም ባለእንጀሮቼ ለምለም ግቡ በተራ ለምለም” በጠዋት ብንን ስል አልጋዬ ላይ እደተጋደምኩ የሰማሁት ድምፅ ነው። ዛሬ አዲስ አመት ነው፤ እኔም አሮጌው ላይ ተኝቼ በአዲሱ ነቅቻለሁ ማለት ነው። ተኝቼ ብውል ደስ... Read more »

እኛ ማለት- በአንድ ወፍ ሁለት ራስ

ብዙዎች ስለ “አንድነት” ሃይል ይናገራሉ። የመተባበር ጥቅምን፣ ፍቅርን እንዲሁም በጋራ የመኖር ውበትን ይሰብካሉ። የሚሰማ የሚያዳምጥ ግን ጥቂት ነው። አንዳንዶች ደግሞ ስለ ፀብ ይዘምራሉ፣ የመለያየት አታሞን ይደልቃሉ። ይሄ እኩይ አላማቸው በፍጥነት እደጃፋችን ላይ... Read more »

ዘመን በራሱ ወርቅ አይለብስም

ጊዜን የሚያነግሰው ሰው፤ የሚያረክሰውም እራሱ ሰው ነው።የትኛውም ዘመን በራሱ ወርቅነትን ተላብሶና ብሩህ ሆና ቀርቦ አያውቅም። ሰው በተግባሩ ዘመኑን ወርቅ ያደረገበት እንጂ ዘመኑ በራሱ ሰዎችን ወርቅ ያለበሰበት አጋጣሚ ፈፅሞ የለም። ያለፈው ዘመን ወርቃማነት... Read more »