ስንት ልብስ እንለብሳለን?

የአገራችን ሰው «የዕለት ጉርሱን የአመት ልብሱን» ይላል ወግ ሲያወጋ። በዚህች ምሳሌያዊ አባባል ውስጥ የሚታየው አንድ ነገር ምን ያህል አነስተኛ ፍጆታ ተጠቃሚ እንደሆንን ነው። በኢትዮጵያውያን ቤት ውስጥ ብዙ ነገር መሰብሰብ የተለመደ አይደለም። የአቅም... Read more »

የኢትዮጵያ ሙዚቃ ወጋገኖች

የኢፌዴሪ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር በቅርቡ ክብር ለጥበብ በሚል ስያሜ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሲሸልም ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ ዲጄዎችን የሽልማቱ አካል አድርጓል። በዚህ ዘርፍ ለሽልማት ከበቁ ሶስት ዲጄዎች መካከል ዋነኞቹ የዛሬ የዝነኞች... Read more »

የቲያትሩ አባት

የሙያ አጋሮቹ ሁሉ ‹‹የትያትር አባት›› ይሉታል። ከጀማሪ እስከ አንጋፋ ያሉ የጥበብ ሰዎች ትያትርን የሚለኩት በእሱ ነው። ከያኒውም ለዚህ ሙያ ብቻ የተፈጠረ ይመስላል። ሕይወቱ እስካለፈችበት ጊዜ ድረስ የነበረው ሕይወቱ ሁሉ ቲያትር ውስጥ ነበር።... Read more »

አረንጓዴው ጎርፍ በዛሬ ሌሊቱ ፍልሚያ ሊደገም ይችላል

18ኛው የኦሪገን የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና ነገ ፍጻሜ ከማግኘቱ አስቀድሞ ዛሬ ሌሊት 10:25 ላይ አንድ አጓጊ ፉክክር ይጠበቃል። ይህ ፉክክር የሴቶች 5ሺ ሜትር ነው። በዚህ ውድድር አዲስ የዓለም ቻምፒዮን ብቅ እንደሚልም ብዙዎች ግምታቸውን... Read more »

የ3ሺ ሜትር መሰናክል ውድድር የውጤት አብዮት

በመም ላይ ሩጫዎች ፈታኝ ከሆኑትና ጽናትን ከሚጠይቁ ውድድሮች መካከል የ3ሺ ሜትር መሰናክል አንዱ ነው፡፡ በዚህ ርቀት የሚወዳደሩ አትሌቶች በአጠቃላይ 28 መሰናክሎችንና 7 ውሃማ ስፍራዎችን ከሚሮጡበት ፍጥነት ጋር አጣጥመው በቴክኒክና በብልሃት ፈተናውን ማለፍ... Read more »

የ10ሺ ሜትርን ቁጭት በ5ሺ ሜትር የመወጣት እድል

የወንዶች 10ሺ ሜትር የአለም ቻምፒዮና ድል ከ11 አመታት በኋላም ወደ ቤቱ መመለስ አልቻለም። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በጀግኖቹ አትሌቶች ኃይሌ ገብረስላሴና ቀነኒሳ በቀለ ተከታታይ አራት ቻምፒዮናዎች የበላይነት ተይዞ የቆየው የርቀቱ የበላይነት እኤአ በ2011 የዴጉ... Read more »

የማለዳ ብስራት የሆኑ ሁለት የብር ሜዳሊያዎች

በአትሌቶች ዘንድ ትልቅ ከበሬታና ቦታ ከሚሰጣቸው ውድድሮች መካከል የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና አንዱ ነው። ጠንካራ ፉክክር በሚደረግበት በዚህ ውድድር ሌሎችን ረትቶ ለራስና ለሃገር ውጤት ማስመዝገብ ደግሞ ከሜዳሊያም በላይ የሆነ ከበሬታን ያስገኛል። በዚህ የተካኑት... Read more »

ጎይተቶም ገብረሥላሴ በሴቶች ማራቶን ጣፋጭ ድል አስመዘገበች

 ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ውድድሮች አውራ ማራቶን በታላቁ የኦሊምፒክ መድረክ በሁለቱም ጾታ ድል በማድረግ ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት። ታላቁ አትሌት አበበ ቢቂላ የወንዶች ማራቶን የአፍሪካውያን የድል ፋና ወጊ ነው። በሴቶች ደግሞ ታሪካዊቷ ፋጡማ ሮባ ፈርቀዳጅ... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

በዛሬው ዓምዳችን በ1960 የታተሙት ጋዜጦች ለመቃኘት ሞክረናል ፤በክረምቱ ወቅት የተከሰቱ የሚያሳዝኑ ሁኔታዎች የተካተቱበት ነው፡፡የሚያሳዝኑ ዜናዎች ቢሆኑም ፈገግ የሚያሰኝ ዜናም አካተናል፡፡ ለደስታ የተተኮሰ ጥይት ፩ እድምተኛ ገድሎ ሌላ አቆሰለ አዲስ አበባ (ኢ-ዜ-አ-)፡- በሠርግ... Read more »

ታም ራት ቶላ ተአም ር ሰራ!!!

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በማራቶን ውድድሮች ገናና ስም ቢኖራቸውም እንዳላቸው ትልቅ አቅም በዓለም ቻምፒዮና መድረኮች ወርቅ ማጥለቅ የቻሉት በሁለት አጋጣሚዎች ብቻ ነበር። የመጀመሪያውን ወርቅ ታሪካዊው አትሌት ገዛኸኝ አበራ እኤአ በ2001 ኤድመንተን ላይ አስመዘገበ። ሁለተኛው... Read more »