«ከጦብያ ዘመን ተሻጋሪ መጣጥፎች» መጽሐፍ ዛሬ ያወያያል

ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ ሚያዝያ 6 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «ከጦብያ ዘመን ተሻጋሪ መጣጥፎች» በተሰኘውና በሀሰን ዑመር አብደላ (ዮሱፍ... Read more »

በአገር ውስጥ ተመራማሪዎች የተሰሩ ክትባቶች

ክትባት አካል እራሱን ከበሽታ መከላከል እንዲችልና የበሽታ የመከላከል አቅሙ እንዲ ጨምር የቫይረስ፣ ባክቴሪያ እና ፕሮቶዞኣ ህዋሶችን፣ በሽታ አምጭ ህዋሳቸውን በሽታ እንዳይፈጥሩ ወይም በሽታ እንዳያስተላልፉ ከተገደሉ ወይም ከተዳከሙ በኋላ ከተለያዩ ኬሚካሎች ጋር ተዋህዶ... Read more »

የወጣቶች የሃገር መሪነት ስንቅ ከምን ይጀምራል?

“መሪ ከመሆንህ በፊት ስኬት ማለት ራስህን ለማሳደግ የምታከናውነው ማንኛውም ተግባር ነው፤ መሪ ከሆንክ በኋላ ደግሞ ስኬት የሚባለው ሌሎችን ለማሳደግ የምትሠራው ማንኛውም ሥራ ነው” ይህን የተናገረው በአንድ ወቅት የጀኔራል ኤሌክትሪክ ሊቀመንበርና ዋና ሥራ... Read more »

እንስቷ የአንበሳ የከተማ አውቶቡስ ሾፌር

ዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በሰዎችና በተሽከርካሪዎች ግርግር ተሞልቷል። ሰባት የሚሆኑ የአንበሳና የሸገር አውቶብሶች አደባባዩ ጠርዝ ላይ ተሰልፈው ቆመዋል። አውቶብሶቹ ተሳፋሪዎችን ያወርዳሉ። ያሳፍራሉ። ዐይናችንን ቀና ስናድርግ አንበሳ ሦስት ቁጥር አውቶቡስ የምታሽከረክር እንስት ላይ አረፈ።... Read more »

ጅምሩ አበረታች ተደራሽነቱ ውስን የሆነው የኩላሊ ህክምና

ከአለም ጤና ድርጅት በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት፤ የኩላሊት ህመም በአለም አቀፍ ደረጃ 850 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን በየአመቱ ያጠቃል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ደግሞ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን የሚሆኑት ስር በሰደደ የኩላሊት ህመም እንዲሁም 1... Read more »

ኢንስቲትዩቱ ከቴክኖሎጂ ሽግግር እስከ ሙያ ብቃት ምዘና

 የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በውሃ ዘርፍ በአገሪቱ ፈጣን ልማት ለማምጣት በዘርፉ ጥናትና ምርምሮችን በማካሄድ የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማምጣትና በሰባት ክልሎች የሚገኙ ዘጠኝ የፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች በማፍራት ሂደት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ... Read more »

የሀሞት ጠጠር

 ጤና ይስጥልን አንባቢዎቻችን እንደምን ከረማችሁ? መንትዮቹ የዘመን ሀኪሞች ነን። ለዛሬ በአዲስ ዘመን ቅዳሜ ያዘጋጀነውን የጤና መረጃ እናካፍላችኋለን። ላለፉት ሶስት እትሞች ስለ ጤና ምንነት እና የጤና አይነቶች ለሶስት(3) አበይት ክፍሎች በመክፈል እያንዳንዳቸውን ምን... Read more »

ዘመናቸውን የዋጁና ዘመናቸው ያከነፋቸው «አራተኞቹ መንግሥታት »

 የብዙ ሀገራት መንግሥታት የሥልጣን ወንበራቸውን አላጋሯቸውም፤ ነገር ግን አራተኛ የመንግሥታቸው ተጋሪ እንደሆኑ በአፍ ብቻ ሲሸነግሏቸው ዘመን አሸብተዋል:: የየሀገራቸውን መንግሥታት እንደ ምሰሶ አጽንተው ካቆሙ ሦስቱ አእማድ እኩልም ተገቢው ክብርና ቦታ ስላልተሰጣቸው በመንግሥታቱ የሥልጣን... Read more »

ስምን መላክ ያወጣዋል?

ወዳጆቼ! ስምና ግብራችን መጠሪያና ማንነታችን እጅግ እየተራራቀብኝ ተቸገርኩ። በስም አወጣጣችን የተካንነውን ያህል በምንሰይመው ስያሜ ትዝብት ውስጥ የምንወድቅም ብዙ ነን። ላሰብነው ወይም ለምንመለከተው ነገር መለያ ይሆን ዘንድ የምንሰይማቸው ወካይና ውክልና ሲነጣጠሉብኝ አብዝቼ ማሰብ... Read more »

ቁጭት የወለደው ጥንካሬ

 አገራዊ ኃላፊነት በመሸከም የሰሩ ናቸው። ይሄ ልፋታቸው ጥንካሬና ታታሪነታቸው የክብር ዶክትሬት አስገኝቶላቸዋል። በተለይ በወባ የሚሞቱ ሰዎችን በመታደግ እና ስርጭቱን ለመግታት በተሰራው ስራ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ። በኢትዮጵያ በአንዳንድ አካባቢ በ1990 ዓ.ም ወባ የሰውን... Read more »